አባ ታጠቅ ካሳ

አባ ታጠቅ ካሳ አንቺ የወላዲተ አምላክ የአሥራት አገር
ኢትዮጵያ ሆይ ተነሺ!!!

የስሙ ትርጓሜ ማን እንደ እግዚአብሔር ነው፣የሰው ወደ አምላክ የአምላክን ወደ ሰው፣እኛን የሚረዳን  ዘወትር በምልጃው፣የመላዕክት አለቃ  ቅዱስ ሚካኤል ነው🙏💖
16/06/2026

የስሙ ትርጓሜ ማን እንደ እግዚአብሔር ነው፣
የሰው ወደ አምላክ የአምላክን ወደ ሰው፣
እኛን የሚረዳን ዘወትር በምልጃው፣
የመላዕክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል ነው🙏💖

"ባለጠጎችም ሳይቀሩ አሕዛብ ሁሉ ፊትሽን ይለምናሉ።"  መዝሙር ፵፭፥፲፪​ #ኦርቶዶክስ  #ተዋሕዶ  #ድንግልማርያም  #አማላጅነት
08/06/2026

"ባለጠጎችም ሳይቀሩ አሕዛብ ሁሉ ፊትሽን ይለምናሉ።" መዝሙር ፵፭፥፲፪

​ #ኦርቶዶክስ #ተዋሕዶ #ድንግልማርያም #አማላጅነት

በከዚህ ቤት -ሰላም አለ-ፍቅር አለ-ፍፁም መታመን አለአባቶች በተገኙበት የደሴ ኦርቶዶክስ ምዕመናን ጉባኤና ፁለት😍
08/06/2026

በከዚህ ቤት
-ሰላም አለ
-ፍቅር አለ
-ፍፁም መታመን አለ

አባቶች በተገኙበት የደሴ ኦርቶዶክስ ምዕመናን ጉባኤና ፁለት😍

07/06/2026

"ላመንክበት ተደራጅተህ በጽናት ካልቆምህ፣ ላመኑበት ተደራጅተው በጽናት የቆሙት ይጠርጉሃል።"

 ።              "አነ ውእቱ ትንሣኤ ወሕይወት ዘየአምን ብየ እመኒ ሞተ የሐዩ ጌታ በወንጌል እንደ ነገረን በእርሱ የሚያምን ሰው ቢሞት እንኳን ሕያው ነው።  ዮሐ 11÷25       ...
07/06/2026



"አነ ውእቱ ትንሣኤ ወሕይወት ዘየአምን ብየ እመኒ ሞተ የሐዩ ጌታ በወንጌል እንደ ነገረን በእርሱ የሚያምን ሰው ቢሞት እንኳን ሕያው ነው። ዮሐ 11÷25

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአርሲ ሀገረ ስብከት በተፈጸመው የኦርቶዶክሳውያን ግድያና መፈናቀል የቤተክርሰቲያን ቃጠሎ መሪር ሀዘን የተሰማን ቢሆንም ማዘንና መግለጫ ማውጣት ብቻውን መፍትሔ ያመጣል ብለን አናምንም።

መግለጫ መፍትሔ ቢያመጣ ኖሮ በየወቅቱ በተለያዩ ተቋማት ብዙ መግለጫዎች ተሰጥተዋል ነገር ግን ሰሚ ባለመኖሩ የኦርቶዶክሳውያን ምእመናን ሞት እና ስደት መፈናቀል የቤተክርስቲያን መቃጠል ተጠናክሮ ቀጥሎአል ይሁን እንጂ አሁን ቀን ሳለ ሞት ሰደት መፈናቀል ይብቃን ብለን በአንድነት የምንቆምበት እና ራሳችንን የምንከላከልበት ጊዜው አሁን ነው።

ውድ ወገኖቻችን ይህን አስከፊ ጥቃት ለመካላከል በሚደረገው መንፈሳዊ ዝግጅት ሁሉም ኦርቶዶክሳዊ በንቃት እንዲከታተል እንዲሳተፍ በቅድስት ቤተክርስቲያን ስም እናሳስባለን።

አምላካችን እግዚአብሔር ለሀገራችን ለኢትዮጵያ ለመላው ዓለም ሰላምን ይዘዝልን አሜን።

06/06/2026

"እግዚአብሔርን ከማይፈራ ሰው እጅ ላይ አትውደቁ 🤲"

የደላው ስለ ማስጨፈርና ጭፈራ ይጠበባል ያልታደሉ ደግሞ አቧራ ቅመው ስለ ሰላም ወደ አምላክ ይማጸናሉ!ሰሜናዊያን እናቶች 💔
06/06/2026

የደላው ስለ ማስጨፈርና ጭፈራ ይጠበባል ያልታደሉ ደግሞ አቧራ ቅመው ስለ ሰላም ወደ አምላክ ይማጸናሉ!

ሰሜናዊያን እናቶች 💔

Address

Gond

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when አባ ታጠቅ ካሳ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to አባ ታጠቅ ካሳ:

Share