Ermiyas Girma

Ermiyas Girma "እኔ ታናሽና የተናቅሁ ነኝ ትእዛዛትህን ግን አልረሳሁም"
መዝ:- 118 - 141

👉"ከሰማይም መጥቶ የሚያበረታ መልአክ ታየው" ሉቃ. 22፥43 👉"And there appeared an angel unto him from heaven, strengthening him." Luke 22:4...
09/22/2025

👉"ከሰማይም መጥቶ የሚያበረታ መልአክ ታየው" ሉቃ. 22፥43

👉"And there appeared an angel unto him from heaven, strengthening him." Luke 22:43

👉"በልዑል መጠጊያ የሚኖር ሁሉን በሚችል አምላክ ጥላ ውስጥ ያድራል" መዝ. 90(91)፥1 👉"He that dwelleth in the secret place of the most High shall a...
09/22/2025

👉"በልዑል መጠጊያ የሚኖር ሁሉን በሚችል አምላክ ጥላ ውስጥ ያድራል" መዝ. 90(91)፥1

👉"He that dwelleth in the secret place of the most High shall abide under the shadow of the Almighty." Ps. 91:1

👉“ከሚካኤል በቀር ማንም የሚያጸናኝ የለም” ዳን. 10፥21 #ድርሳነ  #ሚካኤል  #ዘመስከረም (በአማርኛና በልሳነ እንግሊዝ)በስም በአካል በግብር ሦስት ብንል በባሕርይ በህልውና በአገዛዝ በ...
09/21/2025

👉“ከሚካኤል በቀር ማንም የሚያጸናኝ የለም” ዳን. 10፥21

#ድርሳነ #ሚካኤል #ዘመስከረም (በአማርኛና በልሳነ እንግሊዝ)

በስም በአካል በግብር ሦስት ብንል በባሕርይ በህልውና በአገዛዝ በሥልጣን አንድ አምላክ ብለን በማመን በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም አምነን መስከረም በባተ በአሥራ ሁለት ቀን የቅዱስ ሚካኤል በዓል እንደሆነ እንናገራለን።

ክብር ምስጋና ይግባውና በዚህች ዕለት እግዚአብሔር ከተጣላው በኋላ ይቅር እንዳለውና ምሕረትም እንዳደረገለት ወደ አሞፅ ልጅ ወደ ኢሳይያስ ልኮታልና።

ይቅርታ አድርጎለት ሃያ ስምንት ዓመት ከተቀመጠ በኋላ ወደ ንጉሡ ወደ ሕዝቅያስ ሄዶ እግዚአብሔር ከደዌው እንደፈወሰውና ሚስት አግብቶ ነቢዩ ምናሴን እስኪወልድ ድረስ አሥራ አምስት ዓመት እንደ ተጨመረለት ይነግረው ዘንድ አዘዘው።

ስለዚህ አባቶቻችን የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት የቅዱስ ሚካኤልን በዓል በየወሩ እናከብርና መታሰቢያውንም እናደርግ ዘንድ አዘዙን።

የመላእክት ሁሉ አለቃ የሚሆን የቅዱስ ሚካኤል ጸሎቱና በረከቱ ልመናውና አማላጅነቱ ለዘለዓለሙ ከኛ ጋራ ይኑር አሜን።

ምንጮች፦
ድርሳነ ሚካኤል ዘመስከረም ቁጥር 51-54፣ ኢሳ. 38፥5

Meskerem's Encomium of the Archangel Saint Michael

👉"there is none that holdeth with me in these things, but Michael your prince" Dan. 10:21

Having faith in the name of the Father, the Son, and the Holy Spirit; and believing in His oneness, albeit we say He is thrice in name, in personhood, and in hypostatic attribute; we do proclaim that upon the twelfth day of Meskerem (the two and twentieth of September) falleth the Feast of Saint Michael the Archangel.

Glory and laud be unto God, for upon this day did He send the Chief of the Angels unto Esaias, the son of Amos, to declare that the prophet was forgiven, and that mercy had been shown him after the Lord had forsaken him. And when the prophet had abided eight and twenty years in forgiveness, the Lord did command and send him unto Hezekiah, bidding him know that by God he should be healed of his sickness, and that until he took a wife and begat Manasseh, fifteen years should be added unto his days.

Wherefore our fathers, the learned of the Church, decreed that his feast be kept and the commemoration of Saint Michael the Archangel be ever observed each month.

May the blessing, prayer, and intercession of Saint Michael the Archangel abide with us for evermore. Amen.

Sources:
Meskerem’s Encomium of Saint Michael no. 51-54, Isa. 38:5

መስቀል ኃይልነ
09/20/2025

መስቀል ኃይልነ

በእንቅልፍና በእረፍት ሞክረውት ያልተስተካከለ  የአካልና እና የስሜት ድካም አለዎት? ይህ ድካም ከተለመደው ድካም የተለየ በመሆኑ የወላጅነት ጫና አንዱ መንስኤ ሊሆን ይችላልና የባለሙያን ትክ...
09/19/2025

በእንቅልፍና በእረፍት ሞክረውት ያልተስተካከለ የአካልና እና የስሜት ድካም አለዎት?

ይህ ድካም ከተለመደው ድካም የተለየ በመሆኑ የወላጅነት ጫና አንዱ መንስኤ ሊሆን ይችላልና የባለሙያን ትክክለኛ መረጃ እና የሌሎች ወላጆችን ተሞክሮ ለመስማት...

📆 መስከረም 24 ቅዳሜ
⏰ 8:00 ሰዓት
📍ጎላጎል 22 ብሉ በርድስ ሆቴል አይቀርም !

