የዓለም ሚዲያ

የዓለም ሚዲያ Being a voice for the voiceless

ይሄን ጀብድ እያዩ አለመኩራት አይቻልም. ወሎ ቤተ አማራ ሁሌም በስራቸው አይታሙም. ከፈተኛ ዝግጅት ያደርጋሉ ከእቅዳቸው በላይ ይፈጽማሉ. በጠንካራ አደረጃጅቱ እንደ ምሳሌ ሲጠቀስ የነበረውን ...
09/24/2025

ይሄን ጀብድ እያዩ አለመኩራት አይቻልም. ወሎ ቤተ አማራ ሁሌም በስራቸው አይታሙም. ከፈተኛ ዝግጅት ያደርጋሉ ከእቅዳቸው በላይ ይፈጽማሉ.
በጠንካራ አደረጃጅቱ እንደ ምሳሌ ሲጠቀስ የነበረውን የምዕራብ አማራ ክፍል ደግሞ በውስጡ በተሰገሰጉ ባንዳዎችና የገንዘባና የዝና ታጋይ እየተፈተነ መመናመኑን ቀጥሎበታል. ጭራሽ ባንዳ ማረክነ እያሉ ሲያደነቁሩን ቆይተው በ1 ሚሊዮን እንደቀየሩት ተነግሯል እንግዲህ ምን ይባላል. ለትግሉ ብለው ህይወታቸውን ያጡን እያሰቡ ከማንባት ሌላ ምን ይደረጋል. ራስን መፈተሽና ግምገማ ፍቱን መድሀኒት ነው.
በነገራችን ላይ ትልቅ ድል ሚገኘው ከልብ ሲታገሉ ነው አንዳንድ ቦታ ድል ሚርቀውም ሳይሞት ለፈንድና ለሪፖርት ሚሆን ጥይት አጩሆ ለመመለስ ሲሞከር ነው. ትግል እንዴት ነው ካልክኝ የዛሬውን የቤተ አምሀራ ተጋድሎና አብይን አቋርጠው ዳሞት የዘለቁ የቢዛሞ ፋኖዎችን ምሳሌ እነግርሀለው. ለነገሩ በሰባሰቡ አንድም በማገት ወይም ለግዳጅ የተሰጠን ጥይት ተሽጦ የተጠራቀመን ብር ሳይበላ ወዴት?😎 ይህን ስል አላስፈላጊ መስዋትነትን መክፈልን እየደገፍኩ አይደለም ቢቻል አንድም የወገን ሀይል አይሙት !!

አንዳንዴ ይሄን ማያልፍለት የአማራ ፖለቲካ ላለመስማት እፈልግና እርቃለሁ ግን ደግሞ ምንም ያልጎደለባቸው እንደነ ሻለቃ አባይ አይነት ሰውን ማጣት ደግሞ ጦሱ እንደማይለቅህ ያስታውስሀል. ሰማዕ...
09/23/2025

አንዳንዴ ይሄን ማያልፍለት የአማራ ፖለቲካ ላለመስማት እፈልግና እርቃለሁ ግን ደግሞ ምንም ያልጎደለባቸው እንደነ ሻለቃ አባይ አይነት ሰውን ማጣት ደግሞ ጦሱ እንደማይለቅህ ያስታውስሀል. ሰማዕቱ ሻለቃ አባይ ዴንድ(ወንበርማ) አካባቢ የሰራህው ስራ ዘላለም ያስታውስሀል.

ይህን እያየም እኔ መሪ ካልሆንኩ ብሎ በየቀበሌው ሲታኮስ የሚውለውን ፈጣሪ ልቦና ይስጠው እንጅ ምን ይባላል.
እግዚያብሄር ነፍስህን ይማረው !!!

09/13/2025

መግለጫውኮ በጣም ትክክል ነው. ሚዛንም ይደፋል እኔ እንደው በደፈናው ትምህርት ይፈቀዳል ከሚባል እንደዚህ በቅድመ ሁኔታ ቢሆን ይሻላል ባይ ነኝ ግን መግለጫውን መጀመሪያ ከለጠፈው አካባቢ ውጭ ሁሉም ዝም ካለ የድርጅቱን ስም መጠቀም አያስፈልግም ነበር !!!

