Diaspora Services LLC

Diaspora Services LLC Diaspora Services, LLC is authorized to legalize and expedite your Documents from A to Z, from the U.S.

State and Federal Government Offices and the respective Embassy in Washington D.C.,

የዲያስፖራ ሳምንታዊው መርሀ ግብር እነሆ አሁን ጀመረ። ሸገር የቀጥታ ስርጭትን ያድምጡ። ካመለጠዎ በዚያው በሸገር ፖድካስት  ምርጫው ዲያስፖራን ይንኩት።
09/30/2025

የዲያስፖራ ሳምንታዊው መርሀ ግብር እነሆ አሁን ጀመረ። ሸገር የቀጥታ ስርጭትን ያድምጡ። ካመለጠዎ በዚያው በሸገር ፖድካስት ምርጫው ዲያስፖራን ይንኩት።

09/29/2025

ሰላም ወገኖች ማክሰኞ ምንግዜም ሚዲያ በጋዜጠኛ ርዕዮት አለሙ የጋዜጠኛው እና ባለቅኔው ደራሲ ኢሳይያስ ልሳኑ ብእሩን ሊፈትሹ ስነፅሁፋዊ ቅኝት ቆይታ ያደርጋሉ እናም ተከታተሉት፡፡ በዚህ በዋሽንግተን የግዜ አቆጣጠር 11AM ላይ ነ፡
የምንግዜም ሚዲያ ማክሰኞ መስከረም 20,2018 ዓ.ም በዋሽንግተን ዲሲ አቆጣጠር 11am በኢትዮጵያ ከምሽቱ 12 ሰአት ይጠብቁን!

Ethiopian New Year & September 11 Memorial Message – Diaspora ReflectionsLet us live by wisdom! 🌼 በጥበብ እንኑር!As Ethiopian...
09/11/2025

Ethiopian New Year & September 11 Memorial Message – Diaspora Reflections
Let us live by wisdom! 🌼 በጥበብ እንኑር!
As Ethiopian Americans, this day holds both joy and sorrow. 🌼 We celebrate the Ethiopian New Year (መስከረም 1) a time of renewal, faith, and hope, while also pausing to remember September 11, a day that changed the course of history and touched every heart in this nation.
We remember those we’ve lost, beloved family members, friends, and all innocent souls. Their memories remain with us, and we honor them by living lives of meaning, love, and wisdom.
At the same time, we embrace the spirit of the new year a fresh start, rooted in our heritage, faith, and unity 🌼 Though we carry pain, we also carry purpose. Though we grieve, we also grow. 🌼 This is the strength of our community.
“To everything there is a season... a time to weep and a time to laugh; a time to mourn and a time to dance.”🌼 Ecclesiastes 3:1,4
Let us go forward into this new year:
🌼🌼🌼Living by wisdo
🌼🌼🌼Walking in peace
🌼🌼🌼 Holding onto hope
From all of us Let us live by wisdom. 🌼 መልካም አዲስ ዓመት፣ እንኳን አደረሳችሁ፣ በጥበብ እንኑር።

09/09/2025
Congratulatory Message for Dr. Tesfaye Tetemke, MD, FACP, PhDDiaspora Community Media EditionDear Community Members,It i...
09/01/2025

Congratulatory Message for
Dr. Tesfaye Tetemke, MD, FACP, PhD
Diaspora Community Media Edition
Dear Community Members,
It is with great pride and heartfelt admiration that we celebrate the outstanding achievement of Dr. Tesfaye Tetemke, MD, FACP, who has recently earned his PhD in Public Health. Dr. Tesfaye’s academic accomplishment is a testament to his unwavering dedication, lifelong commitment to medicine, and profound service to our diaspora community.
For over 23 years, Dr. Tesfaye has been a pillar of medical excellence , serving as a board, certified internist, aviation medicine specialist, hospitalist, and medical director. Beyond his clinical expertise, he has been a trusted medical advisor for our diaspora media, offering invaluable insights on public health issues that impact our lives both at home and abroad.
What truly sets Dr. Tesfaye apart is his selfless commitment to the community. Time and again, he has extended his medical knowledge and compassionate care by providing free medical support and guidance to individuals in need. His generosity reflects not only his professional skill but his deep, rooted compassion and commitment to uplifting our people.
Through his writings in public health and his leadership in medicine, Dr. Tesfaye embodies the true spirit of service and excellence. His new PhD qualification will no doubt empower him to make even greater contributions to the health and well being of our community.
We join together in congratulating Dr. Tesfaye Tetemke on this monumental achievement and express our deepest gratitude for his tireless dedication and impactful service. May his journey inspire all of us to strive for knowledge, compassion, and community upliftment.
Congratulations, Dr. Tesfaye! We are honored to have you as a leader and healer among us.
With respect and appreciation,
Diaspora media

