ቴዎድሮስ መይሳው

ቴዎድሮስ መይሳው አንተ ማነህ ?????? ማነህ አትፍራ ተናገረዉ ማነህ ??? አ.ማ.ራ Welcome to Tewodros Meyesaw page.

This page is created to share information, entertainment, news, knowledge and history about Ethiopia.

I’m so sorry my people Amara !!!
11/28/2025

I’m so sorry my people Amara !!!

11/25/2025

በዘራችሁ አይደረስ…!!

"…ዐቢይ አሕመድ ጌቾን ወደ እንግሊዝ የላከው በፈረንጅ አፍ በእንግልጣርኛ እየለፈለፈ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለብልፅግና የገፅታ ግምባታ ቅስቀሳ እንዲያደርግ ነበር የካቲካላም የሸመረንም መሸመቻ የኪስ አበል ሰጥቶ የላከው። ጌቾም ሄደ። እንግሊዝ ገባ። ጌቾ እንግሊዝ ደርሶ ግን ያልጠበቀው ነገር ገጠመው። በቀላሉ እወጣዋለሁ፣ ሸውጄ፣ ቀላምጄ አታልዬ መውጣት አያቅተኝም ብሎ በማሰብ አልጀዚራ ስቱዲዮ ሰተት ብሎ ገባ። አልጀዚራ ግን እንደ ድምፂ ወያኔ፣ እንደ ትግራይ ቲቪ አልሆነለትም። እንደ ፋና ተለቭዥን፣ እንደ ኢቲቪም አልሆነለትም። አልጀዚራ ጌቾንም አቢይ አሕመድንም በአውቶሚክ ቦንብ አወደማቸው።

"…ጌቾ መባነን አልቻለም። ሆዱ ጠልፎ ጣለው። አስቀድሜ አብይ ይበቀለዋል እንዳልኩት አቢይ ጌቾን ተበቀለው። በአደባባይ ሸልሞ፣ እንደ የኔቢጤ ዳቦ ቆርሶ በማጉረስ፣ ሌባ ነኝ በማስባል ተበቀለው። በዚህ ብቻ አያበቃም ታጣቂ አዘጋጅቶለት አሁን ትግሬን ውጋ ብሎ አፋር ላይ ለጌታቸው ሰራዊት አዘጋጅቶለታል። አቢይ ምኑ ሞኝ ነው? ሆዳም ሲያገኝ እንዴት ጠምዶ ማረስ እንዳለበት አሳምሮ ነው የሚያውቅበት አቢይ አሕመድ።

"…የአልጀዚራው የጌቾና የአቢይ ዲዛስተር፣ የቅሌት የውርደት፣ መሸማቀቅ፣ በዚያ ላይ በምድር ላይ እንዲህም አይነት ሰው አለ እንዴ? ምን ዓይነት ጉድ ነው? ትግሬ ተጨፍጭፎ ሳለ ጨፍጫፊውን ሲከስስ የነበረ ሰው አሁን ተገልብጦ ጨፍጫፊው ጓደኛ ስለሆነ ጄኖሳይድ ፈጽሟል ለማለት ይከብደኛል በማለት ትግሬ የተባለን ሁሉ አንገት ያስደፋ፣ ይሄም ዘላለማዊ የውርደት ምልክት ሆኖ የተገኘበትና ዓለም ሁሉ እየተቀባበለ በመገረም፣ በመደንገጥም ዜናውን እየተቀባበለው አፈር ከደቼ እያበላቸው እንደሆነ እነ አቢይ የሚይዙት የሚጨብጡትን አጥተዋል።

"…የእግዚአብሔር ሥራ ግን ይደንቃል። 7 ዓመታት ሙሉ የአቢይ አሕመድን ጄኖሳይደርነት ብንጮህ፣ ብንጮህ ብንለፈልፍ የሚሰማን ያጣነውን ጌታቸው ረዳ በ2 ደቂቃ ቪዲዮ ገላገለን። አቢይ አሕመድ ከትግራይ ደብረ ፅዮንን፣ ጻድቃን ገብረ ትንሣኤን እና ጌታቸው ረዳን "በትግሬ ላይ ጄኖሳይድ አልተፈጸመም አስብሎ አቢይን ባሳረፈበት፣ ከጎጃም የአፋጎ ሕዝብ ግኑኝነት ሓላፊው ማርሸት ፀሐዩ ጄኖሳይድ አልተፈጸመም ብሎ አቢይን እፎይታ በሰጠበት፣ ኦነጉ የአደባባይ ሚዲያው ፌካፌኩ ኦሮሙማው ኤፍሬም እሸቴ "ጄኖሳይድ አልተፈጸመም ብሎ የአሜሪካ ማኅበረ ቅዱሳን አባላትን ለጉሞ ይዞ ባስቀመጠለት፣ ዓለም በሙሉ አቢይ በኢትዮጵያ እያካሄደ ያለው ጄኖሳይድ ተከድኖ ሊረሳ ጥቂት ነው የቀረው በተባለበት ሰዓት የንፁሐን ደም አንቀዥቅዦ ወስዶ ጌቾን በአካል፣ አቢይን በመንፈስ አልጀዚራ ላይ ጥዶ ዓለምአቀፍ የመነጋገሪያ አጀንዳ ሆኖ አረፈው።

