Diaspora Services LLC

Diaspora Services LLC Diaspora Services, LLC is authorized to legalize and expedite your Documents from A to Z, from the U

Dearest  Mis Marie Cerantola , happy birthday in Heaven! We miss your smile every day, and we carry your love with us  e...
08/12/2023

Dearest Mis Marie Cerantola , happy birthday in Heaven! We miss your smile every day, and we carry your love with us everywhere we go and when we are thinking about community service . We know it's not always easy to share these things on social media, but we want to make it clear that it's normal to grieve. Together, we'll get through this. Happy birthday to the most powerful woman we know in our let’s , live by wisdom programs You inspire and motivate us to be fearless and take chances. You never give up and always have a positive attitude.
We love you our Angel!!
Let’s live by Wisdom 

ማስታወቂያከፓስፖርት ጋር ሆነ የሎ ካርድ (Ethiopian origin id)  ሌሎችም የተያያዙ አገልግሎቶች የኢምግሬሽን ፎርሞች ቢያስፈልጎት፡ ውክልና በ48 ሰዓት በዋሽንግተን ዲሲ ሜሪላንድ ...
07/25/2023

ማስታወቂያ
ከፓስፖርት ጋር ሆነ የሎ ካርድ (Ethiopian origin id) ሌሎችም የተያያዙ አገልግሎቶች የኢምግሬሽን ፎርሞች ቢያስፈልጎት፡ ውክልና በ48 ሰዓት
በዋሽንግተን ዲሲ ሜሪላንድ እና ቨርጂኒያ
✔️ፖስፖርት ለማሳደስ
✔️አዲስ ፖስፖርት ለ ማዉጣት
✔️ለ ጠፋ ፓስፖርት
✔️የ ስም እና የ እድሜ ቅያሪ አገልግሎት ከፈለጉ
(703) 477-8774 - 703-677-5590 - 301-844-8085 በእነዚህ ቁጥሮች ዳያስጶራ የዶክመንት አገልግሎት ቢሮ ይደውሉ

የባይተዋር ልበወለድ መጽሐፍ ምረቃ የባይተዋር ጎጆ ሙዚቃን ጋበዝዃችሁ ፡፡ እኔ የምለው የባይተዋር ጎጆ ሙዚቃ የጥላሁን ገሰሰ እንደሆነ ምንጬ የምናውቀው ስንቶቻችን ነን፡፡ ለማንኛውም ወደ ዋና...
07/15/2023

የባይተዋር ልበወለድ መጽሐፍ ምረቃ
የባይተዋር ጎጆ ሙዚቃን ጋበዝዃችሁ ፡፡ እኔ የምለው የባይተዋር ጎጆ ሙዚቃ የጥላሁን ገሰሰ እንደሆነ ምንጬ የምናውቀው ስንቶቻችን ነን፡፡ ለማንኛውም ወደ ዋናው፡፡
🎈በጥበብ እንኑር የባይተዋር መፅሐፍ ምረቃ ስነ ሥርዓት፡፡
ደራሲያን ፤ አንባብያን፤ ጋዜጠኖች፤ በጥበብ የሚኖሩ ተደራሲያን ጥበብ ለነፍሳቸው ቅርብ የሆነላቸው የሃገሬ ኢትዮጰያ ልጆች ተገኝተዋል፡፡
ደራሲው ፕሮፌሰር መስፍን እንድሪያስ ዶክተር ስለባይተዋር መጸሐፉ ብቻ ሳይሆን በዩንቨርስቲ መምህርነቱ የኢትዮጰያዊያን ልጆች በኮሌጅ ህይወታቸው የሃገራቸው ጥንታዊነት ለማንነታቸው የሚሰጠው ብርቱ የማንነት ፍለጋ መልስ ምን ማለት እንደሆነ አውግቶናል፡፡ ጋዜጠኛ እና ባለቅኔው ኢሳይያስ ልሳኑ ፤ መፃፍ መፃፍ አሁንም መፃፍ የደራሲዎች መሰረታዊ ግብ እንደሆነ አንስቶ ህብረተሰባችን የንባብ ልምድ እንዲኖረው ከተወሰደበት ፤ ከጠፋንበት ማንነታችን የሚስበን በጥበብ ውስጥ እንደገና መብቀል ነው፡፡ ሲል ባይተዋርን እና ሌሊቹን የደራሲውን የመፅሃፍ ሰንሰለት በደራሲው ዐይን አስቃኝቶናን፡፡ የምናብ ቋጠሮ የግጥም መድብል ለህብረተሰብ ያጋራችው ገጣሚ መቅደስ አስራት የደራሲዎች የኑሮ ውጣ ውረድ በዲያስጶራው ውስጥ ስትል ከራሷ ልምድ ተነስታ በዲያስጰራው ውስጥ ያለውን ጥበብ እንዳይበረታ የሚሰሩ የሞያው ባለቤቶችን ምን እንላቸው ይሆን?? ከራሳቸው በላይ ሌላ የማይታያቸው መፅሃፌን አንብብና አስተያየት ስጠኝ ስትሉ የሚያኮርፋቹ እራሱን ብቻ ፀሀፊ ነኝ ብሎ የሚያስብ ቢገጥማችሁ?? ልዩ ውይይት አንስታ አስቃንም አስገርማንም አልፏል፡፡
ኢንጂነር ያሬድ ደራሲያን የማታስተዋውቁንን ስራ እንዴት እናግኛችሁ?? አቶ ዘሪሁን በጥበብ እንኑር የሃገራችን ችግር መፍትሄ ሲል ደራሲያን የምታምኑበትህ ስራ በይፋ ተናግራችሁ አንባቢ ለመፍጠር መስራት አለባችሁ ይህ ህብረተሰቡ እንዲነቃ ያደርገዋል ብሏል፡፡ አቶ ዘሪይሁን ህብረተሰብ የሚገነባው በህብረት ነው አንባቢ ለመሆን ሳይሆን የሰከነ ህይወት እንዲኖረን የጥበብ መሰረታችን መናጋት አይገባውም ፡፡ ብቻ ሁሉም ብዙ ተናግረዋል ለትውልድ የምናስተላልፍበት መንገድ ይኑረን እርሱም እኛን በሌላ ቋንቋ ለሚቀጥለው ትውልድ ይሆን ዘንድ ማቅረብ ነው ስምዖን እና ኢዮብን ብቻ ሳይሆን ሁሉንም ያስማማቸዋ ሃሳብ ፡፡
በዲያስጰራ ውስጥ የሥነ ጽሑፍም ሆነ የሥነ ግጥም ስራ በተደራሲ ውስጥ ገኖ ሲንሸራሸር አይታይም ፡፡ ነገር ግን በአብዛኛው ኢትዮጰያዊ ውስጥ በውስጡ አዝሎት የሚኖር እንደሆነ የትላንትናው የባይተዋር መጽሐፍ ምረቃ አመልካች ነው፡፡ በተለያዩ ነገሮች ተወስደን እንቅልፍ ከምናጣ እራሳችንን ወደ ጥበብ እንመልስ መልዕክቴ ነው፡፡
#በጥበብ #እንኑር ወገኖች
#ሰሜናዊት

በጥበብ እንኑር ባይተዋር የመጽሐፍ ምረቃ መርሃ ግብር  Friday, July 14 2023 ሰዓት 6;00 PN - 8:00 PM ቦታ እናት ሬስቶራንት 4709 N Chambliss St, Alexand...
07/14/2023

በጥበብ እንኑር
ባይተዋር የመጽሐፍ ምረቃ መርሃ ግብር
Friday, July 14 2023
ሰዓት 6;00 PN - 8:00 PM
ቦታ እናት ሬስቶራንት
4709 N Chambliss St, Alexandria, VA 22312
#ሰሜናዊት

Diaspora Document Service is here to help you with any document-related services in the USA. Our team of experts can pro...
07/14/2023

Diaspora Document Service is here to help you with any document-related services in the USA. Our team of experts can provide consultation for immigration cases, business matters, and other social service issues in your area. We are now focusing on assisting our community with the Private Sponsorship program and other government initiatives in the USA. Let us know what you need, and we will find a way to assist you.
[email protected]
(703) 477 8774 please leave msg or text us.

07/14/2023

Hi all, could you please participate in for orientation class today about private sponsorship focusing on background check and it’s process. I would appreciate if you invite others and share the link. By the way, the link will be in the comment.
Looking forward to see you.

07/11/2023

የምስራች - ለመጽሀፍ አንባብያን

ደራሲና ጋዜጠኛ መስፍን እንድርያስ (ዶ/ር) አዲስ ረዥም ልብ ወለድ ለገበያ አቀረበ!

