Ermiyas Girma

Ermiyas Girma "እኔ ታናሽና የተናቅሁ ነኝ ትእዛዛትህን ግን አልረሳሁም"
መዝ:- 118 - 141

👉"ለሚያምን ሁሉ ይቻላል" ማር. 9፥23 👉“የጻድቅ ሰው ጸሎት በሥራዋ እጅግ ኃይል ታደርጋለች” ያዕ. 5፥16👉"all things are possible to him that believeth" Ma...
01/13/2026

👉"ለሚያምን ሁሉ ይቻላል" ማር. 9፥23

👉“የጻድቅ ሰው ጸሎት በሥራዋ እጅግ ኃይል ታደርጋለች” ያዕ. 5፥16

👉"all things are possible to him that believeth" Mark 9:23

👉"The effectual fervent prayer of a righteous man availeth much" Jas. 5:16

👉"አንዳንዶችንም ከእሳት ነጥቃችሁ አድኑ" ይሁዳ 1፥22👉"ባልንጀሮችዋንም ወደ አንተ ያቀርባሉ፤ በደስታና በሐሴት ይወስዱአቸዋል፥ ወደ ንጉሥ እልፍኝም ያስገቡአቸዋል" መዝ. 44(45)፥14-1...
01/13/2026

👉"አንዳንዶችንም ከእሳት ነጥቃችሁ አድኑ" ይሁዳ 1፥22

👉"ባልንጀሮችዋንም ወደ አንተ ያቀርባሉ፤ በደስታና በሐሴት ይወስዱአቸዋል፥ ወደ ንጉሥ እልፍኝም ያስገቡአቸዋል" መዝ. 44(45)፥14-15

👉"And others save with fear, pulling them out of the fire" Jude 1:22

👉"her companions that follow her shall be brought unto thee. With gladness and rejoicing shall they be brought: they shall enter into the king's palace." Ps. 45:14-15

👉“እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ” ማቴ. 5፥14 ጥር 4 - የቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ በዓለ ፍልሰቱ ነው። በረከቱ ረድኤቱ አይለየን።👉"ኢየሱስ ይወደው የነበረውም ደቀ መዝሙር" ዮሐ. 21፥7 ...
01/12/2026

👉“እናንተ የዓለም ብርሃን ናችሁ” ማቴ. 5፥14

ጥር 4 - የቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ በዓለ ፍልሰቱ ነው።

በረከቱ ረድኤቱ አይለየን።

👉"ኢየሱስ ይወደው የነበረውም ደቀ መዝሙር" ዮሐ. 21፥7

👉"ኢየሱስም እናቱን ይወደው የነበረውንም ደቀ መዝሙር በአጠገቡ ቆሞ ባየ ጊዜ እናቱን፦ አንቺ ሴት፥ እነሆ ልጅሽ አላት። ከዚህ በኋላ ደቀ መዝሙሩን፦ እናትህ እነኋት አለው። ከዚህም ሰዓት ጀምሮ ደቀ መዝሙሩ ወደ ቤቱ ወሰዳት።" ዮሐ. 19፥26-27

👉"ጴጥሮስም ዘወር ብሎ ኢየሱስ ይወደው የነበረውን ደቀ መዝሙር ሲከተለው አየ፤ እርሱም ደግሞ በእራት ጊዜ በደረቱ ተጠግቶ፦ ጌታ ሆይ፥ አሳልፎ የሚሰጥህ ማን ነው? ያለው ነበረ። ጴጥሮስም ይህን አይቶ ኢየሱስን፦ ጌታ ሆይ፥ ይህስ እንዴት ይሆናል? አለው። ኢየሱስም፦ እስክመጣ ድረስ ይኖር ዘንድ ብወድስ፥ ምን አግዶህ? አንተ ተከተለኝ አለው። ስለዚህ፦ ያ ደቀ መዝሙር አይሞትም የሚለው ይህ ነገር ወደ ወንድሞች ወጣ፤ ነገር ግን ኢየሱስ፦ እስክመጣ ድረስ ይኖር ዘንድ ብወድስ ምን አግዶህ? አለው እንጂ አይሞትም አላለውም። ስለ እነዚህም የመሰከረ ይህንንም ጽፎ ያለ ይህ ደቀ መዝሙር ነው፥ ምስክሩም እውነት እንደ ሆነ እናውቃለን።" ዮሐ. 21፥20-24

