DONGA MEDIA NETWORK HADERO

DONGA MEDIA NETWORK HADERO Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from DONGA MEDIA NETWORK HADERO, Media/News Company, New York, NY.

ለእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለኢድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ፡፡Eid mubarak!!
03/29/2025

ለእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለኢድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ፡፡

Eid mubarak!!

ከሀደሮ ከተማ ጠፍታ የነበረችው የ11 ዓመት ሕፃን   ተገኝታለች፡፡
02/27/2025

ከሀደሮ ከተማ ጠፍታ የነበረችው የ11 ዓመት ሕፃን ተገኝታለች፡፡

02/20/2025

ህገ መንግስታዊ ራስን በራስ የማስተዳደር መብት እንድከበር የሚጠይቅ ሰልፍ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀደሮ ጡንጦ(ዶንጋ) ወረዳ ተካሂዷል፡፡

ዶንጋ ሚዲያ ኔትዎርክ ሀደሮ የካቲት 13 2017ዓ.ም

ህገ መንግስታዊ ራስን በራስ የማስተዳደር መብት እንድከበር የሚጠይቅ ሰልፍ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀደሮ ጡንጦ(ዶንጋ) ወረዳ ተካሂዷል፡፡

ሰልፈኞቹ የዶንጋ ብሔረሰብን በልዩ ወረዳ የመደራጀት ጥያቄን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ከሚመለከታቸው የፌዴራል ተቋማት ጋር በመነጋገር እንድመልስ የተለያዩ መፈክሮችን በመያዝ ጠይቀዋል፡፡

ሰልፈኞቹ የብሔረሰቡ ህገ መንግስታዊ ራስን በራስ የማስተዳደር መብት እንዳይከበር ከውስጥም ከውጭም የሚያደናቅፉ አካላት ከድርጊታቸው እንድቆጠቡም ጠይቀዋል፡፡

በInbox ከሆሳዕና የደረሰን የትብብር ጥያቄእናንተ ደግማ ሼር በማድረግ ተባበሩዋቸው !👇👇በቀን 10/06/2017ዓ.ም ከሆሳዕና ከተማ ጀሎ ነረሞ ቀበሌ ከሌልቱ @10:00pm ሌባች በዛ ብለው...
02/20/2025

በInbox ከሆሳዕና የደረሰን የትብብር ጥያቄ
እናንተ ደግማ ሼር በማድረግ ተባበሩዋቸው

!👇👇
በቀን 10/06/2017ዓ.ም

ከሆሳዕና ከተማ ጀሎ ነረሞ ቀበሌ ከሌልቱ @10:00pm ሌባች በዛ ብለውና የተለያዩ የጦር መሣሪያዎችን ተጥቀው የግለሰብ ግብ በር ቆርጠው በመግባት የግለሰቦችን ሁለት አፓች ሞተሮች ወስደዋል!

ሌቦቹ የገቡበት ግቢ CCTV(የደህንነት) ካሜራ ያለ በመሆኑ የግለሰቦቹን ማንነት የሚያሳይ ፎቶና ተንቀሳቃሽ ምስል ያየዛ በመሆኑ የሰዎችን ማንነት የምታውቁ ሰዎች በውስጥ መስመር(inbox) እንድታሰውቁ ስል በትህትና እንጠይቃለን።

ለትክክለኛ መረጃ ለሰጠው አካል ረበጥ ያለ ወሮታ እንደሚከፈሉዋችሁ እያረጋገጥኩ ለሚያደረጉልን ቀና ትብብር ከወድሁ እናመሰግናለን!

የአፓች ሞተሩ ባለቤት የበጎ አድራጎት ስራን በመስራትና የተቸገረውን ሰውን በመረዳት የሚታወቅ ቅን ሰው ነውና እባካችሁ በማፈላለግ እንተባበር!

#ሼር! #ሼር! በማድረግ እናፈላልግ!
ስልክ ቁጥር :-
📲0911194864/
📲0910371395

02/20/2025

የማረቆ ቆንጆን ከዳጊ መዝሙር ጋር ተዋወቋት

የህዝቡን ጥያቄ ማን ይጠይቅ????በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባል እና በፌዴሬሽን ም/ቤት የዶንጋ ብሔረሰብ ተወካይ የተከበሩ አቶ ሰላሙ ሱላሞ ህገ መንግስታዊ ራስን ...
02/19/2025

የህዝቡን ጥያቄ ማን ይጠይቅ????
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባል እና በፌዴሬሽን ም/ቤት የዶንጋ ብሔረሰብ ተወካይ የተከበሩ አቶ ሰላሙ ሱላሞ ህገ መንግስታዊ ራስን በራስ የማስተዳደር ጥያቄ ያለበትን የከበረውን ዶንጋ ብሔረሰብን ጥያቄ መጠየቅ ባለበቸው መድረኮች ሁሉ ማቅረብ ስገባቸው በተደጋጋሚ ስብሳበዎች ላይ አለመገኘት እና ስገኙም የሕዝቡን ጥያቄ እና በደል ማቅረብ ስገበቸው በሚፈለገው ልክ እያቀረቡ ስላልሆና ሕዝቡ ቅሬተውን እያቀረበ ይገኛል፡፡

ስለሆናም ጥያቄ ያለበትን ሕዝብ የወከሉ መሆኖን ከግምት በማስገባት ከግል ስራዎት በማስቀደም የሕዝቡ ጥያቄ ልነሳ በምገበው መድረክ ሁሉ ላይ በመገኘት የሕዝብ ወክልናዎን እንድወጡ በትህትና እናሳስበለን፡፡

ዶንጋ ሚዲያ ኔትዎርክ ሀደሮ የካቲት 12 2017 ዓ.ም

ፍትህ ለዶንጋ ብሔረሰብ

   ተፈላጊ ሕፃን ብርትኳን ዶላሶ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከምባታ ጠምባሮ  ዞን ሀደሮ ከተማ አስተዳደር በተለምዶው መስጅድ ሠፈር ከቤተዘመድ ጋ ከሚትኖርበት 22 ቀን ጥር 2017 ዓ.ም ከ...
02/19/2025




ተፈላጊ ሕፃን ብርትኳን ዶላሶ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከምባታ ጠምባሮ ዞን ሀደሮ ከተማ አስተዳደር በተለምዶው መስጅድ ሠፈር ከቤተዘመድ ጋ ከሚትኖርበት 22 ቀን ጥር 2017 ዓ.ም ከቤት እንደወጠች አልተመለሰችም።
ተፈላጊ ሕፃን ዕድሜ 11 መልኳ ጠይም ቁመቷ አጭር ስሆን በዕለቱ ጅንስ ጉርድ እና ሹራብ ነጭ ጫማም ለብሳለች።
በዚሁ መሠረት ሕፃን ብርትኳን ዶላሶን ያየ ወይም የሚያውቅ ወይም ያለችበትን የሚጠቁም በ0910106544 ወይም በ0940001881 ደዉሎ ቢያሳውቀን ወሮታ ከፋይ ነን ይላሉ ፈላጊ ቤተሰቦቿ !

#ያጋሩ

Address

New York, NY

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when DONGA MEDIA NETWORK HADERO posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share