አዲስ ገፅ/adisegatze

አዲስ ገፅ/adisegatze �ሊነጋ ሲል !

ጨለማው ይበረታል ሰቃይ ፈተናችን ከአቅማችን በላይ ይሆናል ።
ጨለማውን ተጋፍጠን በፅናት እሰከ ቆምን ድረስ የብርሀን ወገግታ ይሰተዋላል !
ህይወት ይቀጥላል ,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,,✋
አብዱ ገለቱ ነኝ 🙏
(8)

ሰላም አዲስ ገፅ ለእናንተ ይሆናል ፣ ያዝናናል ፣ ያስተምራል ብሎ የሚያስባቸውን ጉዳዮች ወደ እናንተ ያደርሳል። በቴሌግራም t.me/KGSAE ያገኙናል ይቀላቀሉ። አዲስ ገፅ kidsgoalsocceracademy በአሜሪካ እህት ሚዲያ ተቋም ነዉ። ዌብሳይታችንን ይጎብኙ። https://kidsgoalsocceracademy.com/ የታዳጊዎች እግርኳስ አሰልጣኝ ኤሊያስ እንዳለ።

የማተኩሰው መድፍ ዛሬም በቪላሪያ 3-2 ተሸንፏል በወዳጅነት ጨዋታ ?
08/06/2025

የማተኩሰው መድፍ ዛሬም በቪላሪያ 3-2 ተሸንፏል በወዳጅነት ጨዋታ ?

ጠፍቷል😁የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የትጥቅ ተቆጣጣሪ በአሜሪካ ቀረከዲሲ ዩናይትድ ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ ወደ አሜሪካ ከተጓዘው የቡድኑ ስብስብ ውስጥ አንድ ባለሙያ አለመመለሱን ሶከር ኢትዮጵያ ...
08/06/2025

ጠፍቷል😁

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የትጥቅ ተቆጣጣሪ በአሜሪካ ቀረ

ከዲሲ ዩናይትድ ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ ወደ አሜሪካ ከተጓዘው የቡድኑ ስብስብ ውስጥ አንድ ባለሙያ አለመመለሱን ሶከር ኢትዮጵያ አረጋግጣለች።

ያለፉትን ሁለት ተከታታይ ዓመታት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ በሚጓዝበት ወቅት ብዙ መወያያና አወዛጋቢ ርዕሶች የማይጣታ ሲሆን ቡድኑም ከትናንት በስትያ ከዲሲ ዩናይትድ ጋር ያደረገውን ጨዋታ በድል አጠናቆ በአሁኑ ሰዓት ወደ ሀገር ቤት ለመመለስ በዋሽግተን ዲሲ ኤርፖርት ይገኛሉ።

ወደ ዩናይትድ ስቴስ ከተጓዙት 31 የልዑካን ቡድኑ አባላት መካከል አንድ ባለሙያ በዛው መቅረቱን ሶከር ኢትዮጵያ አረጋግጣለች። ይህም ግለሰብ የብሔራዊ ቡድኑ የኪት ማናጀር የሆነው አቶ ደምበላሽ እሸቱ (ሻምበል) መሆኑን ሰምተናል።

የዲሲ ዩናይትድ ክለብ መልማዮች የተመለከቷቸው አራት ተጫዋቾች ቢንያም በላይ፣ ከነዓን ማርክነህ፣ ሀብታሙ ተከስተ እና ራምኬል ጀምስ በአሜሪካ MLS እና USL ለመጫወት የሙከራ እድል ያገኙትን ሳይጨምር 27 የልዑካን ቡድን ወደ አዲስ አበባ የሚመለሱ ይሆናል።

08/06/2025

ያላሰባችሁት በረከት በዚህ ምሽት ወደቤታችሁ ይግባ 🙏

08/06/2025

ሲፈላብህ

ልዩ እንግዶች ቅዳሜ ምሽት ከእኛ ጋር ያሳልፋሉ። ከእኛ ጋር እንድትሆኑ የአክብሮት ጥሪያችን ነዉ።
08/06/2025

ልዩ እንግዶች ቅዳሜ ምሽት ከእኛ ጋር ያሳልፋሉ። ከእኛ ጋር እንድትሆኑ የአክብሮት ጥሪያችን ነዉ።

Apple 3 ቢልዮን አይፎን ስልኮችን ሸጠ።የApple CEO Tim cook እንደገለፁት Apple ከ2007 ጀምሮ 3 ቢልዮን አይፎኖችን መሸጥ ችሏል።Apple 1 ቢልዮን iPhones ለመሸጥ 9...
08/06/2025

Apple 3 ቢልዮን አይፎን ስልኮችን ሸጠ።

የApple CEO Tim cook እንደገለፁት Apple ከ2007 ጀምሮ 3 ቢልዮን አይፎኖችን መሸጥ ችሏል።

Apple 1 ቢልዮን iPhones ለመሸጥ 9 ዓመት የፈጀበት ሲሆን ወደ 2 ቢልዮን ለመሸጋገር ደግሞ 5 አመት እንዲሁም ወደ 3 ቢልዮን ለመሸጋገር 4 አመት ፈጅቶበታል።