09/13/2025

የአፋብሀ ነገር አንዳንድ ባለ ትዳርን ያስታውሳል ለሰው ሲታዩ ሚግባቡ ይመስላሉ ግን ቤታቸውን በደንብ ለሚያውቀው ነገር ስራቸው ሁሉ ድብልቅልቅ ያለ 😎

09/13/2025

በአፋብሀ ስም ወጣ የተባለውን መግለጫን አስረስ ብቻውን ነው እንዴ የጻፈው? እረ ተው ግራ ገብቷችሁ ግራ አታጋቡን? At least የ3ቱ ቃል አቀባዮች ይናበባሉኮ ለምንድነው ግራ የገባው ነገር የሆነው ግን? መልክቱ ለጎጃም ሀይል ብቻ ከሆነ እኮ አፋብሀ ምዕራብ አማራ ቀጠና ተብሎ ለብቻው መግለጫ መውጣት ይችል ነበር.

Late is better than absent እንዲሉ በዓሉ ካለፈም ቢሆን እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ !!!አንዳንዴ እዚሁ ሰፈረ ሰዓት ኑሯቸው በቀን ከ 10 ጊዜ በላይ ፖስት እንድሚያደርጉት ም...
09/12/2025

Late is better than absent እንዲሉ በዓሉ ካለፈም ቢሆን እንኳን አደረሰን አደረሳችሁ !!!
አንዳንዴ እዚሁ ሰፈረ ሰዓት ኑሯቸው በቀን ከ 10 ጊዜ በላይ ፖስት እንድሚያደርጉት ምን የሚያስቀና ነገር አለ.
ለማነኛውም አዲሱን ዓመት ሳስብ ከዚህ በታች ያሉ ምርቃቶችን ልመርቅ ወደድኩ አሜን ነው?

1. በአዲሱ ዓመት እንደ እብድ ውሻ ከሚናከሱና መርህና ቅንነት የሌላቸውን ሰወች አምላቅ ከማያልቀው ቅንንት በማንኪያም ቢሆን ይስጥልን.
2. ጎጃምን አግሎ በአንድ ነጠላ እናስቅድስ የሚለው የድሮ ወዳጆቻችን የነ መንዜውን ነኝ፣ የነ ሀቅያለው፣ የነ የፈራ ይመለስ ለነገሩ የፈራ ይመለስ እንኳን ድሮም የአንድ አካባቢ ጥላቻው ሽሮ አያቅም፣ የነ አንዞዎቹ ና የነ ቅድስት. ብቻ በድሮው ጋዜጠኛ ሙሉጌታ አንበርብርና ጓዶቹ የሚመራውና እነ ያሬድ ሙሉነህንና አማረ አሰፋን ያስናቀውን የሳይበር ... አግላይ መንፈሳቸው የተመታ እንዲሆን
3. ከኛ በላይ አዋቂ የለም ብሎ ትርፍ የሌለው ትንኮሳ እየተነኮሱ ወንድሞቻችንንም ባልዋሉበት ሲያስከሱ የሚውሉት የነ በላይ ዘመነንና ግርማ አየለን አይነቶች አምላክ መረጋጋትና አስተዋይ ልብ እንዲሰጣቸው

እንደው በአጠቃላይ ግን ይሄ ለአማራ ብቻ የተሰጠውን ክፋትና ምቀኝነት ፈጣሪ ያንሳልን ጀግንነት ሳያንሰው በቅናት እየከሰረ ያለውን ህዝብ አምላክ ይየው ይመልከተው.
እና ደግሞ አምላክ ሰፌውን የአማራ ህዝብ እንደ አርበኛ ዘሜ ሁሉን ነገር አሟልቶ፣ እንደ አርበኛ ምሬያችን የዋህነትን ከቅንነትና ከእውነተኛ ፍቅር ጋር፣ እንደ አርበኛ ጆን ቅንነትን ከጣፍች አንደበት ጋር እና ስማቸውን እዚህ ያልዘረዘርኩትን ጥሩ ጸባይ ያድለን.
በድጋሜ መልካም በዓል ደሞቸ !!!

