11/29/2025
✏ "ታቦተ ጽዮን" ሕዳር ጽዮን
√"ወቀጥቀጠቶ ለዳጎን ነፍሳተ ብዙኃን ማህጎሊ፣
የብዙዎችን ነፍሳት ያጠፋ ዳጎንን ሰባበረችው" ፡፡
👉ታላቁ ኢትዮጵያዊው ሊቅ አባ ጽጌ ድንግል ሰቆቃወ ድንግል በተባለው ድርሰቱ ፦
👉ፍህም የተሸከመች የወርቅ ማዕጠንት🙏
√ድንግል ሆይ ቡሩክ ከቤተ መቅደስ ይዞሽ የወጣ እሳትነት ያለውን ፍህም የተሸከምሽ የወርቅ ማዕጠንት አንቺ ነሽ ። ፍህም የተባለውም ኃጢአትን የሚያስተሠርይና በደልን የሚደመስስ ነው፤ ይኸውም ካንቺ ሰው የሆነና ራሱን የተወደደ መስዋዕት አድርጎ ያሳረገ የእግዚአብሔር ቃል ነው ።√ (ቅዱስ ኤፍሬም)
👉እንኳን ለጽዮን ማርያም የተዋሕዶ ልጆች በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን 🙏
📍ኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