
31/10/2024
የእዳ ጫናን በተመለከተ
ባላፉት ስድስት ዓመታት መንግስት ምንም አይነት የንግድ ብድር አልወሰደም፡፡ የኢትዮጵያ የብድር ጫና ከአጠቃላይ ሀገራዊ ጥቅል ምርት አንጻር ከነበረበት ከ30 ነጥብ 6 በመቶ ወደ 13 ነጥብ 7 በመቶ ዝቅ ማድረግ ተችሏል፡፡ በሚቀጥሉት ዓመታትም ይህን አሃዝ ከ10 በመቶ በታች ዝቅ ለማድረግ ይሰራል፡፡ ባለፉት ስድስት ዓመታት አየር መንገድና ቴሌን ሳይጨምር 13 ቢሊዮን ዶላር እዳ ተከፍሏል፡፡ ይህም እዳን ሳይሆን ለትውልዱ ምንዳን ለማውረስ የምናደርገውን ስራ የሚያግዝ ነው፡፡
Abiy Ahmed Ali Prosperity Party - ብልፅግና