Ermiyas Girma

Ermiyas Girma "እኔ ታናሽና የተናቅሁ ነኝ ትእዛዛትህን ግን አልረሳሁም"
መዝ:- 118 - 141

👉"ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች" መዝ. 44 (45)፥9👉"ስለ አንተ ለንጉሡ እነግረዋለሁ አለች" 1ኛ ነገ. 2፥18👉"ለንጉሡም እናት ወንበር አስመጣላት፥ በቀኙም ተቀመጠች። እርስዋም፦ አንዲት ...
06/10/2026

👉"ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች" መዝ. 44 (45)፥9

👉"ስለ አንተ ለንጉሡ እነግረዋለሁ አለች" 1ኛ ነገ. 2፥18

👉"ለንጉሡም እናት ወንበር አስመጣላት፥ በቀኙም ተቀመጠች። እርስዋም፦ አንዲት ታናሽ ልመና እለምንሃለሁ፤ አታሳፍረኝ አለች። ንጉሡም። እናቴ ሆይ፥ አላሳፍርሽምና ለምኝ አላት።" 1 ነገ. 2፥19-20

👉"የኢየሱስ እናት፦ 'የወይን ጠጅ እኮ የላቸውም' አለችው።" ዮሐ. 2፥3

👉"እናትህ እነኋት" ዮሐ. 19፣27

👉"ባልንጀሮችዋንም ወደ አንተ ያቀርባሉ፤ በደስታና በሐሴት ይወስዱአቸዋል፥ ወደ ንጉሥ እልፍኝም ያስገቡአቸዋል" መዝ. 44(45)፥14-15

👉"የጻድቃንን ማደሪያቸውንና የቅዱሳንን ማረፊያቸውን አየሁ። በዚያም ዐይኖቼ ከመላእክት ጋራ ማደሪያቸውን፥ ከቅዱሳንም ጋር ማረፊያቸውን አዩ። ስለ ሰው ልጆች ይለምናሉ፥ ይማልዳሉ፥ ይጸልያሉም።" መጽሐፈ ሄኖክ 9፥21-23

👉"ዳሩ ግን አሁን ብልቶች ብዙዎች ናቸው አካል ግን አንድ ነው። ዓይን እጅን፦ አታስፈልገኝም ልትለው አትችልም፥ ወይም ራስ ደግሞ እግሮችን፦ አታስፈልጉኝም ሊላቸው አይችልም . . . አንድም ብልት ቢሣቀይ ብልቶች ሁሉ ከእርሱ ጋር ይሣቀያሉ፤ አንድ ብልትም ቢከበር ብልቶች ሁሉ ከእርሱ ጋር ደስ ይላቸዋል። እናንተም የክርስቶስ አካል ናችሁ እያንዳንዳችሁም ብልቶች ናችሁ።"1ኛ ቆሮ. 12፥20-27

👉"upon thy right hand did stand the queen in gold of Ophir" Ps. 45:9

👉"I will speak for thee unto the king" 1Kgs. 2:18

👉"and caused a seat to be set for the king's mother; and she sat on his right hand. Then she said, I desire one small petition of thee; I pray thee, say me not nay. And the king said unto her, Ask on, my mother: for I will not say thee nay." 1 Kgs. 2:19-20

👉"the mother of Jesus saith unto him, They have no wine" John. 2:3

👉"her companions that follow her shall be brought unto thee. With gladness and rejoicing shall they be brought: they shall enter into the king's palace." Ps. 45:14-15

👉"Behold thy mother"John 19:27

👉"I saw the dwelling place of the righteous and the resting place of the saints. There, my eyes beheld their dwelling with the angels and their resting place with the saints. They entreat for the children of men, they intercede for them, and they pray for them." Enoch 9:21-23

👉"But now are they many members, yet but one body. And the eye cannot say unto the hand, I have no need of thee: nor again the head to the feet, I have no need of you . . . And whether one member suffer, all the members suffer with it; or one member be honoured, all the members rejoice with it. Now ye are the body of Christ, and members in particular." 1Cor. 12:20-27