"…ከፍተኛ ዶላር ተከፍሎ ኦቦ ጌታቾ ረዳ አሜሪካ በሚገኙ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሚዲያዎች ላይ እየቀረበ ቃለ ምልልስ እንዲያደርግ ታቅዶ ገንዘቡ ሁላ በዶላር ተከፍሎ ዝግጅት ተደርጎበት የነበረና አንዳንዶችም ጋር ቀርቦ የነበረ ቢሆንም የንፁሐን አምላክ ቀድሞ ግን ከሁሉም አስቀድሞ ጌቾን አልጀዚራ ላይ አቅርቦ የአልጀዚራው ጉዳይ የኑክሌር ቦንብ ሆኖ ፈንድቶ የአቢይን እና የብልፅግናን ጠቅላላ እቅድ አፈር ከደቼ አብልቶታል። የአልጀዚራ ተንኮሉ ደግሞ ሙሉዉን ቃለመጠይቅ አቆይቶ ኑክሌሩን መርጦ መልቀቁ ነው። የፈጣሪ ሥራ መቼም ድንቅ ነው።

"…አሁን በቀጣይ ምን እንጠብቅ?

"…ለመብረቁ ተብሎ ከተያዙ ብዙ ዘግናኝ ቪዲዮዎች መካከል መቼ እንደተደረገ የማይታወቁ ዘግናኝ ዘግናኝ ቪዲዮዎች እንዲለቀቁ አቅጣጫ ይቀመጣል። ዳንኤል ክብረት ዛሬውኑ ጀምሮታል። በተረፈ ጌቾ ደንብሮ በዚያው ሸምጥጦ እንዳይቀር ከወዲሁ የማባበል ሥራ በተለይ የኦሮሞ ወሃቢያ እስላሞች ራሳቸው ሼክ ኢብራሂም ቱፋም ጭምር እንዲያወድሱት አቅጣጫ ተቀምጧል።

• እነ ጉርሻ ፔጅን ጠብቁ።
• እነ ሙጂብ አሚኖንም ጠብቁ።
• እነ ናትናኤል መኮንንን ጠብቁ።

"…ብልፅግና በግፍራሱ አቢይ አሕመድም ሊሆን ይችላል ቆሞ በግፍ ያረዳቸውን፣ ያሳረዳቸውን ኢትዮጵያውያን ዜጎች ቪድዮና ፎቶ በመልቀው በአልጀዚራ በኩል የወረደባቸውን በላ ለማስቀየስ ይላላጣሉና ያንን ዘግናኝ ቪድዮ ለመመልከት ተዘጋጁ። አሁን በሃይማኖት፣ በዘር ሁላ እርስ በእርስ ሕዝቡን ያባላልናል፣ አጀንዳውንም ያስቀይስልናል ብለው የለክፉ ቀን ያዘጋጁትን ሁሉ ያጎርፉታል ጠብቁ።

• ተይዘው የመጡ ስልኮች ብዙ እየነገሩን ነው አላለም ዳኒ ቦይ። ዳኒ እንኳን ከተደበቀበት፣ ከተሸሸገበት አስወጣው እኮ አቢይ አሕመድ። ዳኒዬ አስቀድመህ ስለነገርከን አመሰግናለሁ። ጌቾ ረዳ ተባረክ። ብርክ በልልን፣ 🙏🙏🙏ሃሌሉያ 🙏🙏አይደለም እንዴ ጎበዝ?

11/20/2025

• ደግሜ እላለሁ…!

"…ወዳጄ ልቤ ሆይ…! የአሩሲውን የኦርቶዶክሳውያን ጭፍጨፋ ለማረሳሳት ሲባል ከተደበቀበት፣ ከተሸሸገበት የአሜሪካ ዋሻው ብቅ ብሎ አርባ ቦታ እየረገጠ የሚዘበዝበውንና ቀልቡንና ለምዱን የገፈፍኩትን ኦነጉንና የቁጩ ፌክ ቄስ፣ የማኅበረ ቅዱሳኑን የአማሪካ ሓላፊም የሆነውን የኤፍሬም እሸቴንም እኔ ደስ ስለማይለኝ አትደራጁ የሚለውን ቅርሻት አትስማ። ነገርኩህ።

"…ኤፍሬምን ብቻ አይደለም የመጅሊሱን ሊቀመንበር የኦነጉን የሀጂ ኢብራሂም ቱፋን ብራኑ ነጋ የዐጼውን ሥርዓት መሰለኝ ዲስኩርም ቆመህ እያዳመጥክ አትዘናጋ። ተንቀሳቀስ።

"…አባው… አቢይ አሕመድ ከኤርትራም፣ ከትግሬም ጋር ይዋጋል፣ አሰብና ምጽዋን፣ ወደብና ቀይባህርን ሊያመጣ ነው ብለህም ጆሮ አትስጣቸው። አቢይ አሕመድ ያለ ዐማራ እንኳን ከኤርትራ ከወያኔም ጋር አይታኮሳትም። ቀደዳው ሁላ ይበርዳል። ድንፋታው ሁሉ ይሰክናል። ልክም ይገባል። በዚህም ጆሮ ሰጥተህ አትዘናጋ።

"…አሰብ ያልዘመተ፣ ለወደብ ያልዘመተ ባንዳ ነው ብለው በቲክቶክ ጭምር ዋይ ዋይ ሲሉ፣ ሲዘበዝቡን የነበሩት በሙሉ ፍሬቻ ሳያሳዩን 180 ፍጥነት ታጥፈው ፍራኦል ኢቲቻ፣ ዮኒ ማኛ፣ ቴምር ጉልቻ ወዘተ እያሉ ተሸብልለዋል። ነገርኩህ አጀንዳህን እንዳትቀይር።

