09/07/2026
👉"ጌታ እግዚአብሔር አንተን አድንህ ዘንድ . . . ላከኝ" መጽሐፈ ጦቢት 12፥14
👉"በበሽታ ሁሉ ላይና በሰው ልጆች ቍስል ላይ የተሾመ ቅዱስ ሩፋኤል ነው" መጽሐፈ ሄኖክ 10፥13
👉"ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን?" ዕብ. 1፥14
👉"'የቅዱሳንን ጸሎት ከሚያሳርጉ በገናናውና በቅዱሱ ጌትነት ፊት ከሚያቀርቡ ሰባቱ ቅዱሳን መላእክት አንዱ መልአክ እኔ ሩፋኤል ነኝ' አላቸው። ይህንም ሰምተው ሁለቱ ደነገጡ ፈርተዋልምና በግምባራቸው ወደቁ።" መጽሐፈ ጦቢት 12፥15-16
👉"ይህን ባሳየኝ በመልአኩ እግር ፊት እሰግድ ዘንድ ተደፋሁ" ራእይ 22፥8/19፥10
👉"ሁለቱም መላእክት በመሸ ጊዜ ወደ ሰዶም ገቡ፤ ሎጥም በሰዶም በር ተቀምጦ ነበር። ሎጥም ባያቸው ጊዜ ሊቀበላቸው ተነሣ፤ ፊቱንም ደፍቶ ወደ ምድር ሰገደ፥ አላቸውም፦ ጌቶቼ ሆይ፥ ወደ ባሪያችሁ ቤት አቅኑ፥ ከዚያም እደሩ፥ እግራችሁንም ታጠቡ፤ ነገ ማልዳችሁም መንገዳችሁን ትሄዳላችሁ። እነርሱም፦ በአደባባዩ እናድራለን እንጂ፥ አይሆንም አሉት። እጅግም ዘበዘባቸው፤ ወደ እርሱም አቀኑ፥ ወደ ቤቱም ገቡ፤ ማዕድ አቀረበላቸው፥ ቂጣንም ጋገረ እነርሱም በሉ።" ዘፍ. 19፥1-3
👉"ለቅዱሳን ሁሉ በክርስቶስ ኢየሱስ ሰላምታ አቅርቡ" ፊል. 4፥21
👉"ለሁሉ የሚገባውን አስረክቡ . . . መፈራት ለሚገባው መፈራትን፥ ክብር ለሚገባው ክብርን ስጡ" ሮሜ. 13፥7
👉"And now God hath sent me to heal thee" Tobit 12:14
👉"It is the holy Raphael, who is appointed over all manner of sickness and over the afflictions of the children of men." Enoch 10:13
👉"Are they not all ministering spirits, sent forth to minister for them who shall be heirs of salvation?" Heb. 1:14
👉"I am Raphael, one of the seven holy angels, which present the prayers of the saints, and which go in and out before the glory of the Holy One. Then they were both troubled, and fell upon their faces: for they feared." Tobit 12:15-16
👉"I fell down to worship before the feet of the angel which shewed me these things" Rev. 22:8/19:10
👉"And there came two angels to S***m at even; and Lot sat in the gate of S***m: and Lot seeing them rose up to meet them; and he bowed himself with his face toward the ground; And he said, Behold now, my lords, turn in, I pray you, into your servant's house, and tarry all night, and wash your feet, and ye shall rise up early, and go on your ways. And they said, Nay; but we will abide in the street all night. And he pressed upon them greatly; and they turned in unto him, and entered into his house; and he made them a feast, and did bake unleavened bread, and they did eat." Gen. 19:1-3
👉"Salute every saint in Christ Jesus." Phil 4:21
👉"Render therefore to all their dues . . . fear to whom fear; honour to whom honour" Rom. 13:7