
09/06/2025
የዐማራ ፋኖ ብሔራዊ ሐይል ሲምፖዚየም ከጥቂት ደቂቃዎች በኃላ በግዮን ራዲዮ በቀጥታ ይተላለፋል:
በሲምፖዚየሙ 13 ቱም የብሔራዊ የኮማንድ አመራር አባላት ይገኛሉ:: የራዲዮ ስርጭቱን ለመከታተል የሚከተለውን ሊንክ ይጫኑ::
Listen to our station on your computer or mobile device!