Ethio Muslim

Ethio Muslim በሽገር ከተማ ስም የሚፈርሱ መስዶችን እቃወማለዉ መስጂድ ፈርሶየሚገነባ ከተማ የለም🇸🇦🇸🇦🇸🇦🇪🇹🇪🇹🇪🇹

04/07/2025
ጃቢርን ተክዞ ሲመለከቱት «ጃቢር ሆይ!  ምነው ተከዝክሳ? » አሉት። «ያ ረሱለላህ አባቴኮ ሸሂድ ሆነ ፣ ቤተሰብም እዳም ጥሎ ነው የሔደው»  አላቸወ። አላህ ባባትህ ላይ የሰራውን ለምን አላ...
04/07/2025

ጃቢርን ተክዞ ሲመለከቱት «ጃቢር ሆይ! ምነው ተከዝክሳ? » አሉት። «ያ ረሱለላህ አባቴኮ ሸሂድ ሆነ ፣ ቤተሰብም እዳም ጥሎ ነው የሔደው» አላቸወ።

አላህ ባባትህ ላይ የሰራውን ለምን አላበስርህም? አላህ ለማንም ያላደረገውን አባትህን በቀብር ውስጥ በቀጥታ አናግሮታል። ባሪያዬ ሆይ ተመኝ? አለው ። እርሱም «ጌታዬ ሆይ! ወደ ዱንያ መልሰኝና ባንተ መንገድ ዳግም ልገደል? ብሎ ጠየቀው።

አላህም « አንዲት ነፍስ ከሞት በኋላ ወደርሷ ላትመለስ ቃሌ ነው» አለው። ጌታዬ ሆይ! እንግዲያውስ ከኔ ኋላ ላሉት ይህን ብስራት አብስርልኝ አለው። አላህም፦

{ولا تحسبن الذين قتلوا في سبيل الله أمواتا بل أحياء عند ربهم يرزقون}
የሚለውን አንቀፅ አወረደ።

«እነዚያን በአላህ መንገድ የተገደሉትን ሙታን ናቸው ብለህ አታስብ፤ ይልቁንም ጌታቸው ዘንድ ሲሳይን እየተለገሱ ህያው ናቸው» (ኣለ ዒምራን 169)

ዐብዱላህ ቢን ሐራም ሰሃባ የሶሃባ አባት! ረዲየላሁ ዐንህ! ነገ ኡሁድ ሊሆን ለሊት ላይ ልጁን ጃቢርን ጠራው።

ጃቢር ሆይ! ነገ መጀመሪያ ከሚገደሉት የረሱል ﷺ ባልደረቦች ውስጥ ስሆን ይታየኛል። ከረሱል ﷺ በመቀጠል ጥዬ የምሞተው ውድ ሰው አንተ ልጄ ነህ ። እዳዎቼን ክፈል፣ እህቶችህን ተንከባከብ። በማለት ተናዘዘው።

ሲነጋም ከመጀመሪያዎቹ ሸሂዶች ሆነ።

ዛሬ ላይ አለም አቀፍ ወንጀል የተደረገው ጂሃድ አላህ ዘንድ ሽልማቱ እንዲህ ነበር።
የቴሌግራም ቻናል ፦ t.me/ismaiilnuru

ይህ የተውሒድ ምልክት ነው።ተውሒድም ከአላህ ውጭ ማንንም አልመፍራት ነው።ጣቢያው ሲመታ ይህች እንስት በቀጥታ ስርጭት ለኢራናዊያን የፅናትን መልዕክት እያስተላለፈች ነበር።ጥቃቱ እንደተፈፀመም ...
24/06/2025

ይህ የተውሒድ ምልክት ነው።ተውሒድም ከአላህ ውጭ ማንንም አልመፍራት ነው።ጣቢያው ሲመታ ይህች እንስት በቀጥታ ስርጭት ለኢራናዊያን የፅናትን መልዕክት እያስተላለፈች ነበር።ጥቃቱ እንደተፈፀመም የሚሰማው ድምፅ "አላሁ አክበር!" የሚል ነው።አላህ ታላቅ ነው።

ይህች የኢራን ብሔራዊ ጣቢያው ጋዜጠኛ በላይቭ ስርጭት ላይ ሳለች ነው ስቱዲዮዋ በአየር ጥቃት በከፍተኛ ድምፅ የፈነዳው።አምስት ደቂቃ ሳይሞላም በራሱ ጣቢያ ምንም እንዳልተፈጠረ ስራዋን ቀጥላለች።ዘይነባዊት እንስት!