ሁሌም የጦርነት ዝግጅት አለ. ሁሌም እቅድና አፈጻጽም ይገመገማል. ሁሌም በክፍለጦርና በብርጌድ ያሉ አደረጃጅቶች እየተፈተሹ የተጓደለው ይተካል፣ ክፍተቶች ይተካሉ፣ የጎበጡት እየተቃኑ ጦሩን ለ...
08/25/2025

ሁሌም የጦርነት ዝግጅት አለ. ሁሌም እቅድና አፈጻጽም ይገመገማል. ሁሌም በክፍለጦርና በብርጌድ ያሉ አደረጃጅቶች እየተፈተሹ የተጓደለው ይተካል፣ ክፍተቶች ይተካሉ፣ የጎበጡት እየተቃኑ ጦሩን ለተሻለ ግድጅ ዝግጁ ያደርጋሉ. የጠላት ደካማ ጎንና ጠንካራ ጎን ተገምግመው ኦፕሬሽኖችን ያቅዳሉ ያስጀምራሉ ከእቅዱ በላይ ይፈጸማል. ይህ እውነታ የጎጃም ፋኖ የመጣበት መንገድ ሆኖ ሳለ ከመንግስት ዲጅታል ሚሊሻዎች ባልተናነሰ በራሱ ወገን ቀናተኛ ስብስብ ስሙ ሲጠፋ ሚውለውም ይሄ የጎጃም ፋኖ መሪዎች ስም ነው.
ዛሬም ራሳቸውን የሚያጠነክሩበትና የጠላትን ቅስም ሚሰብሩበት አዲስ ዘመቻ አውጀዋል. አፈጻጽሙ በጥዋቱ የደባይ ጠላት ግን ወረዳ ከተማ የሆነችውን ቁይ ከተማን እፉት በማለት አፋቸውን አሟሽተዋል. ያው ጾሙ ተፈቶ የለ ✊

አሁንስ አይበቃም እንዴ?የጎጃም ፋኖ ሀይል በፖለቲካ ተሸንፎ  ይሁን ካልታወቀ ጥላጫ የተነሳ ሁሉም አፉን የሚከፍትበት ሆኗል. ትናንት ከጎንህ ነን እያሉ ብሩንም መሳሪያውንም ሲያጥቡት የነበሩት...
08/24/2025

አሁንስ አይበቃም እንዴ?
የጎጃም ፋኖ ሀይል በፖለቲካ ተሸንፎ ይሁን ካልታወቀ ጥላጫ የተነሳ ሁሉም አፉን የሚከፍትበት ሆኗል. ትናንት ከጎንህ ነን እያሉ ብሩንም መሳሪያውንም ሲያጥቡት የነበሩት ዛሬ ዙረው ከነ አያሌው መንበር በላይ ተሳዳቢው ሆነዋል. የነ ዘመድኩንና ግርማ ካሳውን ተውት. የአንድ መከረኛ ህዝብ ልጅ ነን ብለው የሚያምኑ እነ መንዜው ነኝ እሳቱ ብዕረኛ ሚባሉት ትናንት ከጎጃም በላይ ካልጎጀምነ እያሉ ሰውን ሲያስቸግሩ እር በቅጥ ያርጋችሁ እንዳልተባሉ ዛሬ ፎጣ ለባሽ እያሉ ህዝብን በጅምላ መሳደብ ይዘዋል. መንዜው ነኝ ሚልን መሀይም ትላንት አንበሳ እያወረደ ልቡን ያሳበጠው ማን እንደሆነ ይታወቃል.
በዚህ በኩል ብርጌድና ክፍለ ጦር አስተባብሮ መምራት ማይችሉ ድኩማን ከውስጥ ለመከፋፈልና ለመበጥበጥ ስለ አንድነት መሞት ምናምን እያሉ ይረብሹታል. ይሄን ሁሉ ችለው ችግር የለም እንነጋገር ብሎ ሚያወጣን ድርጅት የተለያዩ ፍረጃ እየሰጡ ያኝኩታል. እነ የፈራ ይፈርጥጥ(ሙላት አድኖ) እንኳን ድሮም በዚህ አካባቢ ጥላቻ የሰከሩ ነበሩ አሁን ባለው ሁኔታ ስኬታማ ናቸው.
እነ ጀነራል ተፈራንና ስንት ትሁትና አዋቂ ይዟል የተባለው አፋብሀም ከነ ዘመድኩንና ግርማ ካሳ የተለቃቀመ መግልጫ ይሁን ማላገጫ አስነብቧል በጣም ያሳዝናልም. ይሄ እብሪት የመጣው ያው ብቻውን ነው ሳይወዱ በግዳቸው በእኛ ትዛዝ ስር ይሆናሉ እንደፈለግነ እጃቸውን እንጠመዝዛለን ነው ነገሩ. ይሁና ከተሳካ ሞክሩት.
በሌላ በኩል በሸዋ በኩል የታየው የወንድማማችነት መንፈስ ልብ ያድሳል ድሮም የሸዋው ሀይል እስክንድር የተባል ሰውን በመሀል ገብቶ ከፋፈለውንጅ ምንም ከጎጃም ጋር የሚያጣለው አልነበረም. አሁንም ቢሆን ከዚህ በበለጠ መጠንከርና አብሮ መስራት ያስፈልጋል.
በዚህ በማያልፍለት የአማራ ፖለቲካ ህይወታቸውን ያጡና መስዋትነት የሚክፈሉ ልጆች ግን ሁሌም የእግር እሳቶች ናቸው !!!

