06/10/2026
👉"ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች" መዝ. 44 (45)፥9
👉"ስለ አንተ ለንጉሡ እነግረዋለሁ አለች" 1ኛ ነገ. 2፥18
👉"ለንጉሡም እናት ወንበር አስመጣላት፥ በቀኙም ተቀመጠች። እርስዋም፦ አንዲት ታናሽ ልመና እለምንሃለሁ፤ አታሳፍረኝ አለች። ንጉሡም። እናቴ ሆይ፥ አላሳፍርሽምና ለምኝ አላት።" 1 ነገ. 2፥19-20
👉"የኢየሱስ እናት፦ 'የወይን ጠጅ እኮ የላቸውም' አለችው።" ዮሐ. 2፥3
👉"እናትህ እነኋት" ዮሐ. 19፣27
👉"ባልንጀሮችዋንም ወደ አንተ ያቀርባሉ፤ በደስታና በሐሴት ይወስዱአቸዋል፥ ወደ ንጉሥ እልፍኝም ያስገቡአቸዋል" መዝ. 44(45)፥14-15
👉"የጻድቃንን ማደሪያቸውንና የቅዱሳንን ማረፊያቸውን አየሁ። በዚያም ዐይኖቼ ከመላእክት ጋራ ማደሪያቸውን፥ ከቅዱሳንም ጋር ማረፊያቸውን አዩ። ስለ ሰው ልጆች ይለምናሉ፥ ይማልዳሉ፥ ይጸልያሉም።" መጽሐፈ ሄኖክ 9፥21-23
👉"ዳሩ ግን አሁን ብልቶች ብዙዎች ናቸው አካል ግን አንድ ነው። ዓይን እጅን፦ አታስፈልገኝም ልትለው አትችልም፥ ወይም ራስ ደግሞ እግሮችን፦ አታስፈልጉኝም ሊላቸው አይችልም . . . አንድም ብልት ቢሣቀይ ብልቶች ሁሉ ከእርሱ ጋር ይሣቀያሉ፤ አንድ ብልትም ቢከበር ብልቶች ሁሉ ከእርሱ ጋር ደስ ይላቸዋል። እናንተም የክርስቶስ አካል ናችሁ እያንዳንዳችሁም ብልቶች ናችሁ።"1ኛ ቆሮ. 12፥20-27
👉"upon thy right hand did stand the queen in gold of Ophir" Ps. 45:9
👉"I will speak for thee unto the king" 1Kgs. 2:18
👉"and caused a seat to be set for the king's mother; and she sat on his right hand. Then she said, I desire one small petition of thee; I pray thee, say me not nay. And the king said unto her, Ask on, my mother: for I will not say thee nay." 1 Kgs. 2:19-20
👉"the mother of Jesus saith unto him, They have no wine" John. 2:3
👉"her companions that follow her shall be brought unto thee. With gladness and rejoicing shall they be brought: they shall enter into the king's palace." Ps. 45:14-15
👉"Behold thy mother"John 19:27
👉"I saw the dwelling place of the righteous and the resting place of the saints. There, my eyes beheld their dwelling with the angels and their resting place with the saints. They entreat for the children of men, they intercede for them, and they pray for them." Enoch 9:21-23
👉"But now are they many members, yet but one body. And the eye cannot say unto the hand, I have no need of thee: nor again the head to the feet, I have no need of you . . . And whether one member suffer, all the members suffer with it; or one member be honoured, all the members rejoice with it. Now ye are the body of Christ, and members in particular." 1Cor. 12:20-27