"…እነሱ በኃይለኛው እየተዘጋጁ ነው። እየሰለጠኑ ነው። በአሩሲ የሚያርድህ ለአዲስ አበባም እየተዘጋጀ ነው። አቢይ አሕመድ በአንድ ቀን መቶ ሺ ሊታረድ ይችላል ያለው እየቀለደ እንዳይመስልህ። በኃይለኛው ነው እየተዘጋጁ ያሉት።

"…ደስ የሚለው ግን ይሄ አራጅ የወሀቢያ ቡድን ተሳክቶለት ቢመጣ እንደ ኢቦላ ቫይረስ ነው የሚፈጀው። አቡነ እገሌን አይተውም። ፓስተር እገሌን አይምርም። ጥርግ ነው ከላይ እስከታች። ገበሬ፣ ሴቶችና ሕፃናት ብቻ በቫይረስ ወሀቢያ ተለይተው አይሞቱም። ብፁዕ አቡነ እገሌ፣ አባ እገሌም በቫይረሱ ደም ተፍተው ይወገዳሉ። አዲስ አበባ ነኝ። አደጋው አሩሲ ነው እኔን አይነካኝም ብለው ዛሬ ዝም ጭጭ ያሉ አስመሳይ የሃይማኖት መሪዎችም ቆባቸውን አውልቀው ካልሰለሙና በቃ ማሩን ካላሉ በቀር አይቀርላቸውም። ቃሌ ነው መዝግቡልኝ።

"…ዐማራ ክልል የገባው የኦሮሙማ ጦር እንዴት የዐማራን ሴቶች ኦርቶዶክሳውያኑን እያነወረ፣ እየደፈረ እንደሆነ የዛሬውን የቢቢሲ ዘግናኝ ዘገባ ማንበቡ ብቻ በቂ ነው። ኤድስን ጨምሮ የአባላዘር በሽታ ያለባቸውን የኦሮሙማው አገዛዝ ወታደሮች ወደ ዐማራ ክልል በመላክ የዐማራን ሴቶች ልጆቻቸው ፊት እየደፈሩ የበሽታ ማራገፊያ እያደረጉ እንደሆነ ያስነበበን በዛሬው ዕለት ነው። ዛሬ ይሄ ግፍ ሲፈጸም ቆሞ የሚያየው ሆዳም በሙሉ እግዚአብሔር ቀን ጠብቆ መበቀሉ እንደሁ አይቀርም። እናም ወዳጄ አትዘናጋ።

"…አየህ እነርሱ እንዴት እየሰለጠኑ፣ እየተዘጋጁ እንዳሉ? ቪድዮውን ተመልከተው። ለአጠቃላይ ጂሃድ እየተዘጋጁ ነው። ሰበብ እየፈለጉ ነው። ሂጃብ፣ ኒቃብ፣ መስጊድ ምንትስዬ የሚሉት የጦስ ዶሮ ፍለጋ ነው። በየመስጊዱ ስልጠናው፣ ገጀራው የተከማቸው የመውሊድ በግ ለማረድ አይደለም። አሩሲ ላይ የጀመሩትን፣ የሞከሩትን፣ ወደ ሀረርጌ፣ ጅማና ደቡብ በማሸጋገር፣ ከዚያም አጠቃላይ ጅሃድ እስኪያውጁ ድረስ ነው። አሰልጣኙ አረቡ ነው።

• ሳይመሽ ቀኑ ሳያልፍ በቶሎ ተሰባሰብ፣ ምከር፣ ዘክር፣ ሰልጥን፣ ሊያርድህ፣ ሊጨፈጭፍህ የሚመጣውን አራጅ ፅንፈኛ ሁላ መክት፣ አንክት። ለወሃቢያና ለተናካሽ ውሻ አይሮጥም። ሽመል ራሱ በቂ ነው። ወሀቢያ ፈሪ፣ ቅዘናም ነው። በጭባጫ ፈሪ ስለሆነም ነው አራስ ሴት፣ ጨቅላ ሕጻን ሳይቀር የሚያርደው። ለዚህ ፈሪ መድኃኒቱ ተደራጅቶ፣ ሰልጥኖ መመከት ብቻ ነው።

• ዘመዴ ይህን አለ ብለህ ስደበኝ አሉህ ደግሞ። እኔ እንደሁ ኬሬዳሽ።

• ጎዶልያስ…

11/12/2025

እባቡ ግራኘ የዚህን ዘረኛ ልጁ ባለሰልጣን አርጎ እንደሾመ ሰንቶቻቹ ታዉቁ ይሆን ????? ግራኘ መጨረሻዉ ደሰ የሚለዉ በአማራ ህዝቡ ፊት ደሞዙን ይቀበላል !!!!!

