
31/07/2025
💪💪 🌴🍀
🌱🌴☘️🍀🌿🍃🎋🍀🌱🌴🎄🌲🌿
በታርጫ ከተማ የአንድ ጀንብር የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር ‘‘በመትከል ማንሰራራት’’ በሚል መርህ ቃል እየተከናወነ ይገኛል።
የ2017 ዓ.ም የሁለተኛ ዙር አረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀንብር ተከላ መርሀ-ግብር ሐምሌ 24/2017 ዓ.ም በታርጫ ከተማ አስተዳደር የደን ፣ ጥምር ደንና ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸዉ ችግኞች ተከላ እየተከናወነ ይገኛል።
በከተማ አስተዳደር የታርጫ ከተማ ወጣቶች በነቂስ በመውጣት በሳዳም ተራራ አሻራቸውን በማሳረፍ ላይ ይገኛሉ።
እቅዳችን ይሳካል፣ ሀገራችንም ይለማል!
🌿🌴🌱🍀☘️🍃🎋🌲🌳☘️🍀🌿