ዛሬ ደግሞ የእነ አያሌው መንበር ፖለቲካ ግራ ገብቶት ልሙጡን ባንዲራ የአማራ ብቻ አስመሰሉት ይላል 😁 እና የአዲሱ ለገሰን ቢጫ ቀይ ቢጫ እንዲይዙ ፈልገው ነው መሰል 😅 ሲጀመር ልሙጡን ባንዲ...
08/17/2025

ዛሬ ደግሞ የእነ አያሌው መንበር ፖለቲካ ግራ ገብቶት ልሙጡን ባንዲራ የአማራ ብቻ አስመሰሉት ይላል 😁 እና የአዲሱ ለገሰን ቢጫ ቀይ ቢጫ እንዲይዙ ፈልገው ነው መሰል 😅
ሲጀመር ልሙጡን ባንዲራ አሁን ባለው ሁኔታ ከአማራ ውጭ ይወክለኛል የሚል የለም ስለዚህ የአማራ ብቻ ነው ማለት ይቻላል አማራ የእነ አዲሱ ለገሰና በረከት ስሞን የሰጡትን አይወክለኝም ብሎ ልሙጡን እንደሚወደው ሁሉ ሌሎች ክልሎችም የራሳቸውን ባንዲራ ይወዳሉ ስለዚህ ምኑ ላይ ነው ጥፋቱ?
ማንም ለማንም ጠላትና ወዳጅ የመምረጥ መብት የለውምና ተከባብሮ መሄዱና ውጤቱ ላይ ማተኮሩ ይሻላል ሁሌ ለቅሶ አይንን ከማጥፋት በስተቀር ጥቅም የለውምና !!!
ስለ አንድነቱ ከሆነ አሁን የምንለው ነገር የለም የህዝብ ለህዝብ ግንኙነቱ ግን ከማንም ጋር ግዴት ነው. ብልጽግና ለፖለቲካው ያጣላው ሁለት ታላቅ ህዝብ የጥልን ግድግዳ ሲንድ እንደማየት ደግሞ የሚያስደስት ምን ነገር አለና !!!

The Amhara scholars ,political elites where are you? ለዳግም ባርነት አሁንም እየተዘጋጃችሁ ነው ? ቅዱስ መፅሐፍ እንደሚለው የዚህን ያክል አዚም ያደረገባችሁ እ...
08/02/2025

The Amhara scholars ,political elites where are you? ለዳግም ባርነት አሁንም እየተዘጋጃችሁ ነው ? ቅዱስ መፅሐፍ እንደሚለው የዚህን ያክል አዚም ያደረገባችሁ እረ ማን ይሆን? በእርግጥ መልሱ ቀላል ነው: ሆዳችሁ ነው
Please wakeup , as it stands huge change is coming in Ethiopian politics, mean while the Amhara people , logically was the one who brings it but due to your silence another slavery decade for the amhara people is coming. Whether you believe or not it's really coming..

3:1 ነው ያለው አቶ ዘመድኩን ዳዲ😀 የዘርፉ ባለሞያዎች 7፡1 ም ይሉታልወደ ነገራችን ስንመለስ አፋጎ መግልጫ አውጥቷል ያው ፖለቲካዊ ብስለታቸውን ያሳያል. ካንዴም ሁለቴ አንድን ድርጅት ያለ...
08/02/2025

3:1 ነው ያለው አቶ ዘመድኩን ዳዲ😀 የዘርፉ ባለሞያዎች 7፡1 ም ይሉታል
ወደ ነገራችን ስንመለስ አፋጎ መግልጫ አውጥቷል ያው ፖለቲካዊ ብስለታቸውን ያሳያል. ካንዴም ሁለቴ አንድን ድርጅት ያለምንም አመንክዮ ክደው. አፋድ ሲመሰረት አይ እስክንድር አቅም የለውም እኛን አይወክልም የእኛ መሪ ዘመነ ነው ብለው ወጠው፣ እንደገና ድርጅት በመመስርት ላይ አይ አንተ አትሆንም ብልው አሸማቀው፣ ስቀው ተሳልቀው ለተራ ቲክቶከር እንዲሸማቀቅ አሳልፈው ሰጠው አፋጎ ምንም ውሳኔ ቢወስን ማንም ምንም የማለት አቅም የለውም.