👉“Ye are the light of the world.” Matt. 5:14

👉"Therefore that disciple whom Jesus loved" John 21:7

👉"When Jesus therefore saw his mother, and the disciple standing by, whom he loved, he saith unto his mother, Woman, behold thy son! Then saith he to the disciple, Behold thy mother! And from that hour that disciple took her unto his own home." John 19:26-27

👉"Then Peter, turning about, seeth the disciple whom Jesus loved following; which also leaned on his breast at supper, and said, Lord, which is he that betrayeth thee? Peter seeing him saith to Jesus, Lord, and what shall this man do? Jesus saith unto him, If I will that he tarry till I come, what is that to thee? follow thou me. Then went this saying abroad among the brethren, that that disciple should not die: yet Jesus said not unto him, He shall not die; but, If I will that he tarry till I come, what is that to thee? This is the disciple which testifieth of these things, and wrote these things: and we know that his testimony is true." John 21:20-24

👉"የኢየሱስ እናት፦ 'የወይን ጠጅ እኮ የላቸውም' አለችው።" ዮሐ. 2፥3 👉"ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች" መዝ. 44 (45)፥9👉"ማርያምም እንዲህ አለች፦ ነፍሴ ጌታን ታከብረዋለች፥ መንፈሴም...
01/12/2026

👉"የኢየሱስ እናት፦ 'የወይን ጠጅ እኮ የላቸውም' አለችው።" ዮሐ. 2፥3

👉"ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች" መዝ. 44 (45)፥9

👉"ማርያምም እንዲህ አለች፦ ነፍሴ ጌታን ታከብረዋለች፥ መንፈሴም በአምላኬ በመድኃኒቴ ሐሴት ታደርጋለች፤ የባሪያይቱን ውርደት ተመልክቶአልና። እነሆም፥ ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል፤ ብርቱ የሆነ እርሱ በእኔ ታላቅ ሥራ አድርጎአልና፤ ስሙም ቅዱስ ነው። ምሕረቱም ለሚፈሩት እስከ ትውልድና ትውልድ ይኖራል። በክንዱ ኃይል አድርጎአል፤ ትዕቢተኞችን በልባቸው አሳብ በትኖአል፤ ገዥዎችን ከዙፋናቸው አዋርዶአል፤ ትሑታንንም ከፍ አድርጎአል፤ የተራቡትን በበጎ ነገር አጥግቦአል፤ ባለ ጠጎችንም ባዶአቸውን ሰዶአቸዋል። ለአባቶቻችን እንደ ተናገረ፥ ለአብርሃምና ለዘሩ ለዘላለም ምሕረቱ ትዝ እያለው እስራኤልን ብላቴናውን ረድቶአል።" ሉቃ. 1፥46-55

👉"the mother of Jesus saith unto him, They have no wine" John. 2:3

👉"upon thy right hand did stand the queen in gold of Ophir" Ps. 45:9

👉"And Mary said, My soul doth magnify the Lord,And my spirit hath rejoiced in God my Saviour. For he hath regarded the low estate of his handmaiden: for, behold, from henceforth all generations shall call me blessed. For he that is mighty hath done to me great things; and holy is his name. And his mercy is on them that fear him from generation to generation. He hath shewed strength with his arm; he hath scattered the proud in the imagination of their hearts. He hath put down the mighty from their seats, and exalted them of low degree. He hath filled the hungry with good things; and the rich he hath sent empty away. He hath holpen his servant Israel, in remembrance of his mercy; As he spake to our fathers, to Abraham, and to his seed for ever." Luke 1:46-55