አምስተኛውን መጽሐፍ “ባይተዋተር” በሚል ርዕስ የረዥም ልብ ወለድ ስራ ደራሲው መስፍን እንድርያስ ለተደራሲያን ሲያቀርብ በታላቅ ደስታ ነው፡፡

በመጪው ዓርብ አመሻሱ ላይ በይፋ ይመረቃል፡፡ በዚህ አስደሳች ስነ ስርዓት ላይ ለመገኘት July 14, 2023 @ 6 PM ቨርጂኒያ ከሚገኘው እናት የኢትዮጵያ ምግብ ቤት እንዲገኙ ተጋብዘዋል፡፡

አድራሻው

4709 N Chambliss St. Alexandria Virginia ነው፡፡

Dear Mirchiye,Today, we at Voice of Ethiopians in the Diaspora are filled with pride and joy as we celebrate your incred...
06/27/2023

Dear Mirchiye,
Today, we at Voice of Ethiopians in the Diaspora are filled with pride and joy as we celebrate your incredible win at the Emmy Awards for your groundbreaking documentary, "Spotlighting Africa's Grandeur through Creative Minds and Hands".
Your work has beautifully captured the richness of Africa's culture, creativity, and beauty, bringing our untold stories to the world stage. The connection you've created between Ethiopians abroad and the heart of our vibrant motherland through your storytelling is immeasurable.
This Emmy win is more than just a personal triumph; it symbolizes hope, success, and recognition for Ethiopian and African creatives globally. We're ecstatic to see how your achievement has highlighted our culture and history in such a grand manner.
Your documentary is a testament to your hard work, creativity, and the journalistic values instilled in you by your mother, Hilena.
Join us in congratulating Mirchiye on this monumental achievement! 🎉 She is a beacon of inspiration and a testament to the power of creative storytelling. We are confident that her journey will continue to inspire and empower generations of Ethiopian creatives around the world.
Here's to many more compelling stories and milestones in your career, Mirchiye! 🥂🌍

Warmest regards,
Voice of Ethiopians in the Diaspora

እንኳን ደስ አላችሁ፡፡ ጋዜጠኛ እና የህዝብ ግንኙነት ባለሞያዋ ፤ ምርጫዬ ሳህሉ የዶክመንተሪ ፊልም በማቅረብ የአሜሪካን ሃገርን ተወዳዳሪዎች ልቃ አሸናፊ ሆነች፡፡ በ65ኛው EMMY ሽልማቶች ...
06/27/2023

እንኳን ደስ አላችሁ፡፡
ጋዜጠኛ እና የህዝብ ግንኙነት ባለሞያዋ ፤ ምርጫዬ ሳህሉ የዶክመንተሪ ፊልም በማቅረብ የአሜሪካን ሃገርን ተወዳዳሪዎች ልቃ አሸናፊ ሆነች፡፡
በ65ኛው EMMY ሽልማቶች ያሳለፍነው ቅዳሜ ሰኔ 24፣2023 ላይ የቴሌቪዥን/የፊልም ባለሙያዎች ስኬት የሚያከብር ልዩ ዝግጅት ነበር፡፡ በዚህ ዝግጅት ላይ አፍሪካን የባህል እና የማንነት ዘገባ ለእጬ ተወዳዳሪነት ያበቃት እንዉዋ ኢትዮጰያዊት ምርጫዬ ከኮከቦች መካከል ደምቃ ወጥታለች፡፡ ምርጫዬ በተወዳደረችበት ዝግጅት ስድስት እጬዎች የነበሩ ሲሆን እሷ ግን ከእንቁዎቹ የላቀች ሆና ዋንጫዋን አንስታለች፡፡ እንኳን ደስ አለሽ ምርጫዬ ሳህሉ፡፡ እንዲሁም ለጥበቧ ፈርጥ ጋዜጠኛ እና የህዝብ ግንኙነት ባለሞያዋ ህሊና ተፈራ መኮንን፡፡Helina Mekonnen Mirchaye Sahlu
#ሰሜናዊት

እንኳን አደረሰህ ኢሳይያስ ልሳኑ እና ሌሎች የጥበብ እንኑር ቤተሰቦች፡፡ መልካሙን ሁሉ ተመኘንላችሁ፡፡ቅድስት አቤን ኤዘር፡፡
06/18/2023

እንኳን አደረሰህ ኢሳይያስ ልሳኑ እና ሌሎች የጥበብ እንኑር ቤተሰቦች፡፡ መልካሙን ሁሉ ተመኘንላችሁ፡፡
ቅድስት አቤን ኤዘር፡፡

Happy Birthday, ኪድዬ! እንኳን ተወለድሽ!🎂🎂🎂🎂🎈🎈🎈🎈🎈🎈🎈🎈🎈🍾🍷As the sun rises on this beautiful day, I am filled with joy and gratitud...
04/08/2023

Happy Birthday, ኪድዬ! እንኳን ተወለድሽ!
🎂🎂🎂🎂🎈🎈🎈🎈🎈🎈🎈🎈🎈🍾🍷

As the sun rises on this beautiful day, I am filled with joy and gratitude for the opportunity to celebrate the birthday of my dear friend and fellow journalist Kidist Ebenezer (kiddy). Your life has been a shining example of what it means to live with a good heart, filled with generosity, kindness, and compassion. You have always been a source of inspiration to those around you, and your dedication to your work, your faith, and your friend is a testament to the goodness within you.

As the great poet Maya Angelou once said, "I have found that among its other benefits, giving liberates the soul of the giver." Your giving spirit has touched the lives of countless individuals, and your contributions to your profession have made a lasting impact. You have used your platform to tell stories that matter, to shine a light on important issues, and to uplift those who are often overlooked.

On this special day, I am reminded of the words from Proverbs 11:25: "A generous person will prosper; whoever refreshes others will be refreshed." Your generosity of spirit has been a beacon of light to those who have crossed your path. You have been a source of comfort, strength, and inspiration to those who have needed it most. Your kind heart has brought joy to those who have experienced pain, and your compassionate nature has given hope to those who have felt hopeless.

As you celebrate another year of life, may you continue to be guided by your good heart and your unwavering faith. May you be blessed with good health, success in your endeavors, and a heart that overflows with joy and gratitude. And may you never forget that you are loved, appreciated, and valued for who you are. You are a true blessing to those who know you, and your life is a testament to the power of love and goodness in this world. Happy birthday, Kiddy. By the way, I can't help but marvel at the fact that you're another year older, Kiddye! But don't worry, age is just a number, and you wear yours with grace and style! And I'm confident that you still have plenty of youthfulness left in you!
Essayias Bezabeh

NewsArlington County Commission on the Status of Women Honors Outstanding Women Visionaries in 35th Annual Event"Arlingt...
03/28/2023

News

Arlington County Commission on the Status of Women Honors Outstanding Women Visionaries in 35th Annual Event"

Arlington County Commission on the Status of Women hosted its 35th annual event to honor outstanding women visionaries. The event, which took place last night, recognized women who have made significant contributions in three different categories: Government, Business, and Non-Profit Organization.

The winners of each category were Mariflor Ventura, who received the Government Award, Karen Rosales, who was awarded the Business Award, and Krysta Jones, who won the Nonprofit Award.

The Commission on the Status of Women was established to empower women in Arlington, and the annual award program is an opportunity to recognize and celebrate the achievements of women in the community. The nominees for each category were recommended by both the community and the county, and their outstanding work was acknowledged.

At the event, the award recipients were given the opportunity to speak about their work, and a short video was also presented. Honorary speakers included Arlington County Board Chair Christian Dorsey and Arlington County Board Member Katie Cristol.

One of the nominees for the Nonprofit category, our colleague and journalist Kidist Ebenezer, expressed her gratitude for being recognized by the county and the Women's Commission. She stated, "I am honored and proud to be a nominee among those nominated for this award in the category of Nonprofit. I appreciate the recognition of my participation in the women's sector by the county and the Women's Commission."

The Arlington County Commission on the Status of Women's annual event serves as a platform to celebrate the accomplishments of women in the community and inspire others to continue making a positive impact.
(Essayias Lesanu)

03/20/2023
አለም አቀፍ የራዲዮ ቀን ታስቦ ይውላል  February 13 ሲውል የጥበቡ ንጉስ ኢሳይያስ ልሳኑን (የውቤው ልሳን) ሳላደንቅ አላልፍም፡፡ ኢሳይያስ በልጅነቱ የወጣቶች ሬዴዎ መርሃ ግብር ጀምሮ...
02/14/2023

አለም አቀፍ የራዲዮ ቀን ታስቦ ይውላል February 13 ሲውል የጥበቡ ንጉስ ኢሳይያስ ልሳኑን (የውቤው ልሳን) ሳላደንቅ አላልፍም፡፡ ኢሳይያስ በልጅነቱ የወጣቶች ሬዴዎ መርሃ ግብር ጀምሮለ35 ዓመት የራዲዮ ጋዜጠኝነት አሳልፏል፡፡
ደራሲ ነው ስላችሁ 10 መፅሃፍቱን ከመፅሃፍ መደርደሪያዬ ባሻገር ተደርድረው እያየኋቸው ነው፡፡ ባለ ቅኔው ገጣሚ ነው ስል ሶስት የግጥም ሙሉ መድብል ስራዎቹን አንብቤ ፤ ያላሳተማቸውን የግጥም ስራዎቹን በድምፁ አድምጬ፤ ተንትኜ ስለቃላቱ ጠይቄ፤ አሰናኘታቸውን አድንቄ ነው፡፡ ጋዜጠኛ ነው ስላችሁ፤ ኢሳይያስ ልሳኑ የኢትዮጵያ ራዲዮ ፤ የትምህርት መገናኛ የእሁድ መዝናኛ ፤
አዲስ ዘመን ፤
የዛሬይቱ ኢትዮጵያ፤
Columbus Dispatch ፤
ጋፋት ጋዜጣ ፤
Ethiopian review ፤
አንድ ኢትዮጵያ ራዲዮ ፤
ነፃ ራዲዮ ፤ የኢትዮጵያ አንድነት ድምፅ /አጭር ሞገድ/ ፤
ነፃነት ጋዜጣ፤ ሸገር
አዲስ አድማስ ጋዜጣ በመስራት እንዲሁም በመስራችነት
ነፃነት ለኢትዮጵያ ራዲዮ ፤
ዘ ኢትዮጵያ
ኢትዮ ዲያስፖራ ራዲዮ
ሸገር አዲስ
የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ድምፅ መርሃግብሮች የራሱን ሙሉ አሻራ አሳርፎባቸዋል፡፡ ይህ ድንቅ ሰውእንኳን ለአለም አቀፍ የራዲዮ ቀን አደረሰህ፡፡
ቅድስት አቤንኤዘር