ኢራን በጧቱ የእስራኤልን ከተማ እያፈ*ረሰች መሆኑን የተመለከተው ትራምፕ "ተው ስምምነቱን አታፍርሱ እባካችሁ" የሚል ልመና አስተላልፏል። ያ የትራምፕ ዛቻ ያ ድንፋታ በኢራኖች ክንድ ተንፍሷል...
24/06/2025

ኢራን በጧቱ የእስራኤልን ከተማ እያፈ*ረሰች መሆኑን የተመለከተው ትራምፕ "ተው ስምምነቱን አታፍርሱ እባካችሁ" የሚል ልመና አስተላልፏል። ያ የትራምፕ ዛቻ ያ ድንፋታ በኢራኖች ክንድ ተንፍሷል። አሁን ጦርነቱን ከፈለጉ ያቆሙታል ካልፈለጉ ያስቀጥሉታል።

ስታሸንፍ እንዲህ ጠላትህን ለማኝ ታደርገዋለህ።
ሱልጣን አህመድ

ሳውዲ 65 በመቶ የሚሆኑ ህገ ወጥ ኢትዮጵያዊያውያንን  መያዟ ተነገረ ነጃሺ ቲቪ ሰኔ 16/2017ሳውዲ አረቢያ በአንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ ከ12 ሺ በላይ ህገ ወጥ ነዋሪዎችን በቁጥጥር ስር ማ...
23/06/2025

ሳውዲ 65 በመቶ የሚሆኑ ህገ ወጥ ኢትዮጵያዊያውያንን መያዟ ተነገረ

ነጃሺ ቲቪ ሰኔ 16/2017

ሳውዲ አረቢያ በአንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ ከ12 ሺ በላይ ህገ ወጥ ነዋሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሏን ገለፀች

ህገ ወጥ ነዋሪዎቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት ከሰኔ 5 እስከ ሰኔ 11 /2017 ባሉት ቀናት ውስጥ በተደረገ የተቀናጀ ፍተሻ መሆኑን ሳውዲ ጋዜጣ ዘግቧል።

የሳውዲ አረቢያ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር እንደገለፀው የፀጥታ ሀይሎች ከሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ጋር በመተባበር በተደረገ ፍተሻ በርካታ ህገ ወጥ ነዋሪዎችን መያዝ እንደተቻለ ተናግረዋል።

በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል 7.333 የሚሆኑት የሳውዲን የመኖሪያ ህግን የጣሱ መሆናቸውን ሚኒስትሩ ተናግረዋል።
አያይዘውም
3.060 የሚሆኑት ደግሞ የድንበር ህግን የጣሱ እና 1.673 የሚሆኑት የሳውዲ አረቢያ የሰራተኛ ህግን የጣሱ እንደሆኑ ሚስትሩን ዋቢ በማድረግ ሳውዲ ጋዜጣ ዘግቧል።

በነዚህና በሌሎች ምክንያቶች በአጠቃላይ 7.238 ህገ ወጥ ነዋሪዎችን ከሳውዲ እንዲወጡ መደረጉን ሚኒስትሩ ተናግረዋል።

6.244 የሚሆኑት ደግሞ የጉዞ ሰነዳቸውን እንዲያሟሉ ወደ ሀገራቸው ቆንፅላ እንደተላኩ ተጠቅሷል።

ወደ ሳውዲ አረቢያ በህገ ወጥ ድንበር አቋርጠው ለመግባት ከሞከሩት ህገ ወጦች 1.206 ከሚሆኑ የተለያዩ ሀገር ዜጎች መካከል 32 በመቶ የሚሆኑት የየመን ዜግነት ያላቸው እንደሆኑ ና
65 በመቶ የሚሆኑት ደግሞ ኢትዮጵያዊ መሆናቸው ሳውዲ ጋዜጣ ዘግቧል

ቀሪዎቹ 3 በመቶ የሚሆኑት የሌላ ሀገር ዜጎች መሆናቸውን ጋዜጣው አስነብቧል።

12,015 ወንዶችና 1,223 ሴቶችን ጨምሮ በአጠቃላይ 13,238 ህገ ወጥ ነዋሪዎችን ሳውዲ ህግን በመጣስ የቅጣት ርምጃ እየወሰደች መሆኗንም ሚኒስትሩ መናገራቸውን ሳውዲ ጋዜጣ ዘግቧል።