👉"ቀዝቃዛ ጽዋ ውኃ ብቻ በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ፥ እውነት እላችኋለሁ፥ ዋጋው አይጠፋበትም" ማቴ. 10፥42 ለአቡነ ሊባኖስ ዘመጣዕ የተሰጣቸው ቃል ኪዳን (በአማርኛና በልሳነ እንግሊዝ -...
01/11/2026

👉"ቀዝቃዛ ጽዋ ውኃ ብቻ በደቀ መዝሙር ስም የሚያጠጣ፥ እውነት እላችኋለሁ፥ ዋጋው አይጠፋበትም" ማቴ. 10፥42

ለአቡነ ሊባኖስ ዘመጣዕ የተሰጣቸው ቃል ኪዳን (በአማርኛና በልሳነ እንግሊዝ - እንግልጣር)

"በዚህችም ዕለት [ጥር 3] ዳግመኛ የከበረ አባት የአባ ሊባኖስ የዕረፍቱ መታሰቢያ ነው ይኸውም መጣዕ ነው።" - ስንክሳር ዘጥር 3 ቁጥር 11

👉"የጻድቅ መታሰቢያ ለበረከት ነው" ምሳ. 10፥7

“እግዚአብሔርም ‘ወዳጄ ሊባኖስ ሆይ እውነት እልሃለሁ አንተ ስለእኔ ፍቅር ብለህ የዚህችን ዓለም ተድላ ደስታ ንቀሃልና የአባትህንም መንግሥት እንደ ጉድፍ እንደ ሣር የሙሽርነትህንም ቤት እንደ ሐዘን እንደ ልቅሶ ቆጥረኸዋልና አሁንም ወዳጄ ሊባኖስ ሆይ ስማ ብዙውን ወደኸኛልና የዚህችንም ዓለም ተድላ ደስታዋን ሁሉ ንቀሃልና እኔም ከቅዱሳን ሁሉ ይልቅ ዕጥፍ ድርብ አድርጌ እወድሃለሁ፤ የገድልህን መጽሐፍ የጻፈ ያጻፈ ያነበበ የተረጎመ በንጹሕም ልብ የሰማ በቤተ ክርስቲያንህም ውስጥ የተቀበረ ዳግመኛም መታሰቢያህን ያደረገና ስምህን የጠራ በስምህም የተራበውን ያጠገበ በጸሎትህም የታመነ ቸርነቴ ከእሱ አይርቅም፤ በሞተም ጊዜ የብርሃን መላእክት በዕልልታ ይቀበሉታል በሰማያት ባለ በአባቴ መንግሥትም ከእናቴ ከማርያም ጋር ከብሮ ገኖ ይኖራል የእሳትንም ባሕር አሻግረዋለሁ ያለ ጥርጥር አንተን የታመነ ረሃብም ቢሆን ወይም ሰውን ሁሉ የሚጎዳ ቸነፈር በሽታ ሁሉ ጥፋትም ቢሆን ሃዘንና ትካዜም ቢሆን ወደ እሱ አይቀርብም ዕረፍትን እንዲያገኝ እኔ አጽናናዋለሁ እንጂ’ አለው።

ይህንም ብሎት እስከ ሦስት እስከ ሰባት ጊዜ የምሕረት ቃል ኪዳን ሰጠው።”

(ጻድቁ የነበሩት በዘመነ አክሱም በ5ኛውና 6ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ሲሆን ከሮም ግዛት ሙሽርነትን ትተው በግብጽ ከአባ ጳኩሚስ ተምረው መንኩሰው ወደ ኢትዮጵያ መጥተዋል፣ በስማቸው አጼ ገብረ መስቀል ኋላም ቅዱስ ላሊበላ አብያተ ክርስቲያናትን አንጸውላቸዋል። ደብረ ሊባኖስ ገዳምም ለ40 ዓመታት የተጋደሉበት ቦታ ስለሆነ በስማቸው ይጠራል። በእንጦጦ ኪዳነ ምሕረትም ጸልየዋል።)