The Betryal of Deacon Daniel Kbret: A modern Interpretation of "Et tu, Brute?"(Essayias Lesanu Bezabeh)The phrase "Et tu...
02/12/2023

The Betryal of Deacon Daniel Kbret:
A modern Interpretation of "Et tu, Brute?"
(Essayias Lesanu Bezabeh)
The phrase "Et tu, Brute?" has been a source of inspiration for many people, especially when considering the current situation of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church and the role of Deacon Daniel Kibret in it. This famous Latin quote is one of the most recognizable passages in all of literature, famously uttered by Julius Caesar just before his assassination in 44 BC on the Senate steps. In English, these words are translated to "And you, Brutus?" and have come to symbolize the painful realization of betrayal from someone who was once trusted and close.
Deacon Kibret was raised within the Ethiopian Orthodox Church and became well-known within its circles. However, his recent actions and decisions have betrayed the trust of the church, leading many to question his loyalty. Unlike Julius Caesar, who was on his deathbed when he spoke these words, the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church is currently in control of its own fate and is able to take action against those who threaten its stability.
The phrase "Et tu, Brute?" has come to represent surprise and betrayal in the face of unexpected actions from those who were once trusted and close. In the context of Deacon Kibret's actions and the current state of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church, these words continue to hold a powerful meaning and evoke strong emotions among those who have been impacted by the situation.

02/09/2023

አንድ ፓትርያርክ አንድ ሲኖዶስ አንድ ቤተ ክርስቲያን፡፡

12/28/2022

May God bless Mrs. Mary's soul.

We are deeply saddened to hear of Mrs. Mary's passing. It is unfortunate. We met Mrs. Mary through a daily YouTube and Facebook TV show hosted by Diaspora Communications. She was known for being an active participant in our programs that engage our audience. Her motherly wisdom and counsel were always admirable. She also assisted financially and morally by calling directly to the producers. We are genuinely saddened to hear of her passing after weeks. Mrs. Mary, we pray that God will receive her soul.

Condolences to their families and friends.

Voice of Ethiopians in the Diaspora (VOED)

12/28/2022

ነፍስ ሔር
ሚስ ሜሪ Marie G Cerantola
ሰላም የጥበብ እንኑር ቤተሰቦች እንዴት ከረማችሁ፡፡ ልባችን ውስጥ የተሰነቀረ ሃዘን ልናወጋችሁ ነው፡፡ በዚህ ልዩ በጥበብ መኖር ማዕዳችን ብዙ ወዳጆች አፍርተናል፡፡ ወዳጆቻችን ደግሞ በጥበብ የሚኖሩ ፤ ልበ ቅኖች ፤ የህይወት መንገድ የገባቸው ናቸው፡፡ እጅግ የሚገርመው በየ ልባችሁ ውስጥ ያለውን ነገር የምታውቁት እናንተ ብትሆኑም የኛ ልብ ለጥበብ ቤተሰቦቻችን ልዩ ነው፡፡ ከእነዚህ ልበ ቅን ወዳጆቻችን እና አጋሮቻችን አንዷ እኛ በምንጠራቸው ስማቸው '' ሚስ ሜሪ በሙሉ ስማቸው Marie G Cerantola ከዚህ አለም ድካም ተለዩ፡፡ ሚስ ሜሪ የሃይማኖት ልዩነት የሌላቸው ሙስሉም ክርስትያኑን እኩል የሚያዩ፤ ሃገር ወዳድ ፤ ችግረኛ አሳቢ ፤ መልካም ነገር መስማት እና ማድረግ የሚወዱ ነበሩ፡፡ በህብረተሰብ ውይይት መድረክ እንዲሁም በትዳር መርሃ ግብር በመግባት የማያልቅ በጥበብ የመኖር ትርጉምን አስተማሪም ነበሩ፡፡ ከቤተሰባቸው እንደሰማነው እኝህ ደግ እናት ፤ የህብረተሰብ የፍቅር እና ተቻችሎ የመኖር ተምሳሌት ባሳለፍነው ወር ከዚህ አለም ድጋም ወደ ማያልፈው አለም ሄደዋል፡፡ እንደ ዝግጅት ክፍላችን እምነት መልካሞች በክብር በአምላካቸው ጋር ይኖራሉ፡፡ እናም እናታችን ፤ አጋራችን ፤ መካሪያችን ሚስ ሜሪ ዛሬም በመንፈስ ከእኛ ጋር ናቸው ፡፡ ነፍስ ሔር ልባችን ሁሌም የእርሶን ልዩ የጥበብ እንኑር ሰው መሆን ይመሰክራል፡፡ ምሳሌነቶት ሁሌም ይነሳል፡፡ ደጋግመን ነፍስ ሔር እንላለን፡፡

እለቱ እሁድ ቀኑ November 13 ሰዓቱ 10፡00 PM ቦታው እናት ክትፎ አዳራሽ ፡፡ የደራሲው ፤ የባለቅኔው የጋዜጠኛ ኢሳይያስ ልሳኑ በዛብህን ስራ ለማድነቅ ደራሲውን ለማበራታት በሰዓቱ ...
11/14/2022

እለቱ እሁድ
ቀኑ November 13 ሰዓቱ 10፡00 PM ቦታው እናት ክትፎ አዳራሽ ፡፡
የደራሲው ፤ የባለቅኔው የጋዜጠኛ ኢሳይያስ ልሳኑ በዛብህን ስራ ለማድነቅ ደራሲውን ለማበራታት በሰዓቱ ፤ እረ ከሰዓቱም ቀድመው የተገኙ ክቡራን የሃገራችን ኢትዮጵያ ድንቅ ልጆች የጥበብን ታላቅ ሰው ስራ አክብራችሁ ስለተገኛችሁ እግዚአብሔር መንገዳችሁን ሁሉ በጥበብ ይምራልን እንላለን፡፡ የእለቱን ዝግጅት የፎቶ ግብዓት ቁጥር ሁለት ይመልከቱ፡
አዘጋጆቹ
በጥበብ እንኑር፡፡

እለቱ እሁድ ቀኑ November 13 ሰዓቱ 10፡00 PM ቦታው እናት ክትፎ አዳራሽ ፡፡ የደራሲው ፤ የባለቅኔው የጋዜጠኛ ኢሳይያስ ልሳኑ በዛብህን ስራ ለማድነቅ ደራሲውን ለማበራታት በሰዓቱ ...
11/14/2022

እለቱ እሁድ
ቀኑ November 13 ሰዓቱ 10፡00 PM ቦታው እናት ክትፎ አዳራሽ ፡፡
የደራሲው ፤ የባለቅኔው የጋዜጠኛ ኢሳይያስ ልሳኑ በዛብህን ስራ ለማድነቅ ደራሲውን ለማበራታት በሰዓቱ ፤ እረ ከሰዓቱም ቀድመው የተገኙ ክቡራን የሃገራችን ኢትዮጵያ ድንቅ ልጆች የጥበብን ታላቅ ሰው ስራ አክብራችሁ ስለተገኛችሁ እግዚአብሔር መንገዳችሁን ሁሉ በጥበብ ይምራልን እንላለን፡፡
የፎቶ ግበዓት ክፍል አንድ፡፡
አዘጋጆቹ
በጥበብ እንኑር፡፡

እሁድ ስንት ቀን ቀረው? ሶስት ሶስተኛው ቀን እራሱ እሁድ ነው፡፡ አርብ ቅዳሜ እሁድ ማለትም November 13 የአክብሮት ጥሪ ለእርሶ ለሚያነቡት እና ለወዳጅ ዘመዶቾት፡፡ቨርጂኒያ፤ ዲሲ፤ እ...
11/11/2022