ነኣ…‼"…ዓይናችን እያየ፣ ጆሮአችን እየሰማ ሳንሞት በሕይወት እያለን ፀረ ሕዝብ፣ ፀረ ሐገር፣ ፀረ ሰው፣ ፀረ ኦርቶዶክስ፣ ፀረ ኢትዮጵያ፣ ፀረ ዐማራ ግለሰቦች፣ የክፋት፣ የመርዝ ብልቃጦች ተ...
11/12/2025

ነኣ…‼

"…ዓይናችን እያየ፣ ጆሮአችን እየሰማ ሳንሞት በሕይወት እያለን ፀረ ሕዝብ፣ ፀረ ሐገር፣ ፀረ ሰው፣ ፀረ ኦርቶዶክስ፣ ፀረ ኢትዮጵያ፣ ፀረ ዐማራ ግለሰቦች፣ የክፋት፣ የመርዝ ብልቃጦች ተከታትለው ወደማይመለሱበት ሲሄዱ እያየሁ ያለሁበት ሁኔታ ነው ያለው። እድሜ ዘመናቸውን ከነጩም፣ ከጥቁሩም ሀገር ተሰደው፣ ከዓረቡም ቤት ተቀጥረው ሀገር እነሱ አንሰው ሀገር ለማሳነስ፣ በሕዝብ መካከል የጥርጣሬና የልዩነት መርዝ በመርጨት፣ በእስላምና በጴንጤ፣ በካቶሊኮችም ዘንድ ለመወደድ ሲሉ ዐማራና ኦርቶዶክስን በመሰዋት ሲታትሩ፣ ሲላላጡ የኖሩ የትውልድ ነቀርሳዎች ቀስበቀስ በሜንጦ፣ በወረንጦ እየተለቀሙ ወደማይመለሱበት እየሄዱ ነው። ነኣ…‼

"…ከዋነኞቹ ነቀርሳዎች ከትግሬ ጽንፈኞች መካከል ዋነኛው ፀረ ኢትዮጵያ፣ ፀረ ኦርቶዶክስ የሆነው፣ ዐማራ ዐማራ፣ ዐማራ፣ ሚኒልክ፣ ሚኒልክ እንዳለ፣ እንደለፈለፈ፣ እንደቃዠ፣ አንጀቱ አርሮ፣ ጨጓራው ሸትቶ ወደማይመለስበት ከሄዱት መካከል አንደኛው ኦቦይ መምር ገብረ ኪዳን ደስታ የተባለው የእንጨት ሽበት የሆነ ከንቱ ሰው ነበር። የባንዳ፣ የእንቁላል ቀቃይ፣ የገንጣይ አስገንጣይ ወንበዴዎችን ልጆች ላማስደሰት፣ ለማስጨብጨብ ሲል ከፋፋይ መርዝ ሓሳቡን ትግሬን ሲግት ኖሮ፣ በሚንቀው፣ ሞኝ ነው፣ ወንድሞቼ በሚላቸው በኦሮሞዎች መንግሥት እጅ ሚልዮኖችን አስፈጅቶ እሱ ሄደ። ሄደ ወደ ጉድጓድ ወረደ። ጦስ ጥንቡሳሱን ለትግራይና ለትግሬ ትቶ፣ አውርሶ እሱ ወደማይመለስበት ሄደ። ኢትዮጵያም፣ ኦርቶዶክስም፣ ዐማራም ግን እንዳሉ አሉ። ነኣ…‼

"…የትግሬ ፅንፈኛውን የመርዝ ብልቃጥ ተከትሎ የኦሮሞው ፅንፈኛ ጃል ሊበን ዋቆ ኢትዮጵያን መበታተን ነው ያለብን፣ የተበታተነች ኢትዮጵያ ናት ለኦሮሞ ጤና የምትሰጠው በማለት ለኢትዮጵያ መበታተን ሌት ተቀን ዕድሜ ዘመኑን ሲደክም የኖረው ኦቦ በትኔ ኢትዮጵያ ስትበታተን ቆሞ በሕይወት ሳያይ የኢትዮጵያ አምላክ እሱን ቀድሞ በተነው፣ ከአፈር ቀላቅሎ የምስጥ ምሳና እራት አደረገው። በመጨረሻ እሱም ወደማይመለስበት ሄደ፣ ሄደ ወደማይቀርበት ሄደ። ኢትዮጵያ ግን እስከአሁንም አለች። ነኣ…!

"…በመጨረሻም ሰሞኑን ሌላኛው ፀረ ኦርቶዶክሱ፣ ፀረ ኢትዮጵያው፣ ፀረ ዐማራው በበታችኝነት ስሜት ሲሰቃይ የኖረው እና ለጥፋት ከሰለጠነበት ከአሜሪካ የደርግን የእናት ሀገር ጥሪ ተቀብሎ በመምጣት ዐማራና ኦርቶዶክስ ጨካኝ ናቸው በማለት በሚችለው ሁሉ ሁለቱን ዐማራና ኦርቶዶክስን በአፍም በመጽሐፍም በታሪክ ባለሙያ ስም ሲታገል የኖረው ላጲሶ ጌታቸው ዴሌቦም ወደማይቀርበት ሰሞኑን ተጠርቶ ሄደ። መንግሥቱ ኃይለማርያም ራሱ ከየት የመጣ ፕሮፌሰርነት ነው እያለ ይሳለቅበት የነበረው፣ አንዴ እስላም ነኝ፣ አንዴ ጴንጤ ነኝ እያለ እኛን ኦርቶዶክሳውያንን በአገኘው መድረክ ሁሉ ሲቀጠቅጠን የኖረው ላጲሶ ጌዴልቦም ሄደ ዳግም ወደማይመለስበት እንደተንጨረጨረ፣ እንዳረረ ሄዷል። አይናችን እያየም በካቶሊኮች መካነ መቃብርም ተቀብሯል። ከነትፋቱ ነው የተቀበረው። ነኣ…!!