ጥር 3 ዕረፍታቸው (ያረፉት በኤርትራ ነው) ሐምሌ 3 ልደታቸው ይዘከራል።

ምንጭ፦
ገድለ አቡነ ሊባኖስ ዘቀዳሚት፣ ቁጥር 4፣ ገጽ 85-86፣ 282፣ 2007ዓ.ም

- - - - - - - - - - - - - -
👉"And whosoever shall give to drink unto one of these little ones a cup of cold water only in the name of a disciple, verily I say unto you, he shall in no wise lose his reward" Matt. 10:42

The Covenant Given to Abba Libanos (Abba Metta)

👉"The memory of the just is blessed" Prov. 10:7

“And God spake, saying, ‘O My well-beloved Libanos, verily I say unto thee: forasmuch as thou hast forsaken the joys and pleasures of this world; forasmuch as thou didst cast away thy father’s throne as dust and withered grass; forasmuch as thou hast accounted thy bridal chamber a house of mourning and of lamentation; and once again hear Me, O My beloved Libanos, because thou hast loved Me exceedingly, and hast despised the delights and gladness of this present world—therefore do I love thee twofold above all the saints.

My forgiveness shall not depart from him that writeth thine account, nor from him that causeth it to be written, nor from him that readeth it, nor from him that translateth it, nor from him that heareth it with a pure heart; nor from him that is buried within thy church; nor from him that keepeth thy feast and calleth upon thy name, or feedeth the hungry in thy name; nor from him that believeth in thy name.

And when he departeth hence, angels of light shall receive him with cries of rejoicing, and he shall abide in glory within the Kingdom of My Father in heaven, together with My mother Mary. I shall aid him in crossing the river of fire. And unto the man that believeth in thee without wavering, neither hunger, nor pestilence that consumeth all men, nor distraction, nor sorrow, nor heaviness of heart shall draw nigh unto him; but rather, that he may find rest, I shall comfort him.’

And having thus spoken, He granted unto him a covenant, three times and yet seven.”

The Saint lived in the 5th and 6th century in the Axumite Era. He left his nuptial chamber for Christ’s sake and went to the monastery of Abba Pachomius. Later, after being tonsured a monk, he came to Ethiopia and after his departure Emperor Gebre Mesqel and later Emperor St. Lalibela’s wife Empress St. Mesqel Kibra have built him churches. Debre Libanos Monastery received its name because the Saint ministered and struggled there for 40 years. He also prayed at what is now the Monastery of Kidane Miheret in the northern part of Addis Ababa.

The Saint departed on Tir 3 (January 11) in Eritrea and his nativity is held on Hamle 3 (July 10).

Source:
The Hagiography of Abune Libanos (Geez-Amharic), Saturday’s Reading, no. 4, pages 85-86, 2007 E.C

👉“እነሆም፥ ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል። ብርቱ የሆነ እርሱ በእኔ ታላቅ ሥራ አድርጎአልና” ሉቃ. 1፥48-49  👉"behold, from henceforth all generation...
01/11/2026

👉“እነሆም፥ ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል። ብርቱ የሆነ እርሱ በእኔ ታላቅ ሥራ አድርጎአልና” ሉቃ. 1፥48-49

👉"behold, from henceforth all generations shall call me blessed. For he that is mighty hath done to me great things" Luke 1:48-49

👉"ልጄ ሆይ፥ ስሚ እዪ ጆሮሽንም አዘንብዪ፤ ወገንሽን ያባትሽንም ቤት እርሺ፤ ንጉሥ ውበትሽን ወድዶአልና፥ እርሱ ጌታሽ ነውና።" መዝ. 44 (45)፥10-11 👉"Hearken, O daughter...
01/11/2026