እሁድ ስንት ቀን ቀረው?
ሶስት ሶስተኛው ቀን እራሱ እሁድ ነው፡፡
አርብ
ቅዳሜ
እሁድ
ማለትም November 13 የአክብሮት ጥሪ ለእርሶ ለሚያነቡት እና ለወዳጅ ዘመዶቾት፡፡
ቨርጂኒያ፤ ዲሲ፤ እና ሜሪላንድ የሚኖሩ ከሆነ ይገኛሉ፡፡ በየትኛውም እስቴት ሆነ ሃገር የሚኖሩ ከሆነ፡፡ በ Amazon  and  Barnes & Noble እንዲሁም በሌሎች የመፀሃፍ መሸጫ ያገኛሉ እና ገዝተው ምን አለ እራሶትን ይሸልሙ፡፡ ገጣሚ መቅደስ አስራት እንደምትኖር ሰማው፡፡
የመጽሀፍ ምረቃው ሊከወን ቀነ ቀጠሮ ተቆርጧል እና እንዳይቀሩ፡፡ መቼ እንዳይሉ፡፡ እሁድ Nov 13 2022. ቦታው ቨርጂኒያ እናት ሬስቶራንት ነው፡፡ አድራሻው 4701 North chambliss street, Alexandria VA. ሰአቱ 4pm.
#ሰሜናዊት

የአክብሮት ጥሪ የመጽሀፍ ምረቃው ሊከወን ቀነ ቀጠሮ ተቆረጠለት፡፡ እሁድ Nov 13 2022. እርስዎም እንዲገኙ ተጋብዘዋል፡፡ ቦታው ቨርጂኒያ እናት ሬስቶራንት ነው፡፡ አድራሻው 4701 Nor...
11/01/2022

የአክብሮት ጥሪ
የመጽሀፍ ምረቃው ሊከወን ቀነ ቀጠሮ ተቆረጠለት፡፡ እሁድ Nov 13 2022. እርስዎም እንዲገኙ ተጋብዘዋል፡፡ ቦታው ቨርጂኒያ እናት ሬስቶራንት ነው፡፡ አድራሻው 4701 North chambliss street, Alexandria VA. ሰአቱ 4pm.

09/24/2022

ስላም እንዴት ናችሁ የጥበብ ቤተሰቦች፡፡
ደራሲ ፤ ገጣሚ እና ጋዜጠኛ ኢሳይያስ ልሳኑ ''ጠሃይቱ በዚያች ሰዓት'' የሚል መድብል አጠናቅቆ ወደ እናንተ ለማድረስ ተዘጋጅቷል፡፡
በጥበብ እንኑር፡፡

የሰላም እና የፍቅር ዘመን ያድርግልን፡፡
09/11/2022

የሰላም እና የፍቅር ዘመን ያድርግልን፡፡

08/01/2022

ከኢሳይያስ ልሳኑበሌለው መኩራት የሚለው አቢይ ርዕሱ ነው፡፡ በርካታ ማህበራዊ ህጸጾችን በሀቲቱ ይነሳል፡። ራሳችንን መልሰን እንድናየው የሚያደርግ ወግ ነውና አድምጠው ይወያዩበት፡.....

08/01/2022

Kenyan runner Abel Mutai was only a few meters from the finish line, but got confused with the signs and stopped, thinking he had finished the race. A Spanish man, Ivan Fernandez, was right behind him and, realizing what was going on, started shouting to the Kenyan to keep running. Mutai did not know Spanish and did not understand.

Realizing what was going on, Fernandez pushed Mutai to victory. A reporter asked Ivan, "Why did you do this?" Ivan replied, "My dream is that one day we can have some sort of community life where we push ourselves and help each other win." The reporter insisted "But why did you let the Kenyan win?" Ivan replied, "I didn't let him win, he was going to win. The race was his."

The reporter insisted and asked again, "But you could have won!" Ivan looked at him and replied: "But what would be the merit of my victory? What would be the honor of this medal? What would my Mother think of it?" The values are transmitted from generation to generation. What values do we teach our children and how much do you inspire others to earn? Most of us take advantage of people's weaknesses instead of helping to strengthen them. Alhamdulillah 🤲🙏

07/31/2022

Yeshi Kassa, the descendant of an Ethiopian emperor, speaks with Michelle Miller about her upbringing as well as the new documentary “Grandpa Was an Emperor,...

It was great discussion except with chikicik. Let’s live with wisdom. With Kidist Ebenezer ሰሜናዊት
05/20/2022

It was great discussion except with chikicik. Let’s live with wisdom. With Kidist Ebenezer ሰሜናዊት

04/24/2022

ክርስቶስ ተንስሃ እሙታን
በአብይ ሃይል ወስልጣን
አሰሮ ለስይጣን
አጋዝኦ ለአዳም
ሰላም
እምዜሰ
ኮነ
ፍስሃ ወሰላም ,
እንኳን አደረሳችሁ

እነሆ የ2022 April 8 የልደት ቀን ከተፍ አለ፡፡ እንኩዋን በሰላም ደረስሽ፡፡ እንኩዋን፤ ተወለድሽ፡፡ እሰይ፡፡ 'አለም በተስፋዋ ስም ማውጣት ታውቃለችቅድስት ብላ ጠርታ ቅድስትን አገኘች...
04/08/2022

እነሆ የ2022 April 8 የልደት ቀን ከተፍ አለ፡፡ እንኩዋን በሰላም ደረስሽ፡፡ እንኩዋን፤ ተወለድሽ፡፡ እሰይ፡፡
'አለም በተስፋዋ ስም ማውጣት ታውቃለች
ቅድስት ብላ ጠርታ ቅድስትን አገኘች፡፡'

Happy Birthday kidye…… it is time to celebrate.
የዛሬ ጊዜ በተለይ ይህ ዓመቱ በርግጥ ሮጧል። ኪድዬ ባንቺ ዕድሜ ላይ አንድ ዓመት ታከለ። - ታዲያን ይህች ቀን በመጣች ቁጥር - ይህች የልደትሽ ዕለት በተገኘች ጊዜ - “እንኳንም ተለወድሽ” አልኩ።
ዙሪያ ብርሃን መኖሩን ለማወቅ ወይም ለመረዳት ልቡና በብርሃን መዋጥ አለበት። ሰው ደግሞ ያ ብርሃን ያ ጸጋ ሲኖረው በስራው ያስታውቃል። በአካሄዱ ይገለጣል። በተግባሩ ይመሰከራታል። ደግሞ በልቡናው ጀንበሪቷን የታቀፈ በጥላሸትና በጸልመት አይሸነፍም። የብርሃን መቅረዙን አንስቶ ከማህበረሰብ ውስጥ ብቅ ቦግ ብሎ ያበራል። ይታያልም። በደመቀበት ለማጨብጨብ - በነጋበት ለመኩራራት አይሞክርም። እና ከፍ ብለሽ - በስራሽና በምግባርሽ በርተሽና ደምቀሸ አንቺን አየሁ! ቅድስትን - ቅድስቶምን - ኪዲን - ቂቂን - ኪድዬን … ሁሉም አቆላምጦ እየጠራሽ። ደግሞ የስምሽን አወጣጥ አሰብኩት። እንዲህ ተስተካክሎ ሲሰጥ ‘መላዕክቱ አወጡት’ም ይባላል። እና ኪድዬ ስምም ግብርም ዙሪያ ግጥም። - ደግሞ መቀደስም ምርቃትም ነው። ቅድስት ብለው ጠሩሽ።
🧶
የቅድስት ልደቷ እነሆ ጀመረ። ርችቱ ተተኮሰ። ተመስገን እንኳንም ተወለደች አልን።
ጋዜጠኛዋ የማስታወቂያ ባለሙያዋ - የሰንበት ተማሪዋ - የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ጠበቃዋ - ለተቸገሩ ደራሽዋ - ለፍትህ ቋሚዋ - ለሴቶች መብት ጠበቃዋ - ቅድሰት። ሀሳብ እምነቷ ከግንባሯ ነው። ያሰበችውን ደብቃ - የተመኘችውን ሸሽጋ ለምን ይሉኝ አታጎነብስም። የተሰማትን ተናግራ - ያሰበችውን ጽፋ - ያለችውን ብላ - ከመሸበት ታድራለች። ቀጥ ያለች መስመር። ሰዓት ቀኑዋ - ወር ዓመትዋ እርዳት ለሚሹ ስትደርስ - ለተቸገሩ መፍትሄ ፍለጋ ስትሮጥ - ያወቃት ዝናዋን የሰማባት - ሲደውልላት ሳትሰለች ሳትደክም ከፍ ዝቅ ብላ የምትተጋ ሴት።
ደግሞ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳትል - ሴትን አሳንሶ ከሚያየው ፊት ተጋፍጣ - በጽናት ቆማ ለማለፍ የቻለችና የምትችል - ባለብዙ ህልም ባለራዕይ ቅድስት እውን እንኳን እንኳን ተወለድሽ። ዓመት በዓመት - ጸጋ በጸጋ - በረከት በበረከት - አምላክ ጨምሮ ያጎናጽፍሽ።

Address

Arlington, VA
22204

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Diaspora Services LLC posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Diaspora Services LLC:

Videos

Share

Our Story

Diaspora Radio program is strictly designed to serve this community. Like any other ethnic/community radio ours also by and large remained close to the community it serves. In short, it is for the community by the community. We are trying to bridge the gap in communication and offer forum for sharing ideas, hopes, dreams and concerns. Our main objective is also to provide a marketplace of ideas where our listeners make the ultimate judgment on the merits of ideas presented. We serve as forum for the expressions of diverse view among the communities.