ይህም የሽያጭ መጠኑን ከአመት አመት 13% ከፍ እያደረገ መጥቷል። በተጨማሪም ባለፈው ኳርተር (ሶስት ወር) 44.6 ቢልዮን ዶላር አይፎንን በመሸጥ ገቢ ያገኘ ሲሆን Apple ባጠቃላይ በዚህ ኳርተር ያገኘው 94 ቢልዮን ዶላር ነው።

ምናልባት ቀጣይ አመት በታሪክ ያላያችሁትን አደገኛውንና አስፈሪውን ማንችስተር ዩናይትድን ትመለከቱታላችሁ።
08/06/2025

ምናልባት ቀጣይ አመት በታሪክ ያላያችሁትን አደገኛውንና አስፈሪውን ማንችስተር ዩናይትድን ትመለከቱታላችሁ።

Opta የ2025/26 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊያሸንፉ ይችላሉ ብሎ ሁለቱን ክለቦች በዚህ ፐርሰንት አስቀምጧቸዋል።24.3% | አርሰናል 0.6 % | ማን,ዩናይትድ
08/06/2025

Opta የ2025/26 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊያሸንፉ ይችላሉ ብሎ ሁለቱን ክለቦች በዚህ ፐርሰንት አስቀምጧቸዋል።
24.3% | አርሰናል
0.6 % | ማን,ዩናይትድ

ነገሮች ግልጽ እየሆኑ እየመጡ ነዉ የሴሽኮ ጉዳይ ወደ ማንችስተር አመዝኗን።
08/06/2025

ነገሮች ግልጽ እየሆኑ እየመጡ ነዉ የሴሽኮ ጉዳይ ወደ ማንችስተር አመዝኗን።

08/06/2025

መልካነት

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ችግር ዘርፈ ብዙ ነው - አቡበከር ናስር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የወዳጅነት ጨዋታን ጨምሮ ላለፉት 5 አመታት 42 ጨዋታዎችን አድርጓል፡፡ በ42 ጨዋታዎች 46 ጎሎች...
08/06/2025

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ችግር ዘርፈ ብዙ ነው - አቡበከር ናስር

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የወዳጅነት ጨዋታን ጨምሮ ላለፉት 5 አመታት 42 ጨዋታዎችን አድርጓል፡፡

በ42 ጨዋታዎች 46 ጎሎችን ሲያስቆጥር 51 ጎሎች ደግሞ ገብቶበታል፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከጊዜ ወደ ጊዜ ዝቅ እያለ ነው የሚለው የዋሊያዎቹ የአጥቂ ስፍራ ተጫዋች አቡበከር ናስር፤ ክፍተቱ አጥቂ ማጣት ብቻ ነው ተብሎ መወሰን የለበትም ይላል፡፡

ከሀገር ውጭ በነበረኝ ቆይታዬ አሰልጣኞች በብዙ የስራ ጫና ውስጥ እንደማይገቡ ተመልክቻለው የሚለው አቡበከር፤ ነግር ግን የኛ ሀገር አሰልጣኞች በብዙ ስራ ውስጥ ይሳተፋሉ ሲል ተናግሯል፡፡

አሁን ላይ እየተመናመነ የመጣውን የአጥቂ ቁጥር መመለስ ያለባቸው አሰልጣኞች ናቸው ሲልም ገልጿል፡፡

ብቁ ተጫዋችም ሆነ አጥቂ ማብቃት የሚችለው አሰልጣኙ እንደሆነም ነው የተናገረው፡፡

አሰራሩ መስተካከል አለበት የሚለው አቡበከር፤ የእግር ኳስ መጫወቻ ሜዳዎች ውጤት ለማምጣት አመቺ አለመሆናቸውንም አንስቷል፡፡

ሁነኛ ጎል አስቆጣሪ ተጫዋች ለማግኘት የስልጠና መንገዱ መቀየር እንዳለበትም ይናገራል፡፡

በሜሮን ንብረት

የቀድሞ የአርሰናል ተጫዋች የነበረዉ ጋናዊው ቶማስ ፓርቴ በትላንትናው እለት በተጠረጠረበት የአስገድዶ መድፈር ጥቃት ወንጀል  ፍርድ ቤት ቀርቦ የነበረ ሲሆን በችሎቱም ወቅት ጥቃቶቹን አልፈፀም...
08/06/2025

የቀድሞ የአርሰናል ተጫዋች የነበረዉ ጋናዊው ቶማስ ፓርቴ በትላንትናው እለት በተጠረጠረበት የአስገድዶ መድፈር ጥቃት ወንጀል ፍርድ ቤት ቀርቦ የነበረ ሲሆን በችሎቱም ወቅት ጥቃቶቹን አልፈፀምኩም ብሏል።

Address

Hyattsville, MD

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when አዲስ ገፅ/adisegatze posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to አዲስ ገፅ/adisegatze:

Share