06/09/2026

ከዚኽ በኋላ እከሌ ታሰረ እከሌ ተፈታ አልልም
ሁሉም በኢትዮጵያ የሚኖሩ ኦርቶዶክሳዊ በሙሉ እስረኞች ናቸው ።

06/09/2026

እየገደለን ያለው "ዞምቢ" ነው
ዞምቢ ደግሞ በልምምጥ በሰልፍ አይተውህም ለዞምቢ የሚገባው አንድ እና አንድ ነው።

የኔታ በትረ ማርያም አበባው ታሰሩ።    የኔታ በትረ ማርያም አበባው በኢትዮጵያ  ቤተ ክርስቲያን ብርቱ አገልጋይ ናቸው። እጅግ ሰላማዊ ናቸው። ለምን ታሰሩ? ስለ አርሲ ክርስቲያኖች ፍጅት ለ...
06/08/2026

የኔታ በትረ ማርያም አበባው ታሰሩ።

የኔታ በትረ ማርያም አበባው በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ብርቱ አገልጋይ ናቸው። እጅግ ሰላማዊ ናቸው። ለምን ታሰሩ? ስለ አርሲ ክርስቲያኖች ፍጅት ለምን ትጽፋለህ ሊሆን ይችላል።

በተለይም በማኅበራዊ ሚዲያና በተለያዩ የትምህርት መድረኮች ላይ ሰፊ የወንጌልና የሃይማኖት ትምህርት የሚያስተምሩ መምህርና የሊቃውንት ትምህርትን በቀላል መንገድ የሚያስረዱ ዘመኑን የዋጁ ናቸው።

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን የሚገኙትን የጉባኤ ቤት ትምህርቶችን ለምዕመናን በቀላሉ ተደራሽ አድርገዋል። የተለያዩ ጥናታዊ ጽሑፎችን፣ የጥያቄና መልስ መርሐ ግብሮችን፣ እንዲሁም እንደ "የሥነ ፍጥረት ትምህርት" እና መሰል መጻሕፍትንና ጽሑፎችን በዲጂታል ፎርማት በማዘጋጀት በነጻ አሰራጭተዋል። በቤተ ክርስቲያኒቱ ዶግማና ቀኖና ዙሪያ የሚነሱ ጥያቄዎችንና ወቅታዊ የፕሮቴስታንት ተሐድሶአዊ እሳቤን በሊቃውንት ትርጓሜ መሠረት ምላሽ ይሰጣሉ

ሊቁ ያዘጋጁት መጻሕፍት

1)"ኦርቶዶክሳዊ ተዋሥኦ ቅጽ 1 እና 2"

በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ የሚነሱ ልዩ ልዩ ጥያቄዎችንና ኦርቶዶክሳዊ ምላሾቻቸውን በጥልቀት የያዘ መጽሐፋቸው ነው።

2)"ነገረ ማርያም በሊቃውንት"

የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያምን ዘለዓለማዊ ድንግልና፣ ንጽሕና እና የነገረ ማርያም ትምህርትን መጻሕፍትን አጣቅሶ በመተንተን ለመናፍቃን ምላሽ የሰጠበት መጽሐፍ ነው።

3)መሠረታዊ የግእዝ መማሪያ

የታሰሩት/የታገቱት ጎንደር ከተማ ነው።

በYosef Fiseha Se

"ቤተ ክርስቲያን አሁንም ስደት ላይ ነች"ሁሉም ነገር ልክ አልፏል  ሁለንተናዊ ጥቃት በየአቅጣጫው ተጠናክሮ ቀጥሏል በቃን😡
06/08/2026

"ቤተ ክርስቲያን አሁንም ስደት ላይ ነች"
ሁሉም ነገር ልክ አልፏል ሁለንተናዊ ጥቃት በየአቅጣጫው ተጠናክሮ ቀጥሏል በቃን😡

👉"ጻድቃን እኔን ይጠብቃሉ"       መዝ. 141 (142)፥7 👉"the righteous shall compass me about" Ps. 142:7
06/08/2026