ጀነራሉ በጊዚያቸው ብዙ መከራ አሳልፈዋል፣ ብቃታቸውም የተመሰከረ ነው ሲገቡም ለፋኖ ፕሮፖጋዳ ክንፍ ትንሽ የማያባል አስተዋጾ አድርገዋል. አሁን በድርጅት ምስረታ ጊዜ ከዚህም ከዚህም ብዙ ነገር ሲባል እንደ ወፈፉ እስኬው ተመርጫለሁ ተመርጫለሁ ብለው ሚዲያ ላይ ሌላ ትኩሳት አለማስነሳታቸው እውነተኛ አባታዊነታቸውን ያሳያል. ነገር ግን አንዳንዴ የሴራ መጠቀሚያም መሆን አልነበረባቸውም እሳቸው ከእስክንድርም መማር ይችላሉኮ እስኬውን እነ ጌታ እንዴት ተጠቅመው እንደጣሉት. አሁን ያው ሰብሳቢ እስክንድር ተብሎ መሪውም አራጊ ፈጣሪውም ጌታ ነው. ህግ አውጭውም ህግ አስፈጻሚውም ጌታ አስራደ ነው.
ጀነራሉ እኮ በዚህ ጦርነት ማን ምን እንደሰራ ጠንቅቀው ያውቃሉ. ስለ አማራ ትንፍሽ ብሎ ማያቀው የውጭ ሚዲያ ስለ ፍኖ ዝና መተረክ የጀመረው ለመሆኑ በማን ነው? ብዙ ሆዳም ዲያስፖራ በሞላበት ማህበረሰብ ውስጥ የተተኳሽ እጥረትን ማን ሲደፍን እንደነበረ እውን ጀነራሉ ጠፍቷቸው ይሆን? እጅና እግር የሌለው ጽሁፍ እየጻፈ ፖለቲካ ተንታኝ ነኝ በሚል ትውልድ ውስጥ ማን ርዕዮተ-ዓለም እየቀረጸና ፖለቲካዊ ብዥታዎችን እያጠራ፣ በማይከሽፍ እቅድና ትግበራ ውስጥ እያለፈ እንዳለም በደንብ ያውቃሉ.

ግን እነ አያሌውም መንበር ከነ አኪላ ቲም ጋር የሰሩት ስም ማጥፋት ከነ ዘመድኩን ዳዲ እስከነ ምስጋናው አንዷለም የደከሙበት ቅናት ወለድ ትርክት ከሚከሽብ የሴረኞችን ትዛዝ ተቀብሎ ማስፈጸምና አንድን የክፉ ጊዜ አጋርና ወንድም ማሸማቀቅ ትልቅ ክህህህህህህህህደት ነው...

አሁንስ ያልን እንደሆን አፍድም በርቱ አፋብሀም በርቱ አፋጎም በርቱ ሁሉም የራሱን ስራ ይስራ. በራሱ መንገድ ይጓዝ ግን ለፕሮፖጋንዲስቶች ክፍየ አፍጎን አሰድቤ አሸማቅቄ ከፋፍየ አዳክማለሁ ሚለው ግን ከኪሳራ ውጭ ምንም ውጤት አይኖረውም. አፋጎም ከማንም ጋር መስራት አይደለም መጎራረስም መብቱ ነው ከሚታገለው ብልጽግና አጋሮቹ ውጭ !!!
ከተመቻችሁ ሸር እና ላይክ አድርጉ ለሌች እንዲደርስ ካልተመቻቹ በኮመንት ሞግቱኝ. የእናንተ ፍላጎት ከሆነ በድምጽና በላይቭ እንመጣለን.