Comments

Gift real estate
(Location) ሀያት አደባባይ ፈረስ ቤት ፊት ለፊት
ቅድመ ክፍያ 10%ከ 160,000 ጀምሮ
👉 ባለ አንድ መኝታ:-
57m2=1,600,00
ከ57m2--67m2
👉 ባለ ሁለት መኝታ:-
91m2= 2,5270,000
98m2= 2,700,000
102m2= 2,800,000
114m2=3,100,000
ከ (91 --114)ካሬ

👉 ባለ ሶስት መኝታ:- 123m2=3,480,00
ከ (123 --185) ካሬ
👉 የብድር አማራጭም አለን

👉 አሁን መንደር 3 በማገባደድ ላይ እንገኛለን
ብዙ አማራጮች አሉን :እርሶ ብቻ ይደውሉ።
👉0910 974 584:-
0938 148385
#የቤት ፍላጎቶን አሁን እዉን ያድርጉ
*በመሀል አዲስ አበባ ሲኤምሲ ላይ 192,000 ብር ጀምሮ በመክፈል እጅግ ወብና የዘመኑ
አፓርትመንቶች እንዲሁም ዘመናዊ G+1 (duplex) አፓርትመንቶችን
የግሎ ያድርጉ
#ከ 5%_20% ልዪ ቅናሸ፡
#ከ 15% ጀምሮ ቅድመ ክፋያ
መመዝገቢያ=7%
ውል ሲፈራረሙ=8%
#እንዲሁም ከ 10_30 አመት የብድር አገልግሎት
#ለነገ የሚያሳድሩት ህልም አይኖርም ዛሬውኑ ያሳኩታል
#ዛሬውኑ ፈጥነው ይደውሉ �0904003145 አልያም 0900654122 በ
whatsap imo viber ላምሮት ታደለ ጥያቄዋን እናሰተናግዳለን አሁኑኑ ይደዉሉ
www.ethiopis.com
With payment plans for your ticket
አሃዱ ሳቡሬ........አጠገበኝ ወሬ�===ክፍል አንድ እና ሁለት�(📍📍📍ክቡር መተኪያ ሃይለሚካኤል📍📍📍)
“ታሪክን በመጽሃፍ መልኩ ሰንዶና ደጉሶ ለማቅረብ የእለት ተእለት ዘገባን ሲያጠናቅሩ የኖሩት አንጋፋ ጋዜጠኞችን የሚያክል ተመራጭና ዉጤታማ ጸሃፊ የለም” እያሉ ብዙሃኑ የታሪክ ተመራማሪዎች ሲናገሩ ይደመጣሉ::የቀዳማዊ ሃይለስላሴን አነሳስና የአገዛዝ ዘመናቸውን እንዲሁም “የኤርትራ ጉዳይ” የተሰኘውን እጹብ መጽሃፍ የጻፉልን አምባሳደር ዘውዴ ረታ የቤተ መንግስቱ ቃል አቀባይ የነበሩና በኋላም የብሄራዊው ሬዲዮ ጣብያውን በጋዜጠኝነት ያገለገሉ ሰው ነበሩ::ስለ አጼ ምኒልክ ስለ አጼ ቴዎድሮስ እና ስለሌሎች ታላላቅ ሰዎች በመጽሃፍ ጽፎ ያስነበበን ጳውሎስ ኞኞም ቢሆን ምትክ አልባ ጋዜጠኛ ነበር::እኝህ የዛሬው ባለታሪካችንም ጉምቱ ጋዜጠኛ የነበሩና “የቀዳማዊ ሃይለስላሴ መንግስት ፍጻሜና የደርግ አነሳስ” የተሰኘውን ዳጎስ ያለ መጽሃፍ የጻፉ ሰው ናቸው::
አምባሳደርና ጋዜጠኛ አሃዱ ሳቡሬ::
የቀዳማዊ ሃይለስላሴ መንግስት ውስጥ ጉልህ ተሳትፎ የነበራቸውና በባለስልጣንነት ያገለገሉት አብዛኛዎቹ ሰዎች ወይ የደርግ ጥይት እራት ሆነዋል: ወይም ደግሞ ከእስር ተለቀው በእድሜ ግስጋሴ ተገዝግዘው ያስቀመጠበትን የማይረሳው ሞት ወደ ዘለአለማዊ ቤታቸው ወስዷቸዋል::አሃዱ ሳቡሬ ግን “እነሆ ተተኪውን ትውልድ ያየከውን ተርክለት የምታውቀውን ጽፈህ አስነብ” ሲላቸው ከሞቱት እንደ አንዳቸው ሳይሆኑ እድሜን ጠግበው ጤንነታቸው ሳይጓደልአሉልን::
መስከረም አንድ ቀን 1917 አመተ ምህረት አዲጋላ የጉምሩክ ጣቢያ ነበር አሃዱ ሳቡሬ የጉምሩክ ሰራተኛ ከነበሩት አባታቸው የተወለዱት::በሶስት አመት እድሜያቸው ወደ ድሬዳዋ ከሄዱ በኋላ ጣልያን ሃገራችንን እስከወረረበት እስከ 1928 አመተ ምህረት ድረስ እዛው ድሬዳዋ ከተማ ውስጥ ይገኙ ከነበሩ መደበኛና የፈረንሳይ(ፍራንኮፎን)ትምህርት ቤቶች የቀለም ትምህርትንና የፈረንሳይኛ ቋንቋን በአንድነት ተማሩ::በዚህም ምክንያትነት የፈረንሳይኛ ቋንቋን
አቀላጥፈው መናገር መጻፍና ማንበብ ችለው በነበረበት ወቅት ወራሪው የጣልያን መንግስት ሃገራችንን ወረረና “ኢትዮጵያ ሌላኛዋ ግዛቴ ነች” የሚል ፕሮፓጋንዳ መንዛት ጀመረ::
ጣልያን ሃገራችንን በወረረ ማግስት ኢትዮጵያ እንደ ሊቢያ እንደ ሶማሊያና እንደ ኤርትራ ጸጥ ለጥ ብላ “በእርሶ መጀን” ብላ ትገዛልኛለች ፍቃዴንም ትፈጽምልኛለች ብሎ በማሰብ “የታላቋ ሮም አንዷን ግዛት ኢትዮጵያን”የጣልያን ስልጣኔ ነጸብራቅና የቴክኖሎጂ ዉጤቶቿ ማሳያ ትሆን ዘንድ ያማሩ መንገዶች ግዙፍ ህንጻዎች ምቹ መኪናዎችና የጣልያንኛን ቋንቋ አብዝተው የሚያስተምሩ ትምህርት ቤቶች በሃገሪቱ መስፋፋት ጀመሩ::በዚህም ወቅት የአስራ አንድ አመት ታዳጊ የነበረው ብላቴናው አሃዱ በዚሁ በጣልያን ትምህርት ቤት ገብቶ ከመደበኛው የቀለም ትምህርቱ ጎን ለጎን የጣልያንኛ ቋንቋን ልቅም አድርጎ ተማረና የጣልያንኛ ቋንቋን ቀደም ብሎ ካወቃቸው ቋንቋዎቹ መደዳ አሰለፈው::አሃዱ ይሄንን የጣልኛንኛ ቋንቋ በሚገባ ለማወቅ የፈጀበት ሁለት አመት ብቻ ነበር::ከሁለት አመት ትምህርት በኋላ የአስራ ሶስት አመቱ አሃዱ ከጣልያን መንግስት ካዝናበሚወጣ ገንዘብ የስም ዝርዝራቸው ከደሞዝ ተከፋዮች መደዳ ሆነው ጥሩ ክፍያ ከሚቀበሉ ተቀጣሪዎች አንዱ ሆኖ በጣልያንኛና በሶማሊኛ አስተርጓሚነት የስራ መደብ ላይ የተቀጠረ ወጣት ሆነ::
ታዳጊው አሃዱ ከወላጅ እናቱ ጋር አይሻ ወደተሰኘች አንዲት አነስተኛ ከተማ ለአንድ የመሬት ጉዳይ ሲመላለሱ የአውራጃዋ አስተዳዳሪ ቀልጣፋነቱንና የቋንቋ ችሎታውን አይቶ ነበር ለዚህ ስራ ያጨው::በዚህም ስራው ወዲህ እየተመሰገነ ወዲያ የስራ ልምዱን እያዳበረ ከቆየ በኋላ እድሜው አስራ ስድስት አመት ሲሆንና ወራሪው የጣልያን መንግስት ብርቱውን የአርበኞቻችንን ክናድ ቀምሶ ሽንፈቱን እንደ እንቆቆ ተግቶ ከሃገር ሲወጣ አንድ ሆነ::በዚህ ግዜ ከስደት ተመላሹ ንጉሰ ነገስት አጼ ሃይለስላሴ ከሰሩት ተግባሮች አንዱ የድሬዳዋ መዘጋጃ ቤትን ማቋቋምና ማደራጀት ነበር::ይህ ማዘጋጃ ቤት ደግሞ በስሩ የግብር መሰብሰቢያ ክፍል አብሮ ተቋቁሞ ነበርና አሃዱ የዚህ ክፍል ሰራተኛ ሆኖ ተቀጠረ:: ነጻነቷን ባስከበረችው ሉአላዊት ሃገርም የመጀመሪያ የመንግስትን ስራውን “ሀ” ብሎ ጀመረ::