"…ኢትዮጵያ ግን የምትገርም ሀገር ነች። ተአምረኛ ሀገር ነች። ለሆዳቸው፣ ለከርሳቸው ሲሉ ሞት ላይቀር በሕይወት ሳሉ የሌለ ታሪክ ፈጥረው በሕዝብ ላይ ቅርሻታቸውን ሲያቀረሹ፣ ሲያስመልሱና ሲያስታውኩ የኖሩ በሙሉ የኢትዮጵያን ጥፋቷንም፣ ትንሣኤዋንም ሳያዩ እንደበገኑ ወደ መቃብር ማውረዷ ገራሚ ነው። እነዚህ የሀገር ነቀርሳዎች በበታችኝነት ስሜት የሚሰቃዩ ሰቀቀናሞች በመጨረሻ የሚጠሏት ኦርቶዶክስ፣ የሚፀየፉት ዐማራ፣ በምላሳቸውና በብዕራቸው ሲነድፏቸው የኖሩት ኢትዮጵያ እና ሕዝቧ ከነመከራና ችግራቸው ሲቀጥሉ እነርሱ ግን ከመሬቷ በታች ይቀበራሉ። ኢትዮጵያም ሊቀብሯት የደከሙት በሙሉ እየቀበረች እንዳለች አለች።

"…ኤርትራዊ ሆነው ኢትዮጵያ ላይ መርዝ ሲረጩ፣ የኢትዮጵያን ሊቃውንት በሴራ ሲያስገድሉ፣ የኢትዮጵያን መፍረስ፣ ባዶ ኦና መሆን ሲመኙ የኖሩ በሙሉ ዛሬ ላይ ጸሎት ልመናቸው፣ ድካም ልፋታቸው ተገልብጦ አረረም፣ መረረም ኢትዮጵያ ከነችግሯ ቀለም ተቀብታም ቢሆን ፈገግ ብላ እያለቀሰችም ቢሆን ስትኖር እነሱ ግን ምጽዋ ወደባቸው፣ አሰብ ወደባቸው፣ የኤርትራ ከተሞቻቸው፣ ኦና፣ ሰው አልባ፣ የባለቤት አልባ ውሾች መፈንጫ፣ በአጠቃላይ ጎስት ሲቲ ነው ሆነው የተገኙት። ኢትዮጵያ ላይ መርዛቸውን ሲተፉ የኖሩ ሁላ ከኤርትራ ተሰደው በአውሮጳና በአማሪካ፣ በካናዳና በአውስትራልያ በስደት ሀገር አልባ ሆነው ይቆዝማሉ። የኢትዮጵያ አምላክ ልዩ ነው የምለው በምክንያት ነው።

"…ኢትዮጵያን አኮስሰው፣ በዐማራና በትግሬ መካከል የጥላቻ ግንብ ገንብተው፣ በኦሮሞና በዐማራ መካከል የጥላቻ ሀውልት ተክለው፣ እነሱ ለምተው፣ አብበው፣ የተቀረው ኢትዮጵያዊ ተባልቶ ይኖራል፣ እኛም መቶ ሁለት መቶ ዓመት ረግጠን እንገዛዋለን ብለው ኢትዮጵያን እንደ አፓርታይድ ረግጠው ገዝተው የነበሩት የትግሬ ነፃ አውጪዎችም በመጨረሻ የኢትዮጵያ አምላክ ዋጋቸውን ነው የሰጣቸው። የእጃቸውን ነው የከፈላቸው። በሰፈሩት ቁና ነው የተሰፈረላቸው። ኤርትራን ይዘው ኢትዮጵያን ያወደሙ የትግሬ ገንጣይ አስገንጣዮች ባሳደጉት እባብ በኦሮሙማው ዘንዶ ነው የተዋጡት። ኦሮሙማው ኤርትራን ይዞ አወደማቸው። ገሚሱን በበረሃ ረሸኖ፣ ገሚሱን እንዳይላወስ ሽባ አድርጎ፣ እንደ አሜባ በታትኖ፣ እንደ ባቢሎናውያን ግንበኞች እንዳይግባቡ ቋንቋቸውን ደበላልቆ ነው የሚያሳርፍ ነው ነው ያስነሳባቸው።

"…ደፍረን እንናገር አንሽኮርመም የኢትዮጵያ አምላክ ልዩ ነው። አንልሞስሞስ፣ ዓይናችን እያየ፣ ጆሮአችን እየሰማ አንሸፋፍነው። የኢትዮጵያ ጠላቶች የሀገር ውስጥም፣ የውጭ ሀገሩም አፈር ደቼ ነው የሚበሉት። ጠላቶቻ አመድ ነው የሚቅሙት። 27 ዓመት ትግሬን ተንከባክቦ ቀሪውን ኢትዮጵያዊ ሲያተራምስ፣ በተለይ ዐማራን ለገዳዮች መለማመጃ ሲያደርግ የነበረው የትግሬ ነፃ አውጪ የነበረው ሕወሓት በመጨረሻ በሁለት ዓመት 1 ሚልዮን ትግሬ ነው ያስፈጀው። ዛሬ ትግሬ በር ተዘግቶበት፣ መውጫ መግቢያ አጥቶ በስጋት እንዲኖር፣ ከዛሬ ነገ ጦርነት ተጀመረ ወይ ብሎ እንቅልፍ አጥቶ እንዲኖር ያደረገው ወያኔ ነው። የሌላውን ብርሃን ለማጥፋት ስትላላጥ ጨለማ ነው የሚወርስህ። ይሄን ማወቅ አለብህ። የኢትዮጵያ አምላክ ሲባል ጌታቸው ረዳ ከሶሪያ፣ ከሊቢያ በምን ይለያል ብሎ እንዳላገጠው አይደለም። የኢትዮጵያ አምላክ የተለየ ነው። በቁምህ ነው የሚያዋርድህ። ድንክ ባልከው አቢይ አሕመድ የጫማው ሶል ስር ደፍቶ ነው የሚያዋርድህ። የኢትዮጵያ አምላክ የዋዛ አይምሰልህ አባቴ።