08/27/2025

በጥበብ እንኑር የስነ ግጥም እና የወግ ገበታ የፊታችን አርብ ኦገስት 29 ነው፡፡ ሰዓቱ 6:00PM - 8:00PM ቤተል ካፌ እና ሶሻል ሃውስ፡፡ ኑ በጥበብ እንኑር፡፡
የዲያስጶራ አገልግሎት፡፡

እንኳንም ተወለድህ Happy birthday Essuye!❤️💕የባለ ቅኔው : ጥበብን እንደ ቆዳው ያለበሰው፤ ሃገር ሞገሱ የሆነው፤ በእምነቱ የማይደራደረው የኢሳይያስ ልሳኑ ልደትነው ዛሬ፡፡ መል...
08/22/2025

እንኳንም ተወለድህ
Happy birthday Essuye!❤️💕
የባለ ቅኔው : ጥበብን እንደ ቆዳው ያለበሰው፤ ሃገር ሞገሱ የሆነው፤ በእምነቱ የማይደራደረው የኢሳይያስ ልሳኑ ልደትነው ዛሬ፡፡
መልካም ልደት ባለቅኔው ልበ ቅኑ ኢሳይያስ ልሳኑ /ኢሱዬ/
ዛሬ ለእኔ ልዩ ቀን ነው፡፡ ገጣሚ ባለቅኔ ደራሲ እና ጋዜጠኛ ኢሳይያስ ልሳኑ የልደት ቀኑ ነዋ ‌፡፡ በፍልሰታዋ ቀን እንድወለድ ፈቃዱ ሆናል ይልና የሰባት ወር ልጅ ነኝ እንደምታውቂው ሁሌም የማይቀር ማስጠንቀቂያ ነው። በልደት ቀናቸው ከሚደሰቱ ብቻ ሳይሆን ወደዚች ምድር ኢሳይያስ ኢሳይያስን ሆኖ በመፈጠሩ ሁሌም ውስጡ እልልታ አለው፡፡ የሰባት ወር በሚለው ቀመር ‌ የልደት ቀኑን እንደገና ከሁለት ወር በኋላ እንዳከብርለት ይፈልጋል፡፡ የተወለድኩት በኪዳነምህረት እለት ጡት የሻትኩት የቅዱስ ገብረኤል እለት ብሎ መላዕክቱ ለሱ ሲሉ እለት የተሰጣቸው ያስመስላቸዋል እናም እመቤቴንም ደግሞ ያሳደገኝንም አባቴን ገብርኤልዬን ይሻማኛል፡፡ አዎን ልክ ነው ትህትና እና ሞገስ እውቀት እና ጥረት ከፈቃደ እግዚአብሔር ውጭ እንዴት ይሆናል፡፡ ለማንኛውም እንኳን ተወለድህ ኢሱዋ ፡፡ ‌ የፌስ ቡክ ጓደኖቼ እንዲሁም የጥበብ ቤተሰቦች በአንድነት ለወንድሜ ፤ ለመምህሬ ፤ ለጎደኛዬ ኢሳይያስ ልሳኑ በመልካም ምኞት መግለጫችሁ ከኔ ጋር እንድትሆኑ ወደድሁ፡፡ ኢሳይያስ ልሳኑ ደራሲ ነው ስንል ለህትመት ያበቃቸው ፤ ከቀንም ቀን፤ ከአለት ደም አወጣም፤ ቀዳሚ ቃል ፤የሚሉ መፅሃፍትን ገጣሞና ባለቅኔ ስንለው ፤ ስደት፤ ቀናሁ በጨረቃ ቁጥር አንድ፤ ቀናሁ በጨረቃ ቁጥር ሁለት የስነ ግጥም ለተደራሲ ያቀረበ፤ ወግ ይወግጋል ብንል የውቤው ልሳን ወጎች እንዲሁም የሰንበት ወግን ፤የዋንቃ ጉዞ ሰላሳ በሶስት የኢትዮጵያ ወግ ፅፎ ያስረከበን በአጠቃላይ ያልታተሙትን እና በህትመት ላይ ያሉትን ሳናነሳ ለስነፅሁፍና ለኢትዮጵያን ተደራስ በጠቅላላ ስምንት መፅሃፍትን ያበረከተ ሲሆን ፡፡ ከኢትዮጵያ ራዲዮ ባደገበት ሞያውና በተማረው ትምህርት በሃገር ቤት በኢትዮጵያ ራዲዮ ከነበረበት ግዜ ውጭ በሃገረ አሜሪካ ለነፃነት ራዲዮ መስራች እና ለ20ዓመት ያገለገለ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት ደግሞ ኢትዮ ዳያስጶራ ራዲዮን በመመስረት እነሆ አስራ አራትን አመት ያህል ትክክለኛ መረጃ ለአድማጭ በመስጠት የሞያ ስነምግባሩን የጠበቀ ሞያ ባለቤት ነው፡፡ በኮቪድ ጊዜ ሰው ግራ ሲገባው ደግሞ የሚዲያውን ‌ አድማስ በማስፋት በእየእለቱ በቪዲዮ የውይይት እና ልዩ የሆነ መርሃ ግብር በማዘጋጀት ህብረተሰብን ሰኞ እንቁዎቻችንን መፈለጊያ ለመልካምነት የተጉትን ማወደሻ ፤ ማክሰኞ ጥበብን ማድመቂያ ጥበበኞችን ማጉያ ጥበብ እንዳትርቅ መለመኛ፤ ሮቡዕ መረጃን ለህዝብ መዝጫ እራሱን እንዲያነቃ ማድረጊያ ፤ ሀሙስ ይቅርታን ማጉያ ለይቅርታ የሚሆን ልብ መፍጠርያ ፤ አርብ ትዳርን ማጠንከሪያ ፍቅርን ትውልድ እንዲጠብቅ መወያያ ፤ ቅዳሜ የእማማ አፍሪካ ጥሪ በአየር እንዲናኝ ይሰራል እሁድ ቤተሰባዊ ውይይት ግልፅ ግልፁን እንነጋገራለን ይላል እሲ ምን ያልቅበታል። ኢሳይያስ በጥበብ እንኑር መድረኩ ላለፉት አስራ አንድ አመታት በየወሩ የስነግጥምና የወግ ገበታ መርሃ ግብር በማዘጋጀት የህብረተሰብ አንድነት እና ፍቅር ግንባታውን እንደተያያዘው ነው፡፡ ማነው ኢሳይያስ ልሳኑ ለምትሉ ትንሽ ልበል ብዬ ነው፡፡ ኢሳይያስ እንደእግዚአብሔር ፈቃድ ይህንን ሚዲያ ባይዘው ኖሮ ሳስበው የነፃ ፕሬስ ትርጉም በማህበረሰብ ውስጥ ትርጉሙ ግራ ይገባኝ ነበር፡፡እናም ለዚህ የኢትዮጵያ ድንቅ ልጅ ኢሳይያስ ልሳኑ ‌‌ በእፁብ ድንቅ ጥልቅ ጥበባዊ ፀጋ ይጠብቅልን ፡፡
‌በዚህ አጋጣሚ ለደራሲ በዓሉ ግርማ ልዩ ፍቅር ስለነበረው የመጀመርያ ልጁ ስም በዓሉ ኢሳይያስ ነው ያለው፡፡ ይህ ለተሰጠው ጥበብ ያለውን ድንቅ ፍቅር ገላጭ ነው፡፡ እንኳን ተወለድህ ኢሱዬ፡፡ መልካም ልደት፡፡‌
ቅድስት አቤን ኤዘር

