08/16/2026
ሳዑዲ አረቢያ "ሙስሊሞች ኢየሩሳሌምን በፍፁም አይተዉም" የሚለውን ዓረፍተ ነገር ከ11ኛ ክፍል የአረብኛ መማሪያ መጽሐፏ አስወግዳለች።
ይህም "የጽዮናዊ ጠላት" የሚለውን ቃል በ"የእስራኤል ወራሪ" የተካው የራዕይ 2030 የሥርዓተ ትምህርት ማሻሻያ አካል ነው።
MBS በራዕይ 2030 ፕሮጀክት ከፂዮናዊያን ጋር ያለውን ወዳጅነት እና የኢኮኖሚ ትስስር ለማጠናከር የሳዑዲ ኢስላማዊ እሴቶች ማፅዳት ቀጥሏል። የሀገሪቱ የእውቀት ባለቤቶችም በዝምታቸው ተግባሩን ሀላል አድርገዋል።
ለተጨማሪ የቪዲዮ መረጃዎች ቴሌግራም
👇👇👇
t.me/Etmusliminsider