"…የኢትዮጵያን አምላክ በጃዋር መሀመድ፣ በሚሊኬሳ፣ በበቀለ ገርባም ላይ የሠራውን ተአምር ተመልከት እንጂ። የእነ ሕዝቅኤል ጋቢሳን ትዕቢት ያፈረሰ፣ ያሰከነ፣ የእነ እስታሊንን ጉራ፣ ቀረርቶና ሽለላ የሸከፈ፣ ትፋቱን መልሶ ያስዋጠ፣ ዐማራና ኢትዮጵያ ላይ አፋቸውን ሲያላቅቁ የከረሙትን በሙሉ አሁንም መርዛቸው ባይጠፋም እንኳ የዐማራና የኢትዮጵያ ጠበቃ፣ ተከራካሪ አድርጎ እንዲገለጡ ያደረገ ነው የኢትዮጵያ አምላክ።

• ተረኛ የኢትዮጵያና የሕዝቧ፣ የኦርቶዶክስና የዐማራ ጠላቶች ሆይ ከአፈር የምትቀላቀሉበትን፣ ወደማትመለሱበት የምትሄደቡትን ቀን ያሳጥርላችሁ ዘንድ ምኞቴ ነው።

• ዘመዴ የታሪክ ምሑሩ አረፈ እኮ ይለኛል እንዴ? ሆሆይ በሉ ክፉ አታናግሩኝ። ነኣ ‼

አሰመሳይ ተደባለይ በደንቡ አማራን አሰጨፍጫፊ አሰገዳይ ፀረ አማራ የግዜ ጎዳይ ነዉ አዜቡ መሰፍን የመለሰ ዜናዊ ቡድን ተሰዳ ኦጋንዳ ገበሬ ሆና ተደቡቃለች ግዜሸ ሲደርሰ ድባይ ዘርፈሸ በገዛሸ...
11/11/2025

አሰመሳይ ተደባለይ በደንቡ አማራን አሰጨፍጫፊ አሰገዳይ ፀረ አማራ የግዜ ጎዳይ ነዉ አዜቡ መሰፍን የመለሰ ዜናዊ ቡድን ተሰዳ ኦጋንዳ ገበሬ ሆና ተደቡቃለች ግዜሸ ሲደርሰ ድባይ ዘርፈሸ በገዛሸ ቤት መደበቅ ህልም ነዉ ያንቺም የግራኘም መጨረሻ እዛዉ በአሳረዳችሁት አማራ ህዝቡ ፊት ይሆናል ።

11/09/2025

አብይ አህመድ በካራ ያሳረዳቸዉ ኦሮቶዶክሳዉያን ስለአርሲ ንፁሃን ዝም አንልም!

11/04/2025

ለሁሉም ቀን አለዉ ።

11/03/2025

የጠንቋዮች ዘመን

11/02/2025

ነቡር አየኘ በል አንፎክርም ፈልገን እናገኘሀለን በሰላም ያገናኘን አማራኦርቶዶክሰ አላሃ ዋክበር እየተባሉ ሲታረድ የዚህ ዛንቢ ሰዉ እጅ አለበት !!!!!

Memory
10/30/2025

Memory

ግዜው የደበቀውን እውነት ይዞ ይወጣል ዳግም በብረት ዘንግ ኢትዮጵያን የሚገዛ ንጉስ በስተ ሰሜን ይመጣል
ክብሩን ለፈጣሪው ይሰጣል የወደቁትን መንጋወቹን ይሰበስባል የደደቢት 666 አወዳደቅ ስፍራም አይበቃውም
እንደ ትቢያ አባራ ብን ብለው ይዘረገፋሉ ያኔ ተረግጠው ካፈር የተደባለቁት የእጁ ስራወች በታላቅ ግርማ ሞገስ ታምነዋልና ይነሳሉ ዳግም ሀገራቸውን ከዳር እስከ ዳር ይይዛሉ ይህ እስኪሆን ወያኔ በወያኔ ላይ ይነሳል ባፈሰሱት ደም እርስ በእርስ አናክሶ ያጫርሳቸዋል ለነጋሪትም አይተርፍም የብር ዛፍን ህዝብ እያየ ባደባባይ ትሰቀላለች ያኔ ዳግም ላይነሳ ወያኔ አይኑ እያየ ይፈራርሳል ውሸት ጥንቆላ እናተን አላውቃችሁም ብላ ትክዳቸዋለች ባሸዋ ላይ የቆመው የደደቢት ሽፍታ ላይመለስ ይደረመሳል ማንም ሊያስጥለው የሚገኝም ስጋ ለባሽ የለም
የአለም መሸሸጊያ ኢትዮጵያ ያኔ ከራሳ አልፋ አለምን
።።።።።ከመጣው መአት ታስጠልላለች ።።።።።።።።።
!!!!ዳግማዊ አመሀ ስላሴ ዘ ኢትዮጵያ !!!!!!