ትኬቱን ለማግኘት
☎️ 0939505464 | 0932279866 | 0900003668

09/19/2025
 #ዐርብ 👉"ከክርስቶስ ፍቅር ማን ይለየናል?" ሮሜ. 8፥35 👉"Who shall separate us from the love of Christ?" Rom. 8:35ከክርስቶስ ፍቅር የሚለየን ማነው(2...
09/19/2025

#ዐርብ

👉"ከክርስቶስ ፍቅር ማን ይለየናል?" ሮሜ. 8፥35

👉"Who shall separate us from the love of Christ?" Rom. 8:35

ከክርስቶስ ፍቅር የሚለየን ማነው(2)
መከራ ችግር ሥቃይ ወይስ መራቆት ነው(4)

አንፈራም አንሰጋም አንጠራጠርም (2)
እግዚአብሔር ከኛ ጋራ ይኖራል ለዘለዓለም(4)

የሰማይ ቤታችን አማኑኤል የሠራው(2)
ግንቡ ንጹሕ ውሃ መሠረቱ ደም ነው(4)

ሳይነጋ ተራምደን እንግባ በጠዋት(2)
በደሙ መሥርቶ ከሠራልን ቤት(4)

ከቶ የት ይገኛል እንዲህ ያለ ቤት(2)
የውሃ ግድግዳ የደም መሠረት(4)

የውሃ ግድግዳ የደም መሠረት(2)
ይኸው እዚህ አለ የአማኑኤል ቤት(4)

09/18/2025

✨ሰላም ለቅዱስ ሚካኤል ሊቀ መላእክት!
👉"ለቅዱሳን ሁሉ በክርስቶስ ኢየሱስ ሰላምታ አቅርቡ" ፊል. 4፥21

ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት
እለ አዕረፍክሙ በሃይማኖት
መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት
ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኵሉ ሰዓት
እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።

ሰላም ለክሙ ጻድቃነ ዛቲ ዕለት ኵልክሙ
ዕድ ወአንስት በበአስማቲክሙ
ቅዱሳነ ሰማይ ወምድር ማኀበረ ሥላሴ አንትሙ
ዝክሩነ በጸሎትክሙ
በእንተ ማርያም እሙ
ተማኀፀነ ለክርስቶስ በሥጋሁ ወበደሙ።

ምንጭ፦
መልክዐ ቁርባን

09/18/2025

✨ሰላም ለቅዱስ ያሳይ መናኔ መንግሥት!
👉"ለቅዱሳን ሁሉ በክርስቶስ ኢየሱስ ሰላምታ አቅርቡ" ፊል. 4፥21

ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት
እለ አዕረፍክሙ በሃይማኖት
መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት
ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኵሉ ሰዓት
እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።

ሰላም ለክሙ ጻድቃነ ዛቲ ዕለት ኵልክሙ
ዕድ ወአንስት በበአስማቲክሙ
ቅዱሳነ ሰማይ ወምድር ማኀበረ ሥላሴ አንትሙ
ዝክሩነ በጸሎትክሙ
በእንተ ማርያም እሙ
ተማኀፀነ ለክርስቶስ በሥጋሁ ወበደሙ።

ምንጭ፦
መልክዐ ቁርባን

09/17/2025

✨ሰላም ለቅዱስ ዲማድዮስ ዘደርሰባ!
👉"ለቅዱሳን ሁሉ በክርስቶስ ኢየሱስ ሰላምታ አቅርቡ" ፊል. 4፥21

ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት
እለ አዕረፍክሙ በሃይማኖት
መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት
ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኵሉ ሰዓት
እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።

ሰላም ለክሙ ጻድቃነ ዛቲ ዕለት ኵልክሙ
ዕድ ወአንስት በበአስማቲክሙ
ቅዱሳነ ሰማይ ወምድር ማኀበረ ሥላሴ አንትሙ
ዝክሩነ በጸሎትክሙ
በእንተ ማርያም እሙ
ተማኀፀነ ለክርስቶስ በሥጋሁ ወበደሙ።

ምንጭ፦
መልክዐ ቁርባን

👉"ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር" ኢሳ. 6፥3 👉"Holy, Holy, Holy, is the Lord of hosts" Isa. 6:3  👉"ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ የነበረውና ያ...
09/17/2025

👉"ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር" ኢሳ. 6፥3

👉"Holy, Holy, Holy, is the Lord of hosts" Isa. 6:3

👉"ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ ቅዱስ፥ የነበረውና ያለ የሚመጣውም ሁሉንም የሚገዛ ጌታ አምላክ" ራእይ 4፥8

👉"Holy, Holy, Holy, Lord God Almighty, which was, and is, and is to come" Rev. 4:8

09/16/2025

✨ሰላም ለቅድስት ሐና!
👉"ለቅዱሳን ሁሉ በክርስቶስ ኢየሱስ ሰላምታ አቅርቡ" ፊል. 4፥21

ሰላም ለክሙ ጻድቃን ወሰማዕት
እለ አዕረፍክሙ በሃይማኖት
መዋዕያነ ዓለም አንትሙ በብዙኅ ትዕግሥት
ሰአሉ ቅድመ ፈጣሪ በኵሉ ሰዓት
እንበለ ንስሐ ኪያነ ኢይንሣእ ሞት።

ሰላም ለክሙ ጻድቃነ ዛቲ ዕለት ኵልክሙ
ዕድ ወአንስት በበአስማቲክሙ
ቅዱሳነ ሰማይ ወምድር ማኀበረ ሥላሴ አንትሙ
ዝክሩነ በጸሎትክሙ
በእንተ ማርያም እሙ
ተማኀፀነ ለክርስቶስ በሥጋሁ ወበደሙ።

ምንጭ፦
መልክዐ ቁርባን

Address

Lancaster, PA

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ermiyas Girma posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Ermiyas Girma:

Share