ሰናይ ቅዳሜ

ነገረ ሰሜን ጎጃምዛሬ ደግሞ የሆነ ሰፈር የጀለስን ስም ሲሰድቡ የሚውሉበት አጀንዳ በባትሪ ፈልገው ያገኙ ይመስላሉ. ያው እንደተለመደው አባቶችቻችን ቅኔ እየተቀባበሉ እንዳልዘረፉ የአሁኑ እንከ...
07/31/2025

ነገረ ሰሜን ጎጃም
ዛሬ ደግሞ የሆነ ሰፈር የጀለስን ስም ሲሰድቡ የሚውሉበት አጀንዳ በባትሪ ፈልገው ያገኙ ይመስላሉ. ያው እንደተለመደው አባቶችቻችን ቅኔ እየተቀባበሉ እንዳልዘረፉ የአሁኑ እንከፎች ስድብን በአይነት በአይነቱና በቅብብሎሽ እያወረዷት ነው. እሱ ባይሞቀውም ባይበረደውም.
የሰሜን ጎጃም ነገር አጀንዳ መሆኑ ግራ ያጋባል. አንድ ምዕራብ ጎጃም ሚባልን ዞን ጉዳይ ለማስመጸም ስላስቸገረ ወደ ሁለት ይከፈል ተባለ. ከዚህ በፊትም ብዙ ዞኖች ተከፍለዋል.

ባህርዳር ከዚህ በፊት የምዕራብ ጎጃም ዋና ከተማ ነበረች አንድም አንድ የደንበጫ ሰው ጉዳይ ለማስፈጸም ባህርዳር ድርስ መሄድ አለበት እንደዚህ ከሚሆን ሁለትም ባህርዳር ትልቅ ከተማ ስለሆነችና የክልል መቀመጫ ስለሆነች ባህርዳርና ዙሪያ በራሱ ሌላው የምዕራብ ጎጃም ክፍል ደግሞ ፉነተ ሰላምን ዋና ከተማ አድርጎ ለረጅም አመታት ተገለገለ.
ይሄም ማለት ባህርዳር ዙሪያ ጭስ አባይ፣ መሽንቲ፣ አቡነ ሀራ.. እና ሌሎችንም ያጠቃላል ኮመንት ላይ ማገዝ ይቻላል. ግን አሁንም አንድ የመራዊ ሰው ጉዳይ ለማስፈጸም ፉነተ ሰላም መምጣት አለበት ማለት ነው. ይህን ለመቅረፍ ሌላ ዞን ሰሜን ጎጃም ሚባል ተዋቅሮ የደንበጫ ሰው ፉነተሰላም የመራዊና የአዴት ሰው ባህርዳር ጉዳዩን ማስፈጸም እንዲች ተሰርቶ ነገርየው ተቀረፈ.

የተለያዩ አጀንዳወችን እያመጣ የጎጃም ፋኖ መረዎችን ለመምታት እንዲመቸው የሆነ ሰፈር አሁን ደግሞ መሬት ላመጣላችሁ ነው ብሎ ጉዳዩን ለሰፈር ያሰበ መስሎ የአብይን ጊዜ ሚያረዝምለትን ይዞ መጧል.
ይህ ቡድን ከዚህ በፊት ብዙ ነገር ሞክሮ ትላንት ለመግለጽ እንደሞከርኩት በከፊሉም ቢሆን ተሳክቶለታል ቢያንስ አንድ የአማራ ፋኖ መሪ እንዳይኖር የሰራው ተሳክቶለታል ነገም ብዙ ነገሮችን እየሞከረ ብአዴንን ያተርፈው ይሆን?

እስካሁን ባለው ሁኔታ ዘሜ ለጎንደር ህዝብ አይደለም ለኦሮሞ ህዝብ ስጋት የሚሆን አድርጎ አያቅም ተናግሮም አያቅም. አንደበቱም ስራውም ግብሩም ቁጥብ ስልሆነ. የአማራን ህዝብ እየፈጁና እያስፈጁ ያሉትን ለማፈራረስ ግን ከሱ በላይ ድንጋይ የወረወረ የለም. እረ በግማሹም የደረሰ የለም. ይህ ሆኖ እያለ እሱን ስም በማጥፋት የትግሉ መሪ ሆኖ የጀመረውን አብዮት በቀላሉ እንዳናሸንፍ ብዙ ሰው አደናግረውና ሸውደው ውጤታም ሆነዋል.

አንድየ ይሁንህ ቀኘ. ምኞትህ ተሳክቶ ህዝብ ነጻ ወጦ እንድታይና አማራም ከውርደት ድኖ ያሳይህ !!!

Address

Los Angeles, CA

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when የዓለም ሚዲያ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share