በህገ ወጥ መንገድ ወደ ሳውዲ እንዲገቡ ሁኔታዎችን ያመቻቸ በመኖሪያ ቤት ያስጠለለ በትራንስፖርት ያጓጓዘ እና በአጠቃላይ ህገ ወጥነትን የተባበረ አካል እስከ 15 ዓመት በሚደርስ እስራትና የገንዘብ መቀጮ እንደሚቀጣ የሳውዲ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል።
ከዚህ በተጨማሪም ህገ ወጦችን ለማጓጓዝ ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ና በመጠለያነት ያገለገሉ ቤቶችን መንግስት እንደሚወርሳቸው ሳውዲ ጋዜጣ አስነብቧል።
መረጃው የሳውዲ ጋዜጣ ነው

ወላሂ መታደል ነው .....ማሻአሏህ💕 እነዚህ የበኑ ሸይባ ቤተሰብ አባላት ናቸው። ባኑ ሸይባ የካዕባን ቁልፍ ጠባቂዎች ናቸው። ቤተሰቡ ካዕባን የመክፈት፣ የመዝጋት እና የማጠብ ሃላፊነት ነው።...
22/06/2025

ወላሂ መታደል ነው .....ማሻአሏህ💕

እነዚህ የበኑ ሸይባ ቤተሰብ አባላት ናቸው። ባኑ ሸይባ የካዕባን ቁልፍ ጠባቂዎች ናቸው። ቤተሰቡ ካዕባን የመክፈት፣ የመዝጋት እና የማጠብ ሃላፊነት ነው። ይህን ስራ ከረሱል (ﷺ) ጀምሮ አደራ ተሰጥቷቸዋል።

ባኑ ሸይባ የሶሓብይ የዑስማን ኢብኑ ጠልሃ ዘሮች ናቸው። በድል ቀን ረሱል (ﷺ) የካዕባን ቁልፍ ሰጥተው የጦልሃ ቤተሰቦች ሆይ ያዙት እስከ ትንሳኤ ቀን ድረስ...አሏቸው ።

መሀሲን እና ሙክሲና፦ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂዎቹ መንትዮች ***************አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መርሐ-ግብሮች ያሰለጠናቸውን ከ1 ሺህ 200 በላይ ተማሪዎች አስመርቋል።በምርቃ...
22/06/2025

መሀሲን እና ሙክሲና፦ የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ተመራቂዎቹ መንትዮች
***************

አሶሳ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ መርሐ-ግብሮች ያሰለጠናቸውን ከ1 ሺህ 200 በላይ ተማሪዎች አስመርቋል።

በምርቃቱ ላይ ታዲያ መሀሲን እና ሙክሲና ከድር የተባሉ መንትያ ተመራቂዎች ከዩኒቨርሲቲው በማስተርስ ተመርቀዋል።

መሀሲን ከድር ከቢዝነስ ኢኮኖሚክስ ፕሮጀክት ማኔጅመንት ዲፓርትመንት የተመረቀች ሲሆን፤ ሙክሲና ከድር ደግሞ ከቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን ዲፓርትመንት ተመርቃለች።

መንትዮቹ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን አብረው ባለመማራቸው ማስተርሳቸውን አብረው ለመማር ውጥን ይዘው ወደ ዩኒቨርሲቲው መግባታቸውን ይናገራሉ።

ተፈጥሮ ያቆራኘቻቸው እነኚህ መንትዮች ታዲያ እንደውጥናቸው አብረው ለመማር ስለቻሉ ደስተኛ መሆናቸውን ገልጸዋል።

በትምህርት ቆይታቸውም ተመሳሳይ ኮርሶችን አብረው በማጥናት ሌሎችንም ደግሞ በመተጋገዝ ለዚህ በቅተዋል።

በአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በመማራቸው ዕድለኛ መሆናቸውን የገለጹት መንትዮቹ፤ ይህን ስኬት አብረው በማጣጣማቸው ደግሞ ደስታቸው እጥፍ ድርብ ሆኗል።

ለዚህም ምክንያቱ በዩኒቨርሲቲው ያሉ መምህራን በየትምህርት መስኩ በቂ እውቀት ያላቸው ጎበዝ ምሁራን በመሆናቸው ነው ብለዋል መንትዮቹ።

መሀሲን እና ሙክሲና በደስታቸው ቀን እዚህ ለመድረሳቸው ከፈጣሪ በታች ቤተሰባቸውን እና ከጎናቸው የቆሙትን ሁሉ አመስግነዋል።

በሴራን ታደሰ

37 A+ በማምጣት የሁለት ዋንጫ ተሸላሚዋ ፈቲሃ አሕመድአዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያና በ2ኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 1ሺህ 359 ተማሪዎች...
22/06/2025

37 A+ በማምጣት የሁለት ዋንጫ ተሸላሚዋ ፈቲሃ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያና በ2ኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 1ሺህ 359 ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል፡፡