ደረሰ እኮ
07/19/2025

ደረሰ እኮ

You're Invited: Official Book Launch and Signing EventSlanted Justice by Zed WondemuWe are delighted to invite you to th...
07/16/2025

You're Invited: Official Book Launch and Signing Event
Slanted Justice by Zed Wondemu

We are delighted to invite you to the official launch and signing event for Zed Wondemu’s powerful new release, Slanted Justice—a bold and thought-provoking exploration of truth, power, and resilience.

Event Details:

Date: Saturday, July 19, 2025
Time: 2:00 PM – 6:00 PM
Venue: The Westin Arlington Gateway
801 N. Glebe Road, Arlington, VA 22203

Join us for an inspiring afternoon featuring:

A Q&A session with the author

Personalized signed copies of the book

Zed's Consultant Services proudly organizes this special event. As space is limited, we encourage early registration and arrival.

For questions or media inquiries, please contact:
[email protected]
+1 (703) 980-8881

We look forward to celebrating this milestone with you!

Warm regards,

Zed's Consultant Services

የዲያስፖራ ሳምንታዊ መርሀ ግብር በሸገር 102 አሁን አየር ላይ ናኘ። ያድምጡት።
07/01/2025

የዲያስፖራ ሳምንታዊ መርሀ ግብር በሸገር 102 አሁን አየር ላይ ናኘ። ያድምጡት።

Address

3045 Columbia Pike #AAA
Arlington, VA
22204

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Diaspora Services LLC posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Diaspora Services LLC:

Share

Our Story

Diaspora Radio program is strictly designed to serve this community. Like any other ethnic/community radio ours also by and large remained close to the community it serves. In short, it is for the community by the community. We are trying to bridge the gap in communication and offer forum for sharing ideas, hopes, dreams and concerns. Our main objective is also to provide a marketplace of ideas where our listeners make the ultimate judgment on the merits of ideas presented. We serve as forum for the expressions of diverse view among the communities.