10/24/2025

ሀጂ ሙፍቲ ሞተው ገደሉት።

"…ከአደንቋሪ ጩኸቱ ብዛት የተነሳ ኩሬ ሙሉ እንቁራሪት ይመስል የነበረው አራጁ ወሀቢይ ከሀጂ ሙፍቲ እረፍት በኋላ ሁለት ፍሬ ሚጢጢ እንቁራሪት መሆኑን ነው ያየሁት። ሀጂ ሙፍቲ በሕይወት ሳሉም በእውቀት፣ በእውነት፣ በትእግስት፣ በዝምታም አፈር ከደቼ ያበሉት ወሀቢይ ከሞቱም በኋላ መቃብር ወርደውም በዝምታ እርቃኑን ነው ያስቀሩት። ሀጂ ሙፍቲ ሞተውም ነው ወሀቢያን የገደሉት። እንጦሮጦስ ነው ያወረዱት።

"…በሙፍቲ ሞት እንደዜጋ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ነው ያዘነው። ያለቀሰው። መታመማቸው ከተሰማ ጊዜ ጀምሮ ሙፍቲን በሚዲያም፣ በአካልም፣ በዝና ጭምር የሚያውቋቸው ምህረት እንዲሰጣቸው፣ ጤናቸው እንዲመለስ ከምር ዘር ቀለም ሃይማኖት ሳይለይ ኢትዮጵያውያን የሆኑ በሙሉ ነው ሲጸልዩላቸው የከረሙት። በሞቱም ጊዜ እንደ አባት የሚቆጥራቸው ሁሉ እንደልጅ ነው ያዘነላቸው። በተለይ እኛ ኦርቶዶክሳውያን በፓትርያርካችን ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስን ወክለን በእሳቸው አይን በፈሰሰው የእንባ ዘለላ ተወክለን አብረን ነው ያለቀስነው። ቅዱስነታቸው የሁሉም ኦርቶዶክሳውያን ወኪል ናቸው።

"…በዚህ ሁሉ የሕዝብ ኀዘን መሃል ግን የኦሮሞ ወሀቢያ እና እሱ የሚጋልበው የስልጤ ወሃቢያ ብቻ ከሁሉም ተለይቶ ከመታመማቸው ጊዜ ጀምሮ ትልቁን ሰው አንተ እያለ፣ በሴት ጾታም፣ በሴት አንቀጽም አንቺ እያለ፣ እንኳን ታመመ፣ አላህ በገላገለን ሲል ከርሞ ሙፍቲ ካረፉም በኋላ እሰይ፣ እንኳን ሞተ፣ እስልምና አንድ ሙናፊቅ ተገላገለ በማለት ሲፈነጩ ታይተዋል። እነሱ ይሄን ሲሉ ዳንኤል ክብረትማ የሙፍቲን እጅ እየሳመ እንደ ይሁዳ ለእነ ሙጂብ አሚኖ እንዲያርዷቸው አሳልፎ ስለሰጠ በሞታቸው ትንፍሽ አላለም። ቢናገር ወሀቢው አቢይም ሆነ ሌሎቹ ይወርዱበታልና አልተነፈሳትም። አራጅ ሁላ።

"…አሁን ግን የጨነቀ ነገር መጥቷል። እስከዛሬ ድረስ በአንድነት ስም፣ በእስልምና እምነት በዲን ስም፣ ሁለት ፍሬ ሆነው ሳለ አባታቸው አቢይ አሕመድ በሰጣቸው ጉልበትና ምላስ ተጠቅመው ሚልዮን መስለው ሲታዩ የከረሙት ወሀቢያዎች የሕዝበ ሙስሊሙን ዝምታ ለእነሱ ድጋፍ እንደመስጠት ቆጥረው እስከዛሬ ይንበጫበጩ የነበሩት በሙሉ ሕዝበ ሙስሊሙ፣ ወንድ ሴት፣ ሕፃን ሽማግሌ ሳይል ግልብጥ ብሎ ወጥቶ ለሙፍቲ ባሳየው ክብር ተደናግጠው ውኃ ውስጥ የገባች አይጥ መስለው ታይተዋል።

"…ኢትዮጵያዊው ሙስሊም በድፍረት ወጥቶ አራጅ ወሀቢያውን ፊት ለፊት መጋፈጥ ጀምሯል። በፌስቡክ የሚጽፉትን ስታዩ ትኮራላችሁ። ትደሰታላችሁ። እርግጥ ነው አቢይ አሕመድ ወሀቢያው በሥልጣን ላይ እስካለ ድረስ ባንክና ታንኩ በሙሉ በአራጁ በወሀቢያ እጅ ስላለ አሁንም አልሞትንም እያሉ አብዝተው ሊፎክሩ፣ ሊያቅራሩ፣ ሊንፈራገጡም ይችሉ ይሆናል። ነገር ግን ምንም አባታቸው እንደማያመጡ ሕዝበ ሙስሊሙ በአደባባይ ወጥቶ በተግባር አሳይቶ አሳፍሮአቸዋል።

