08/17/2023
========== የተግባር እርምጃ ጥሪ ========
አማራዊ የሆነ ዳያስፖራ ሁሉ፥ ህዝባችንን እየጨፈጨፈ የሚገኘውን ፋሽስታዊውን የኦሮሙማ መንግስት በሁሉም መንገድ ታግሎ ለመጣል፥ ሁሉንም ነገሮች weaponize ማድረግ ይኖርብናል።
በእኛ ሊሰሩ ከሚችሉ ነገሮች መካከል፦
1. ወደ ሀገር ቤት ገንዘብ የሚልክ አማራዊ በሙሉ፥ የግልም ይሁን የመንግስት ባንኮችን ፈፅሞ አለመጠቀም፤
2. "የኢትዮጵያ አየር መንገድ" የሚባለው ተቋም፥ የፋሽስቱ ኦሮሙማ መንግስት የጦር መሣሪያና ገዳይ ወታደሮችን ማመላለሻ በመሆኑ፥ ማንኛውም አማራዊ ይህንን አየር መንገድ እንዳይጠቀም ከመወሰን አልፎ፤ በአሜሪካ፣ በአውሮፓ፣ በካናዳ፣ በእስራኤልና በአውስትሬሊያ በሚገኙ የአየር መንገዱ ቢሮዎች ፊት በመሰለፍ፥ ነጮቹ ስለዚህ አየር መንገድ የጦር ወንጀለኝነት እንዲያውቁና ከተቻለም ይህንን አየር መንገድ እንዳይጠቀሙ ማግባባት።
* ይህ የፋሽስት መሣሪያ በመሆን እያገለገለ የሚገኘው አየር መንገድ፥ የ "Star Alliance" አባል መሆኑ ይታወቃል። ነገር ግን በቀጥታ በጄኖሳይድ እየተሳተፈ በመሆኑ ከ "Star Alliance" አባልነቱ እንዲሰረዝ በቂ ስራ ልንሰራ ይገባል።
* ነፃነታችንን እስክናረጋግጥና ጦርነቱን በአሸናፊነት እስክንወጣ ድረስ፥ ማንኛውንም ነገር weaponize ማድረግ ይኖርብናል።
በቂ ነው ባይባልም፥ በአጭር ጊዜ ውስጥ በ Information እና በ Kinetic war domain ያገኘነው የበላይነት ተጠናክሮ መቀጠል ሲገባው እስካሁን ብዙም ትኩረት ያልሰጠናቸውን ቀሪ የ warfare domains በተለይም በኢኮኖሚው ላይ ያነጣጠረ የተጠናከረ እርምጃ መውሰድ ይኖርብናል‼‼‼‼
በግማሽ ልብ የሚደረግ ጦርነት፥ ውጤቱ ሽንፈት ነው‼‼‼ ስለሆነም ለአማራ ተጋድሎ ስኬት መንገድ የሚያሳጥሩልንን ዘዴዎች ሁሉ መጠቀም ይኖርብናል‼‼‼
ዴቭ ዳዊት።