06/08/2026
!!
ትግራይ ክልልን እያስተዳደረ የሚገኘው ህወሓት በጦርነት ለመሳተፍ ፈቃደኛ ያልሆኑ የክልሉ ነዋሪዎችን ለቅጣት አዋጅ አወጣ።
በአስገዳጅ አዋጁ መግቢያ ላይ እንደሰፈረው ''ጠላት'' ብሎ በጠራቸው አካላት የተያዙ የትግራይ አካባቢዎችን በሀይል ለማስመለስ አካላዊ ቁመናው የሚፈቅደው ሁሉ መሳተፍ አለበት።
ማንኛውም በጦርነት ለመሳተፍ ፈቃደኛ ያልሆነ የክልሉ ነዋሪ ከ10ሺህ እስከ 50ሺህ ብር እንደሚቀጣ በአዋጁ ተደንግጓል።
TAZMA MEDIA