አሃዱ ከልጅነቱ ጀምሮ እጅግ ፈጣን ልጅ እንደነበር የሚያውቁት በምስክርነት ሲናገሩ የህይወት ታሪኩ የተከተበበት ደግሞ መጽሃ ቋሚ ምስክር ሆኖ ያሳውቀናል::አሃዱ ገና ሮጦ ባልጠገበበት በአፍላ የጉርምስና እድሜው ብዙሃን ታላላቆቹ ተመኝተው ያልተሳካላቸውን የመንግስት ስራ ገና በአስራዎቹ የእድሜው ክልል ውስጥ ሆኖ አንዴ በጣልያን የመንግስታዊ መዋቅር አንዴም ነጻነቷን ባስጠበቀችው ሉአላዊት ሃገር ውስጥ መስራቱን ቀጠለ::የድሬዳዋ የግብር መሰብሰቢያ ቢሮ ውስጥ ተቀጥሮ ጥቂት እንደቆየደግሞ የሃረርጌን አውራጃዎች የአሰራር ሂደት እንዲቆጣጠር ታስቦ በተቋቋመው የሃረርጌ አውራጃ ግዛት የኢንስፔክሽን ቢሮ ውስጥ በጸሃፊነት ተቀጠረ::መች ይሄ በቅቶት::ለድሬደዋ አቅራቢያ ወደነበረችው ወደ ሃገረ ጅቡቲ ተሻግሮ በወቅቱ በኤምባሲ ደረጃ ባልተቋቋመው የቆንስላ ጽህፈት ቤት ውስጥ እንደገና በጸሃፊነት ተቀጠሩ::
አሃዱ ከታዳጊነትእስከ ወጣትነት በኖረባት በጅቡቲ ከተማ በምትገኘው የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽህፈት ቤት ውስጥ እየሰራ በነበረበት ወቅት አንድም ለደሞዙ የመንግስት ጸሃፊነት ስራውን እያቀላጠፈ አንድም የነብስ ጥሪው የሆነውን የስነ ጽሁፍ ዝንባሌውን እያዳበረ መጣ:: “ያን ግዜ በወጣትነት መንፈስ ተነሳስቼ በዚህ በአዲሱ ዘመን ውስጥ መስራት ያለብን ስራ ምንድን ነው ብዬ በማሰብ ‘አዲሱ ስራችን’በሚል አርእስተ ጉዳይ አንዳንድ ጽሁፎችን ለጋዜጦች እጽፍ ነበር::”ይላሉ አሃዱ የዛሬ ስልሳና ሰባ አመት ትዝታቸውን ወደ ኋላ ተመልሰው እያስታወሱ::እንግዲህ ይህ የስነ ጽሁፍ ዝንባሌያቸው ታይቶና ተገምግሞ ነበር በወቅቱ በነበረው አሰራር የጽህፈት ሚኒስቴር በጻፈውና “አቶ አሃዱ ሳቡሬ የተባሉ በጅቡቲ የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽህፈት ቤት በጸሃፊነት እያገለገሉ ያሉ ሰራተኛችን ይህ ደብዳቤ በእጃችሁ ከገባበት እለት አንስቶ የድርጅታችሁ ቅጥረኛ እንድታደርጉዋቸው ይሁን::” የሚል ይዘት ባለው የማዘዣ ደብዳቤወጣቱ አሃዱ አንቱ ተሰኝቶ የጋዜጣና ማስታወቂያ መስሪያ ቤት ቅጥረኛ ሆነ::
ያን ግዜ የጋዜጣና ማስታወቂያ መስሪያ ቤት በጽህፈት ሚኒስቴር ስር እንደ አንድ ክፍል የነበረ እንጂ እራሱን ችሎ የተቋቋመ መስሪያ ቤት አልነበረም::የጋዜጣና የሬዲዮ ነገርም ቢሆን እምብዛም በህዝቡ ዘንድ አልሰረጸም:: በተለይ ሬዲዮ ብዙ ሰው ጋር የማይገኝ የቅንጦት እቃ ስለነበር በወቅቱ በዋና ዋና አደባባዮች ማለትምየካቲት 12 አደባባይ: አቡነ ጴጥሮስ አደባባይና ሌሎችም ህዝብ በብዛት በሚገኝበትና ገበያ በሚገበያይበትስፍራ ጣልያን ሃገሪቷን ተቆጣጥረው በነበረበት ዘመን ለፕሮፓጋንዳ የሰቀላቸውና የኢትዮጵያ መንግስትም በተጨማሪነት ሬዲዮ ለሌላቸው ሰዎች ዜና ማዳመጫ ይሆን ዘንድ ብሎ ያኖራቸው ትልልቅ ስፒከሮችን በመጠቀም ይበልጡኑ የአዲስ አበባ ህዝብ በሬዲዮ ይተላለፍ የነበረውን ዜና ማስታወቂያ ሙዚቃና አንዳንድ ዝግጅቶች ልቅም አድርጎ ያዳምጥ ነበር::በመሆኑም እነ አሃዱ ሳቡሬ እነ አሰፋ ይርጉ እና ሌሎችም የዘመኑ ወጣት ጋዜጠኞች ስመ ገናና ሆነው በህዝብ ዘንድ ከፍተኛ ዝናን አተረፉ::አሃዱ በዋነኛነት የአዲስ ዘመንና የሰንደቅ አላማችን ዋና አዘጋጅ ለነበሩት ብላታ ወልደጊዮርጊስ ወልደዮሃንስ የቅርብ ረዳት በመሆን በዋነኛነት የተቀጠሩ ቢሆንም በብቃታቸው ታይተውና ተገምግመው የዜና አንባቢና የልዩ ልዩ ፕሮግራሞች ተናጋሪ የዜና ሃተታ አዘጋጅና አቅራቢ በመሆን ሲሰሩ ቆይተዋል::
በሃገራችን የኤሌክትሮኒክስ ሚዲያ ታሪክ ግንባር ቀደሙ ሬዲዮ መሆኑና ይህም የሚዲያ ዘርፍ የእድሜ ስፍሩ ቢለካ ከሰማንያ አመታት በላይ ብዙም ፈቀቅ እንደማይል ስለ ሃገራችን ሚዲያ የተሰሩ ጥናቶች ይመሰክራሉ::ሬዲዮ ትኩስ ዜናን ለማስተላለፍ አይነተኛ የመገናኛ ብዙሃን እንደመሆኑና በሃገራችን ቀድመው ከተቋቋሙት የመገናኛ ብዙሃኖች ማለትም የህትመትና የኤሌክትሮኒክስ ሚዲያዎች (PRINTING MEDIA AND ELECTRONICS MEDIA) አንዱ በመሆኑ ለዜና:ለዘገባ:ለዶክመንታሪ:ለሪፖርታዥና ለመሳሰሉት ግብአት የሚሆን እንደ ኢንተርኔት ያለ የመረጃ ቋት ፈጽሞ አልነበረም::ይሄኔ እነ አሃዱ በየ አደባባዩ የተሰቀሉት ሜጋፎኖች ላይ ጆሮውን ቀስሮ ለሚጠባበቃቸው ህዝብ ወደ ቤተ መንግስቱ በቴሌግራም ይላክ የነበረውን የፈረንሳይኛና የእንግሊዝኛ ዜናዎች በየእለቱ እየተረጎሙና እያጠናቀሩ ለህዝቡ እነሆ ይሉ ነበር::ከምንም በላይ የእነ አሃዱ ሳቡሬን የሬዲዮ ፕሮግራም ተወዳጅና ተደማጭ ያደረገው አለም ለሁለት ተከፍሎ ሳንጃ ለሳንጃ ሲሞሻለቅ የነበረበትን የሁለተኛው የአለም ጦርነት በየቀኑ መዘገባቸው ነበር::ከዚህ ባልተናነሰ ምናልባትም ባስ ባለ መልኩ የነ አሃዱ ሚዲያ ይበልጥ ዝናን ያተረፈው ደግሞ ግርማዊ ቀዳማዊ ሃይለስላሴ በአሜሪካ በካናዳና በሜክሲኮ ያደረጉት የ1940 ዎቹ አመታት ይፋዊ ጉብኝት ነው::ንጉሱ የመካከለኛውንና የሰሜን አሜሪካዎቹን ሃገሮች ሊጎበኙ ሽር ጉዱና ትርምሱ ዘርፈ ብዙ በነበረበት ወቅት ከተሰናዳው ዝግጅት አንዱ የንጉሱን የጉብኝት ሁኔታ በስፋት ለመላው ሃገሪቱ ማዳረስና መስደመጥ ነበር::ለዚህም በየ ክፍለ ሃገሪቱ ዋና ዋና ከተሞች ልክ እንደ አዲስ አበባው ያለ ሜጋፎን በየዋና ዋና ቦታዎች ተሰቅለው ሲያበቁ ከአዲስ አበባ የሚያገኙትን ዜናዎች በቅብብል ለከተሜው ህዝብ እንዲያሰሙ ሆነ::
ከዚያስ......?
1953 ወርሃ ታህሳስ