ዩኒቨርሲቲው ካስመረቃቸው ተማሪዎች መካከል አንዷ የሆነችው ፈቲሃ አሕመድ የሁለት ዋንጫ ተሸላሚ ሆናለች፡፡

ተማሪ ፈቲሃ ከኢኮኖሚክስ ትምህርት ክፍል 37 A+ በማምጣት ነው በ4 ነጥብ የዩኒቨርሲቲው አጠቃላይ እና ከሴት ተመራቂዎች አሸናፊ የሆነችው፡፡

ሽልማቱ የልፋቴ ውጤትና የስኬቴ መጀመሪያ ነው የምትለው ተማሪ ፈቲሃ ፥ አላማን ለማሳካትና ከግብ ለመድረስ በትኩረት መስራት ይገባል ብላለች፡፡

በትምህርቷ ጠንክራ በመቀጠል ለሀገሯ የተሻለ አስተዋጽኦ ለማበርከት እንደምትሰራም ነው የተናገረችው።

ተማሪ ፈቲሃ ለስኬት እንድትበቃ እገዛ ላደረጉ መምህራን እና ቤተሰቦቿ ምስጋና አቅርባለች።

በሰላም አሰፋ

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/
Facebook FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.)
Telegram t.me/fanatelevision
Website www.fanamc.com
TikTok www.tiktok.com/
WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/
Facebook WMCC
TikTok www.tiktok.com/
Amharic Documentary YouTube www.youtube.com/ በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!

አየሩ ተይዟል በባህር ይሻለናል ብለዋል አዝራኢሎቹ። ብዙዎች ከጀርመን፣ ከራሺያና ከምሥራቅ አውሮፓ አገራት ነበር ከሰባ ዓመታት በፊት እዚህ የተሰባሰቡት ። አሁን ወዴት እንደሚሄዱ ግራ ገብቷቸ...
19/06/2025

አየሩ ተይዟል በባህር ይሻለናል ብለዋል አዝራኢሎቹ።
ብዙዎች ከጀርመን፣ ከራሺያና ከምሥራቅ አውሮፓ አገራት ነበር ከሰባ ዓመታት በፊት እዚህ የተሰባሰቡት ። አሁን ወዴት እንደሚሄዱ ግራ ገብቷቸዋል ።

በአላህ ስም ልለምናቹ እቺን ሼር ሼር አድርጋቹ ለክርስቲያን ወገኖቼ አድርሱሊኚ አላህ ኸይር ጀዛእ ይክፈላቹክርስቲያን ወንድም እህቶች ማርያምን ለምትወዱ እና እየሱስን ጌታቹን አድርጋቹ ለያዛቹ...
19/06/2025

በአላህ ስም ልለምናቹ እቺን ሼር ሼር አድርጋቹ ለክርስቲያን ወገኖቼ አድርሱሊኚ አላህ ኸይር ጀዛእ ይክፈላቹ

ክርስቲያን ወንድም እህቶች ማርያምን ለምትወዱ እና እየሱስን ጌታቹን አድርጋቹ ለያዛቹ ወገኖች ጠቅላላ አይናቹን እንድትገልጡ ስል እመክራለሁ

እስራኢላዊያን እና አይሁዶች ማርያምን ዝሙተኛ ብለው ከቤተ መቅደስ አውጥተው የከብት በረት ውስጥ ጥለዋት እዛው እንድትወልድ የፈረዱባት ህዝቦች ናቸው አሁንም ዝሙተኛ ናት ብለው ነው የሚያምኑት

እናታቹሁን ዝሙተኛ ብሎ የሚሰድብባቹህን ሰው ምን ታደርጉታላቹ መልሱን ለናንተ ልተው?

ፍልስጤሞች እና ኢራኖች ግን ንፅሂት የነቢይ እናት ናት ቁርአን ባወደሳት ልክ የሚያድሷት ህዝቦች ናቸው

ኢየሱስን ደግሞ እስራኢላዊያን የዝሙት ልጅ ነው ይሉታል ከዛም አልፎ ተርፎ ወግረው ቀጥቅጠው ሰቅለው እንደገደሉት የሚያምኑ ናቸው

አባታቹን ዲቃላ የሚልቤቹሁን ሰው አስቡት ምን ልታደርጉት እንደምትችሉ ለናንተ ልተው

ፍልስጤሞች እና ኢራኖች ግን ኢየሱስን የአላህ ሩህ የአላህ ነቢይ ለዛውም ከጠመረጥ በተለየ ሁኔታ ከአላህ ከፍ ከተደረጉ ከታላላቅ ነቢያት የአላህ ሰላም በነሱ ላይ ይሁንና ከነሱ ውስጥ አንዱ ነው ብለው ነው የሚያምኑት ናቸው ወደ መጨረሻው ዘመንም ለፍርድም እንደሚመጣ በፅኑ ከሚያረጋግጡት ከሚያምኑ ወገኖች ናቸው