"…ሀጂ ሙፍቲ ስሞት ቤቴ ቅበሩኝ ብለው ተናዘው ነው ያረፉት። ምክንያቱም ወሀቢይ አስከሬናቸውን አውጥቶ ሊጫወትበት፣ በዚያውም የኦሮሞና የስልጤ ወሀቢያ ዐማራን ለማወረድ ሊጠቀምበት ይችላሉ ብለው በማሰብም ሊሆን ይችላል በእስላሞች መቃብር አትቅበሩኝ ያሉት። ይሄን ሲሰማ ቀድሞ ያበደው ጥንብ በሊታው አራጁ ወሃቢያ ነው። ለምን ተብሎ ነው ቤቱ የሚቀበረው፣ መጅሊሱ በአስቸኳይ ያስቁምልን፣ ሽርክ ነው ምንትስዬ ነው በማለት አጓሩ፣ ወበሩ። አቢይ አሕመድም፣ ሙፈሪያት ካሚልም፣ ሬድዋን ሁሴንም ጨንቋቸው ባሌ ዋሻ ውስጥ እየተንከራተቱ ነበርና ሊረዷቸው አልቻሉም። ሕዝበ ሙስሊሙንም ስላዩት ለወሀቢያ ድጋፍ ሊሰጡ አልቻሉም። ወሀቢያ ተሸነፈ።

"…አሁን እነ ሙጂብ አሚኖ፣ እነ ሙራድ ታደሰ ፍሬን ካልያዝን መበላታችን ነው ያሉ ይመስላል። እንደ ሙጂብ አሚኖ የሚያሳዝን ፍጡርም የለም። አስር ጊዜ የሙፍቲን ፎቶ እየለጠፈ እንጸልይላቸው ብሎ ቢዘባርቅም ሙስሊሙ ሃጂ ሙፍቲን በስልጤና በኦሮሙ የወሀቢይ ፖሊስ ታጅቦ ከመጅሊሱ አዋርዶ ያወጣበትን ቀን እያስታወሱ የቀን ጉዳይ ነው። የምንፈራረድበት ቀን ይመጣል እያሉ እያንበጫበጩት ነው። የእነ ሙራድ ታደሰም ምላስ ተቆርጣ የተዋጠች መስላለች።

"…ወሀቢያን ሙፍቲ ሞተው ቀበሩት። ድምፁን አጠፉት። ድራሽ አባቱንም ነው ያጠፉት። ወሃቢያ ለመንሠራራት አዲስ አጀንዳ ይዞ መምጣት ይጠበቅበታል። ወይ መካነ ሰላም፣ አልያም አክሱም ጽዮን ብሎ ትግሬንና ዐማራን ጭዳ አድርጎ ዋይዋይ ብሎ ሊመጣ ይችላል። ልክ መለስ ዜናዊ በሕወሓት ማእከላዊ ኮሚቴ መቀሌ ላይ በግምገማ ሲቀጠቀጥ አዲስ አበባ ፒያሳ ትግራይ ሆቴል ላይ ቦንብ አፈንድቶ አጀንዳ እንዳስቀየረ ሁላ ምናልባትም ፅንፈኛው አረመኔው ወሃቢያም በሙፍቲ ሞት ምክንያት ያጣውን የሕዝበ ሙስሊሙን ድጋፍ ከ ወሀቢያው አቢይ አሕመድ ጋር ተነጋግሮ፣ ከደኅንነት ሚንስትሩ ከስልጤው ሬድዋንም ጋር መክሮ አንዲት ወሀቢያን የምታድን አጀንዳ ሊፈጥሩለት ይችላሉ። መጠንቀቅ ነው።

"…አቢይ አሕመድም ቢሆን ነገ ቅዳሜና እሁድ ከባለቤቱ ከጎንደሬዋ ዝናሽ ታያቸው የወለዳትን የበኩር ሴት ልጁን ዲቦራ አቢይን ከአሜሪካ አስመጥቶ ለወሎ ቤተ ዐማራው ለወረኢሉው ባላባት ተወላጅ ለሆነው ለዐማራው ልጅ በቤት ስሙ ፓፒ፣ በመዝገብ ስሙ አሜን አሁን ደግሞ በፓስተሮቹ ትንቢት መሠረት ሙሴ ለተባለውና ወላጅ አባቱ ገና ጽንስ ሳለ ክዶት በአያቱ እጅ አድጎ በአያቱ በፓስተሪት ከባዷ ባል በአቶ ተስፋዬ ቶሎሳ ስም እንዲጠራ ተፈረደበትን ሸበላ ሊድር ተፍተፍ በማለት ላይ ነውና ላይተባበራቸው ይችላል። ወሎዬው አቢይ አሕመድ ልጁን እንኳ መርጦ ነው ለኦሮሞ ሳይድር ለእናትና ለአባቱ ሀገር ለ ወሎ ቤተ ዐማራ ለወረኢሉ የባላባት ዘር የዳረው። አይ ኦሮሞ አለ አቢይ…በጎን ዐማራን ከኦሮሞ ያፋጃል። ጉደኛ እኮ ነው።

"…ለማንኛውም በሙፍቲ ሞት ወሀቢያ በኃይለኛው ከስሯል። ደግሞ አቢይ ልጁን ለዐማራ ያውም ለወለዬ ነው የዳረው ብላችሁ በጊንጪ፣ በአምቦ፣ በወለጋ፣ በሰላሌ፣ በጉደር፣ በጅማ፣ በባሌ፣ በአሩሲ፣ በሀረርጌ፣ በሸገር ሲቲ ሰልፍ ውጡ አሏችሁ። ፍቅር ዘር አያውቅም። ፍቅር በቃ ፍቅር ነው። ኦሮሞ ሆኖ ለምን ለዐማራ ልጁን ዳረ አይባልም። ነውር ነው።
ዘመድኩን በቀለ

Address

612 27th Avenue S
Minneapolis, MN
55454

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ቴዎድሮስ መይሳው posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to ቴዎድሮስ መይሳው:

Share