ለዝነኛው የ1966 የኢትዮጵያ አብዮት መንደርደሪያ የሆነውና የንጉሰ ነገስቱን ዙፋን በብርቱ የነቀነቀው ክስተት የተከሰተው በ1953 አመተ ምህረት በወርሃ ታህሳስ ነበር::የቀዳማዊ ሃይለስላሴ የክብር ዘብ ወታደራዊ ክፍል ሃላፊ የነበሩት ጀነራል መንግስቱ ንዋይና ታናሽ ወንድማቸው ገርማሜ ንዋይ “የንጉሰ ነገስቱ ስርአት ፍጹም ፊውዳላዊ ስለሆነ አስተዳደሩ ህገ መንግስታዊና ስልጣኑ የተገደበ መሆን አለበት” በሚል የሃሳብ መነሻነት የቀዳማዊ ሃይለስላሴን መንግስት ለመገልበጥ በድብቅ ተስማሙ::ለዚሁ አላማቸውም ሃሳባቸውን ተቀብለው የተስማሙ ባለስልጣኖችን ከጎናቸው በማሰለፍ ለለውጡ ደንቃራ ይሆናሉ ብለው ያሰቧቸውን ሹማምንት ደግሞ በቅድሚያ ገነተ ልኡል ቤተ መንግስት (የዛሬው ስድስት ኪሎ ዩንቨርሲቲ)ካሰሯቸው በኋላ በጥይት ደብድበው ረሸኗቸው::ከዚያም ወንድማማቾቹ ጀነራሎች በኮተቤ መስመር ነብሳቸውን ለማዳን ሲሸሹ ድንገት የንጉሱ ታማኝ ዘቦች ደርሰው ከበቧቸውና እጃቸውን ሊይዟቸው በተቃረቡ ግዜ የመንግስቱ ንዋይ ታናሽ ወንድም “በጠላቶቻችን እጅ አንወድቅም” በማለት በቅድሚያ ወንድማቸው ገርማሜ ንዋይ ላይ ተኮሱና ከዛ አፈሙዙን ወደራሳቸው አዙረው ተኮሱና እራሳቸውን አጠፉ::ገርማሜ ንዋይ እራሳቸውን ከመግደላቸው በፊት የተኮሷት ጥይት የታላቅ ወንድማቸውን ነብስ ሳትነጥቅ አገጫቸውንና ጉንጫቸውን አቁስላ ወደቀች::ገርማሜም በአሳዳጆቻቸው እጅ ወደቁ::
ይህ የሃገሪቱ ጉምቱ ጉምቱ ባለስልጣናትን እንደ ጭዳ በግ ደማቸውን ያንዠቀዠቀ የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ ሲደረግ አሃዱ ሳቡሬ በፖለቲካ ታዛቢነት ኮንጎ ሄደው ነበር::የዛን ግዜዋ ኮንጎ በትጥቅ ትግልና በፖለቲካዊ ድርድር ከቤልጂየም ነጻ ለመውጣት እልህ አስጨራሽ ትግል አድርጋ ስታበቃ ነጻነቷን ይሁን ብለው ነጮቹ ፈቀዱላት::ሆኖም ግን የሰላሳ አራት አመት ጎልማሳው ፓትሪክ ሉሙምባ ጠቅላይ ሚኒስቴር ተደርጎ ከተመረጠ በኋላ ፍጹም ሃገር ወዳድና የነጮችን የእጅ አዙር አገዛዝ የማይቀበል ስለነበር ምእራባዊያኑ ፕሬዚደንቱን ካሳ ቩቡን ጭምር አሳመጹበት::በአልማዝና በነዳጅ ሃብቷ የበለጸገችዋን የካታንጋን ግዛት ደግሞ ሙሴ ቾምቤ ተከታዮቹን ይዞ ድርሻዬ ነች አለ::ይሄንን የፖለቲካ ውጥንቅጥ መፍትሄ ለመስጠትና የሰላም አስከባሪ በመላክ ሃገሪቷን ሰላም ለማድረግ በወቅቱ ነጻ ሃገር የነበረችው ኢትዮጵያና ግብጽ ነበሩ ቀድመው የተገኙት::እንግዲህ ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ሰላም ብላ የፖለቲካ ታዛቢዋ አሃዱ ሳቡሬን ወደ ኮንጎ በላከችበት ወቅት ይህ የታህሳሱ ግርግር ተከሰተ::
አሃዱ አዲስ አበባን እንደረገጡ እንደ ጋዜጠኝነታቸው በኢትዮጵያ ተከስቶ ስለነበረው የፖለቲካ ቀውስ የመፈንለ መንግስት ሴረኞች ስላደረጉት እንቅስቃሴ ስለወደመ ውድመት አድመኞቹ ስላከሰሩት ኪሳራና ስለ ህዝቡ አስተያየት ዋነኛ የመንግስት ልሳን በሆነው የአዲስ ዘመን መጽሄት ላይ ተከታታይ ጽሁፍ እንዲጽፉ በተለይ ደግሞ የፍርድ ቤቱን ውሎና የችሎት ሁኔታ እንዲዘግቡ ታዘዙ::በዚህም ግዜ ግራ ቀኙን በማየት የወቅቱ የህዝቡን የአስተሳሰብ ንቃተ ህሊና ደረጃ በማመዛዘንና የመፈንቅለ መንግስት ጠንሳሾች ያሰቡትን አላማ ከግምት ውስጥ በማስገባት አዲስ ዘመን መጽሄት ላይ በተከታታይ የግራና የቀኙን አስተሳሰብ : የመንግስትና የተቃዋሚዎቹን ሁኔታ ፍጹም ሚዛናዊነት በተመላበት ሁኔታና በተለይ የመፈንቅለ መንግስቱ ጠንሳሽ ጀነራሎች ሃዘኔታ የተመላው (SYMPATHETIC) ጽሁፍ አቀረቡ::እንግዲህ እዚህ ላይ ልብ ልንለው የሚገባ አንድ ቁም ነገር አለ::የንጉሰ ነገስቱ ዙፋንን መመኘት ቀርቶ ማለም አንገት ላይ መታነቂያ ሸምቀቆ ማስገባት በሆነበትና የዘውዳዊው ስርአት ልሳን በሆነው የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ንጉሱን ከመደገፍ ፈቀቅ ብሎ ንጉሱ ላይ ቅዝምዝም ለሰነዘረ ሃዘኔታ አዘል(SYMPATHETIC)ጽሁፍ መጻፍ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ለመገንዘብ ቀላል ነው::ስለዚህ ጉዳይ አሃዱ ሲጠየቁ “በእርግጥ በመፈንቅለ መንግስቱ ሴራና ተሳትፎ ውስጥ በፍጹም አልነበርኩበትም::ነገር ግን ለውጥ እንደሚያስፈልግ በጽኑ አምንበት ነበር በዚያ ላይ የመፈንቅለ መንግስቱ መሪዎች በተለይ መንግስቱ ንዋይ የቅርብ ጓደኞቼ ነበሩ” ብለዋል::
ከታሪክ በተደጋጋሚ እንደሰማነው እድሜ ፈቅዶልንም እንዳየነው በተለያየ አጋጣሚም እንደታዘብነው ፖለቲካ የህሊና ዳኝነት የሞራል ህግ ይሉት ጨዋታ አይጥማትም::(ፖለቲካ የጥሎ ማለፍ ዋሽቶ የማሳመን ዘላቂ ጥቅምን የማስከበር ጨዋታ ነውና)::አሃዱ ሳቡሬ የጋዜጠኝነት ሙያ ስነምግባር (PROFESSION ETHICS) በሚያዘው መልኩ የግራ ቀኙን እውነት በመዘገባቸው: መንግስቱ ንዋይ የሞት ፍርድ ተፈርዶባቸው ተክለሃይማኖት አደባባይ ተሰቅለው እየተወራጩ ሲሞቱ ቦታው ድረስ ሄደው ባለማየታቸውና ቀደም ያለው የመንግስቱ ንዋይና የአሃዱ ጓደኝነት ታይቶና ተገምግሞ ከሚሰሩበት የመገናኛ ብዙሃን መስሪያ ቤት ተነስተው በግዞት ወደ አርሲ ጠቅላይ ግዛት ተላኩ::አንድ ኩንታል ማኛ ጤፍ በአምስትና በአስር ብር ሙክት በግ በአስራ አምስት ብር ይበላ በነበረበት በዛ በጥጋብ ዘመን አሃዱ ይከፈላቸው የነበረው የአምስት መቶ ብር ወርሃዊ ክፍያ እጅግ የተመቻቸ ኑሮን እንደሚያኖራቸው ሲታወቅ በአዲስ ዘመን ለጻፉት ጽሁፍ ቅጣት ወደ አርሲ በግዞት ሲላኩ የደሞዛቸው ሶስት አራተኛው ተቀንሶ በደሞዝተኛ ደንብ ሳይሆን በግዞተኛ አግባብ መንግስት ቆጥሯቸው አሰላ ከተማ ውስጥ በምትገኝ አንዲት አነስተኛ የአፈር ቤት ውስጥ ኑሯቸው ተወስኖ በጠባቂዎቻቸው “ወዲህ ተመለስ ወዲህ ተቀለስ” የሚባሉ በቀን አንድ ግዜ ለመናፈስና የቤተ ክርስትያን ደጃፍ ለመሳም የሚፈቀድላቸው እስረኛ ሆኑና አረፉት::