እንደውም በሚገርም መልኩ እስራኢሎች እና አይሁዶች እየሱስን እና ማርያምን የአላህ ሰላም በነሱ ላይ ይሁንና በሚፀየፉት በሚያቀሉት በሚጠሉት ያህል ነቢዩ ሙሀመድን አይጠሉም ምክንያቱም ነቢዩ ሙሀመድን ነቢይ አይደለም የእውሸች ነቢይ ነው ቢቻ ነው የሚሉት አለቀ

እና ምን ለማለት ነው ለማርያምና ለኢየሱስ የእውነት ፍቅር ካላቹ እኛ ጌታችን አላህ ሲነካ እና ነቢዩ ሙሀመድﷺ ሲነኩብን ምን ያህል ነብር እንደምንሆን ፀሀይ የሞቀው አለም ያደነቀው ነው እና ምን ለማለት ነው አይናቹን ግለጡ ነው እያልን ያለነው
አመሰግናለሁ

ኢራን በምሽቱ ጥቃት በእስራኤል ላይ ያደረሰቺው ጉዳትⒶ➽የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር ዋና መስሪያ ቤት ሙሉ በሙሉ ወድሟል።Ⓑ➽ ሶስት አሜሪካ ሰራሽ ሃይፐርሶኒክ F-35 ጀት አውድማለች።Ⓒ➽ቴል...
14/06/2025

ኢራን በምሽቱ ጥቃት በእስራኤል ላይ ያደረሰቺው ጉዳት
Ⓐ➽የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር ዋና መስሪያ ቤት ሙሉ በሙሉ ወድሟል።
Ⓑ➽ ሶስት አሜሪካ ሰራሽ ሃይፐርሶኒክ F-35 ጀት አውድማለች።
Ⓒ➽ቴል አቪቭ የሚገኝ ወታደራዊ ጣቢያ አውድማለች።
Ⓓ ➽እስራኤል በኢራን ላይ ለማጥቃት ያዝኩት ያለቺውን ስትራቴጂካዊ የጦር ሰፈር ከመምታት ይልቅ ራሷን ወደ መከላከል እንድትሄድ አድረጓታል።
Ⓔ➽ ኢራን በአሽዶድ Ashdod, ሃይፋ Haifa,እና ቢርሸቫ Be'er Sheva የሚገኙ የጦር ሰፈሮች ላይ የተሳካ ጥቃት አድርሳለች።
Ⓕ➽ የነዳጅ ዋጋ በአለም 13 ከመቶ እንዲጨምር በማድረግ ኢራንን መጉዳት አለምን መጉዳት እንደሆነ አሳይታለች።
ዛሬ ምን እንደሚከሰት እያየን ሰላም ለአለም ሁሉ እንላለን።
ሻሎም🙏
ሱልጣን አህመድ

በአላህ ይሁንባችሁ አፋልጉን በፈጠራችሁ‼️ኮከም‼️በምስሉ ላይ የምትመለከቷት እናታችን ዛሬ ባልተለመደ ሁኔታ ዛሬ ጠዋት 4:00 አከባቢ ከአሸዋ ሜዳ በተለምዶ ቤሮ አከባቢ ከቤት እንደወጣች አል...
11/06/2025

በአላህ ይሁንባችሁ አፋልጉን በፈጠራችሁ‼️ኮከም‼️
በምስሉ ላይ የምትመለከቷት እናታችን ዛሬ ባልተለመደ ሁኔታ ዛሬ ጠዋት 4:00 አከባቢ ከአሸዋ ሜዳ በተለምዶ ቤሮ አከባቢ ከቤት እንደወጣች አልተመለሰችም ከቤት ሲትወጣ የለበሰችው ልብስ ወደ ቢጫ የሚጠጋ ቀሚስ እና ከላይ ፎጣ ነገር ጣል አድርጋለች‼️
ያያቹሁ ካላቹ
በእነዚህ ስልኮች አሳውቁን
Seid Mohammed 0912191819
Mohammed Nur Ahmed 0911064294
Abdulhakim Siraj 0910724068

Address


Telephone

+966536725022

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethio Muslim posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

  • Address
  • Telephone
  • Alerts
  • Claim ownership or report listing
  • Want your business to be the top-listed Media Company?

Share