👉"ልጄ ሆይ፥ ስሚ እዪ ጆሮሽንም አዘንብዪ፤ ወገንሽን ያባትሽንም ቤት እርሺ፤ ንጉሥ ውበትሽን ወድዶአልና፥ እርሱ ጌታሽ ነውና።" መዝ. 44 (45)፥10-11

👉"Hearken, O daughter, and consider, and incline thine ear; forget also thine own people, and thy father's house; So shall the king greatly desire thy beauty: for he is thy Lord; and worship thou him." Ps. 45:10-11

👉"ጸጋ የሞላብሽ ሆይ" ሉቃ. 1፥28 👉"thou that art highly favoured" Luke 1:28
01/10/2026

👉"ጸጋ የሞላብሽ ሆይ" ሉቃ. 1፥28

👉"thou that art highly favoured" Luke 1:28

👉"የኢየሱስ እናት፦ 'የወይን ጠጅ እኮ የላቸውም' አለችው።" ዮሐ. 2፥3👉"በወርቅ ልብስ ተጐናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች። ልጄ ሆይ፥ ስሚ እዪ ጆሮሽንም አዘንብዪ ወገንሽን ያ...
01/10/2026

👉"የኢየሱስ እናት፦ 'የወይን ጠጅ እኮ የላቸውም' አለችው።" ዮሐ. 2፥3

👉"በወርቅ ልብስ ተጐናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች። ልጄ ሆይ፥ ስሚ እዪ ጆሮሽንም አዘንብዪ ወገንሽን ያባትሽንም ቤት እርሺ ንጉሥ ውበትሽን ወድዶአልና፥ እርሱ ጌታሽ ነውና።" መዝ. 44 (45)፥9-11

ኦ እግዝትነ ማርያም ድንግል እመ ጸባኦት አዶናይ፤
አድኅንኒ እምኩሉ መንሱት ወእምኩሉ ጌጋይ
(መልክአ ማርያም ካልዕ - ኦ እግዝትነ [በከፊል])

"ስለዚህ የቀደመውን ትውልድ ጠይቅ አባቶቻቸውም ለመረመሩት ነገር ትጋ"መጽሐፈ ኢዮብ :- ፰ - ፱
01/09/2026

"ስለዚህ የቀደመውን ትውልድ ጠይቅ አባቶቻቸውም ለመረመሩት ነገር ትጋ"

መጽሐፈ ኢዮብ :- ፰ - ፱

 #ዐርብ 👉"ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና፤ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል፤ ስሙም ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል።" ኢሳ. 9...
01/09/2026

#ዐርብ

👉"ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና፤ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል፤ ስሙም ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል።" ኢሳ. 9፥6

👉"For unto us a child is born, unto us a son is given: and the government shall be upon his shoulder: and his name shall be called Wonderful, Counsellor, The mighty God, The everlasting Father, The Prince of Peace." Isa. 9:6

👉"ጽዮንን የሚጠሉ ሁሉ ይፈሩ፥ ወደ ኋላቸውም ይመለሱ" መዝ. 128(129)፥5 👉"ፍቅር የኃጢአትን ብዛት ይሸፍናል" 1ኛ ጴጥ. 4፥8 👉"Let them all be confounded and tu...
01/09/2026

👉"ጽዮንን የሚጠሉ ሁሉ ይፈሩ፥ ወደ ኋላቸውም ይመለሱ" መዝ. 128(129)፥5

👉"ፍቅር የኃጢአትን ብዛት ይሸፍናል" 1ኛ ጴጥ. 4፥8

👉"Let them all be confounded and turned back that hate Zion" Ps. 129:5

👉"for charity shall cover the multitude of sins" 1 Pet. 4:8

Address

Lancaster, PA

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ermiyas Girma posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Ermiyas Girma:

Share