ግርማዊ ቀዳማዊ አጼ ሃይለስላሴ በተለያየ ግዜ የታሰሩ ሰዎችን በንግስና በአላቸው በበአለ ሲመታቸው በአዲስ አመትና በተለያዩ ሌሎች ተያያዥ ምክንያቶች ለእስረኞችና ለግዞተኞች ምህረት የመስጠት ጥሩ ልማድ ነበራቸው::አንድ ቀንም አሃዱ ባልጠበቁት ምክንያት ከግዞት ሃገራቸው ከአርሲ ወደ አዲስ አበባ እንዲመጡና ለንጉሰ ነገስቱ በአለ ሲመት በወቅቱ እንደነበረው ልማድ ለንጉሰ ነገስቱ እጅ እንዲነሱ ተደረገ::ከዚያም ከጥቂት ግዜ በኋላ “በሶማሊያ የግርማዊ ቀዳማዊ አጼ ሃይለስላሴ ልዩ መልእክተኛና ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር” የተሰኘ ግዙፍ ማእረግ ተሸከሙ::አሃዱ ወደ ሶማሊያ ከተላኩበት ዋነኛ ምክንያት የሱማሌኛ ቋንቋ ችሎታቸው ታይቶ ቢሆንም በሹመት ስም ገለል እንደማድረግ ወይንም እራሱን የቻለ ግዞት ሊሆን እንደሚችል ብዙሃኑ ይስማሙበታል::
ሶማሊያ በተባበሩት መንግስታት ጉባኤ እንደ ሃገር እውቅና ሳይሰጣት በነበረበት ወቅት ኢትዮጵያ በሶማሊያዋ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ ቆንስላ ጽህፈት ቤት ከፍታ ኤርትራዊውን አቶ ፍጡር አብርሃን ቆንስላ ጀነራል አድርጋ ሾማ ነበር::ሶማሊያ እንደ ሃገር እውቅና ካገኘች በኋላ ደግሞ ባለ ሙሉ ስልጣን ተደርገው ሲሾሙ አምባሳደር አሃዱ ሳቡሬ የመጀመሪያው ሰው ናቸው::አሃዱ በሶማሊያ አምባሳደር በነበሩበት ወቅት ሶማሊያ ከኢትዮጵያ አንድ ሶስተኛውን ግዛት ይገባኛል ብላ የምትጠይቅበት ከዛሬ ነገ የጋሻ ጃግሬዋን የሶቭየት ህብረት እርዳታን ተማምና መጣሁ መጣሁ እያለች ኢትዮጵያን የምታስፈራራበት አስቸጋሪ ወቅት ነበር::ያም ሆኖ አስቸጋሪውን ግዜያቸውን በብቃት ተወጥተው አምስት አመት ያክል በአምባሳደርነት ካገለገሉ በኋላ ወደ አዲስ አበባ መጡና አፍታም ሳይቆዩ ቀድሞ ሃገሪቷን ወደሚያውቋት ወደ ያኔዋ የፈረንሳይ ግዛት ጅቡቲ “በአምባሳደር ማእረግ ቆንስል ጀነራል”ተደርገው ተላኩ::በዚያም ለሰባት አመታት ያክል በአምባሳደርነት ማእረግ የቆንስላው ጀነራል ሆነው ለሰባት አመት ያክል እንደቆዩ የየካቲቱ አብዮት መጣ::
በወርሃ የካቲት የተለኮሰው የኢትዮጵያ አብዮት አሉታዊም ይሁን አዎንታዊ ስር ነቀል ለውጥን በሃገራችን ስለማምጣቱ ታሪክ ምስክር ሆኖ ይነግረናል::በወቅቱ የተቃዉሞ ሰልፍ እዚህም እዚያም በነበረበትና ሁሉም በየሙያ ማህበሩ የተለያየ ጥያቄዎችን ያነሳ ስለነበር ወታደሩም በበኩሉ የጠቅላይ ሚኒስትር አክሊሉ ሃብተወልድ ካቢኔ ተበትኖ በምትካቸው የቢትወደድ መኮንን እንዳልካቸው ልጅ የሆኑት ልጅ እንዳልካቸው መኮንን ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ካቢኔያቸውን እንዲያዋቅሩ ጥያቄ አቅርቦ ጥያቄው በንጉሰ ነገስቱ ተቀባይነት አገኘ::በዚህ ግዜም ልጅ መኮንን እንዳልካቸው መኮንን ጅቡቲ በአምባሳደርነት እያገለገሉ ያሉት አሃዱ ሳቡሬ ጋር በመደወል የአዲሱ ካቢኔያቸው አባል እንዲሆኑና የማስታወቂያ ሚኒስቴርንም በሚኒስትርነት እንዲያገለግሉ ግብዣ አደረጉላቸው::
አሃዱ ይሄንን ጥሪ እያመነቱ ከተቀበሉት በኋላ ቀድመው የሚያውቁትንና ለአስራ ሁለት አመታት ያገለገሉበትን ቢሮ ከብዙ አመታት በኋላ ተመልሰው ሲመጡ የሚያውቋቸው ሰዎች ሁሉ ሁሉ ወይ በዝውውር አልያ በሌላ ምክንያት ከቢሯቸው ስላልነበሩ ፍጹም ባይተዋርነት ተሰማቸው::ቀደም ብለው የሬዲዮ ፕሮግራም አብረው ከሚያቀርቡት ከዝናኛው ጋዜጠኛ አሰፋ ይርጉና ከሌሎች እጅግ በጣም ጥቂት ጋዜጠኞ በስተቀር ሌሎች አዳዲስና ወጣት ጋዜጠኞች ቤቱን አጥለቅልቀውት ነበር::አሃዱ በዚህ የባይተዋር ቢሮ ውስጥ ሳሉ ግን አንድ ያልታሰበ ችግር ገጠማቸው::
አዲስ አበባ እንዲያ ባለው በለውጥና በነውጥ ማእበል እየተናጠች በየቦታው የስራ ማቆም አድማ እየተካሄደ በየቢሮው ሰራተኛው አለቃውን አልታዘዝም እያለ በየካምፑ ወታደሩ አዛዡን እያገተና እያሰረ የነበረውን ሁኔታ አሃዱ የማስታወቂያ ሚኒስትርነታቸው በብሄራዊ ሬዲዮ ይተላለፍ ዘንድ አዘዙ::ይሄን ግዜ የንጉሰ ነገስቱ የቅርብ ሰው የነበሩት ጠቅላይ ሚኒስትር እንዳልካቸው መኮንን “እንዴት ተብሎ” ብለው ሞገዱ:: “አሁን በዚህ ሁኔታ እነዚህን ሁኔታዎች በቴሌቪዥንና በሬዲዮ ማስተላለፍና መዘገብ በእሳት ላይ ቤንዚን እንደማርከፍከፍ ያለ ማባባስ ነው”ብለው ነበር ልጅ እንዳልካቸው ለአሃዱ በአጽህኖት የነገሯቸው::አሃዱም በበኩላቸው “የአመጹ ተሳታፊዎችን አላማና እውነት እንዲህ ነው እንዲህ መደረግ አለበት እንዲህ ያለ ሃሳብ አላቸው ወዘተረፈ እያልን ደጋፊም ነቃፊም አንሁን እንጂ በአለም አቀፍ ደረጃ በእነ “AJANCE FRANCE PRESS” በእነ “REUTERS” በእነ “ASSOCIATED PRESS” እኔ በሌሎች ታላላቅ መገናኛ ብዙሃን የተዘገበ ዘገባን እኛ ላለማጋጋልና ብለን አለም ያወቀውን ጸሃይ የሞቀውን ሃቅ ብንደብቅ ትርፉ ትዝብት ነው::”ብለው የአመጹን እንቅስቃሴ የቻሉትን ያክል በብሄራዊ ሬዲዮና ቴሌቪዥን ማስተላለፋቸውን ቀጠሉ::ይህ ጉዳይ ደግሞ ለአዲሱ ጠቅላይ ሚኒስቴር ለልጅ እንዳልካቸው መኮንን ፈጽሞ የሚዋጥ ስላልሆነላቸውና ከአሃዱ ጋር መስማማትም ስላልቻሉ አሃዱ በድጋሚ ከሚዲያው ስራ ተለይተው ወደ ጅቡቲ አምባሳደርነታቸው ተመለሱ::
ከዚያስ ?
ከዚያማ ጅቡቲ በአምባሳደርነት ስራቸው ሃገር አማን ብለው ስራቸውን እየሰሩ ሳለ የመስከረም ሁለት 1967 ለውጥ ተከሰተ::የአሃዱስ እጣ ፈንታ ?
ይቀጥላል.....!!!
#}