👉"ጻድቃን እኔን ይጠብቃሉ"
መዝ. 141 (142)፥7

👉"the righteous shall compass me about" Ps. 142:7

👉"ስለዚህ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሕዝቤን ስለሚጠብቁ እረኞች እንዲህ ይላል፦ በጎቼን በትናችኋል አባርራችኋቸውማል አልጐበኛችኋቸውምም፤ እነሆ፥ የሥራችሁን ክፋት እጐበኝባችኋለሁ፥ ይላል...
06/07/2026

👉"ስለዚህ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሕዝቤን ስለሚጠብቁ እረኞች እንዲህ ይላል፦ በጎቼን በትናችኋል አባርራችኋቸውማል አልጐበኛችኋቸውምም፤ እነሆ፥ የሥራችሁን ክፋት እጐበኝባችኋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር . . . የሚጠብቋቸውን እረኞች አስነሣላቸዋለሁ፥ ዳግመኛም አይፈሩምና አይደነግጡም፥ ከእነሱም አንድ አይጐድልም፥ ይላል እግዚአብሔር፡፡" ኤር. 23፥2-4

👉"Therefore thus saith the Lord God of Israel against the pastors that feed my people; Ye have scattered my flock, and driven them away, and have not visited them: behold, I will visit upon you the evil of your doings, saith the Lord . . . And I will set up shepherds over them which shall feed them: and they shall fear no more, nor be dismayed, neither shall they be lacking, saith the Lord." Jer 23:2-4

"የጠላትን ማድፈጥ የማያውቅ በቀላሉ ይቀላል"አባ ማርቆስ መናኒ
06/06/2026

"የጠላትን ማድፈጥ የማያውቅ በቀላሉ ይቀላል"
አባ ማርቆስ መናኒ

06/06/2026

ኦርቶዶክሳውያን በተገደሉ በሚቀጥሉት ቀናት ውስጥ የሆነ የፌሽታ በአል ያዘጋጃሉ ከዛ ዝፈን አትዝፈን ዘምር አትዘምር የአንድ ሰሞን ግርግር ይነሳል..ይልቁንስ ተደራጅተኽ ገዳይን መመከት ማንከት አለቀ💪🏾 ለዚህም ጥቂቶች በቂ ናቸው ።

 #ስዕላዊመረጃ በአርሲ፣ አሰኮ ወረዳ ከሰሞኑ በደረሰው ጥቃት ዙርያ መሠረት ሚድያ ከመንግስት ምንጮች እና ከአካባቢው ነዋሪዎች ያሰባሰበው አዲስ መረጃ! ህይወታቸው እንዳለፈ የተረጋገጠ= 53 ...
06/04/2026

#ስዕላዊመረጃ በአርሲ፣ አሰኮ ወረዳ ከሰሞኑ በደረሰው ጥቃት ዙርያ መሠረት ሚድያ ከመንግስት ምንጮች እና ከአካባቢው ነዋሪዎች ያሰባሰበው አዲስ መረጃ!

ህይወታቸው እንዳለፈ የተረጋገጠ= 53

ያሉበት ያልታወቀ ሰዎች= 190

የቆሰሉ= 47

የታገቱና ገንዘብ የተጠየቀባቸው= 6

የተቃጠለ ቤት= 308

የተቃጠለ ቤተክርስቲያን= 2

ተፈናቅለው እሬቻ ማካኤል የተጠለሉ= 789

ተፈናቅለው ሱንቴ ማርያም የተጠለሉ= 691

ተፈናቅለው አሰኮ ከተማ የተቀመጡ= 262

ተፈናቅለው ሌንጫ ኦዳ፣ ወራንቡስ፣ ቦግዶ፣ ኮበሬ የተጠለሉ= 133

ጠቅላላ የተፈናቀሉ= 1,875

*የአካባቢው ነዋሪዎች ዛሬ ለሚድያችን እንደተናገሩት ተኩሱ ከዛሬ ጠዋት ጀምሮ ቆሟል፣ ነገር ግን የተፈናቀለው ህዝብ ወደ ቀዬው መመለስ አልቻለም።

| መሠረት ሚድያ |

Address

Lancaster, PA

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ermiyas Girma posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Ermiyas Girma:

Share