
Habesh in DMV
- Home
- United States
- Silver Spring, MD
- Habesh in DMV
Help others to
•share info among Ethiopians &Eretrians
•Improve communications

10/13/2020
01/20/2019
እህታችን ትእግስት ኩምሳ ወደ ሀገር አሜሪካ የመጣችው በ ዲቪ ሎተሪ ነው ህይወት እንዳሰበችው አሜሪካን አልጠበቀቻትም የተቀበለቻት ስፖስንሰሩዋ በደል ስላደረሰችባት ከቤት ወጣ ሆምለስ ወይም በረንዳ አዳሪ እንደሆነች የሚያቁዋት ይናገራሉ በመሆኑም በረንዳ እያለች አንድ ነጭ ሊደፍራት ሲሞክር ጩቤም እንደያዘ ስታቅ ህይወቱዋን ለማትረፍ ጩቤውን ታስጥለዋለች ሆኖም ይህ ግለሰብ ልትገለኝ ነው በሚል ሰበብ ፖሊስ ጋ ይደውላል እነሱም እሱን በማመን እሱዋን ለ እስር ይዳርጉዋታል እህታችን ያለ ጠያቂ ያለ ተከራካሪ በኬንታኪ ሉዝቬል ስቴት ከታሰረች ዘመን ተቆጠረ ባለፈው ለ ፀበል ሄጀ በነበረበት ወቅት እናቱዋን የሚያውቁ አንድ እናት እኔንም በዚህው እንዳስታውቅ ይተዋወቁኝ እና ታሪኩን አጫውተውኝ እናትየዋ ጋ በስልክ አገናኝተውኝ ነበር እናትም ማውራት ተስኖዋቸው በእለቅሶ ልጀ ልጀን ታደግልኝ ለኢትዮጵያውያን ንገርልኝ ብለው ተማፅነዋል ስለሆነም የህግ ባለሙያወች እንድትረድዋት አደራ ላለሁ ኬንታኪ የምትገኙ ኢትዮጵያውያን እስር ቤት ሄዳችሁ አለንልሽ በሉዋት በቅርብ አንድ መፍትሄ ከ እግዚአብሔር ጋር እናመጣለን እህታችንን ከ እስር ያስፈታልን አሜን።የምትገኝበትን እስር ቤት እና ሙሉ መረጃው አብሬ አታች አድርጌዋለሁ
11/21/2018
በዚህ አመት አምላክ ካደረገልኝ ሀያል ነገሮች አንዱ የሶስተኛ መጸሀፌ ወደ አንባቢዎቼ መድረሱ ነው። መጸሀፍ ማሳተም ቀሌል ስራ አይደለም። ከዚያ በላይ ደግሞ የተሰራው ስራ በአግባቡ ወደተገልጋይ መድረስ ሲያቅተው ብዚ ጉዳቶችን ያመጣል። ስለዚህ የፌስቡክ ወዳጆቼን የሚቀጥለውን ስራዬን ወደናንተ ይዤ መቅረብ እንዲያስችለው ይችኛዋን ከስትሬጂ በማውጣት ተባበሩኝ እላለሁ። የመጸሀፉ ዋጋ አስር ዶላር ብቻ ነው። አማዞን ላይ ይገኛል። አለያም አሜሪካ ላላችሁ እኔ ሜል ላረግ እችላለሁ።
https://www.amazon.com/Athejim-Amharic-Ms-Emebet-Foster/dp/1974691608/ref=mp_s_a_1_1?ie=UTF8&qid=1542728714&sr=8-1&pi=AC_SX236_SY340_FMwebp_QL65&keywords=emebet+foster&dpPl=1&dpID=511irLNAThL&ref=plSrch
09/05/2018
ህዳሴ ግድብ ሲጋለጥ : -
ቦንዳችን ቅርጥፍ ተደርጎ ተበልቶል 😭😭😭😭
ከኢትዮጵያ ከእያንዳንዱ ህዝብ ከደሞዝ,ፖስፖርት አድሳት እየተባለ ለ7 ዓመት ሙሉ የተበላ የህዝብ ሀብት እጅግ ያሳዝናል 😭😭😭
ለህዳሴን ግድብ ማሰሪያ ተብሎ ከህዝብ የተሠበሰበው ገንዘብ ሜቴክና መሰቦ ሲሚንቶ ቅርጥፍ ተደርጎ ተበልቶል፡፡
በአምስት አመትና በ 88 ቢሊየን ብር ይጠናቀቃል ተብሎ በነበረዉ ነገር ግን ዛሬ ላይ በሰባት አመቱና በ32% የስራዉ ሂደት ብቻ፣ 245 ቢሊዮን ብር ቀርጥፎ የበላዉ የታላቁ ግድብ ፕሮጀክት ዉስጥ፣
የሜካኒካል ስራዉን ባልተማሩ መሀይማን የሚመራዉ ሜቴክ እኔዉ እራሴዉ እሰረዋለሁ ብሎ በመዉሰዱ፣ ዛሬ በአስደንጋጭ ሁኔታ ከተከላቸዉ 16 ተርባይኖች አንዳቸዉም ባለመስራታቸዉ የተነሳ በደረሰዉ ኪሳራና ሳሊኒ ኩባንያ የኢትዮጲያን መንግስት ከ $400 ሚሊየን ዶላር በላይ ካሳ በጠየቀበት ሁኔታ ዉስጥ (ለአብይ አህመድ መንግስት ሳሊን በላከዉ ደብዳቤዉ)
ሜቴክ ለዚህ ትልቅ አገራዊ ፕሮጀክት ከህንድ አገር second hand ተርባይኖችን አዲስ አስመስሎ በማምጣት በመቀባባትና በመገጣጠም ከ $320 ሚሊየን ዶላር በላይ ዉድመት ባደረሰበት እና
ሳሊኒ ኩባንያ በተደጋጋሚ ካዘዘዉና ከሚያስፈልገዉ በላይ ሲሚንቶና የግንባታ ግብአቶችን ለምሳሌ 3000 ኩንታል ሲሚንቶ በሚያዝበት ጊዜ 7000 ኩንታል በግድ እንዲገዛና እንዲወስድ በተገደደበት (ሳሊኒ ለመንግስት የላካቸዉን ደብዳቤና ቅሬታዎችን ከማየት የተገኘ) ፣ በሌሎችም እንደ ብረት፣ ነዳጅ የመሳሰሉት ግዢዎች ሁሉ ላይ እንዲህ አይነት አይን ያወጣ ዘረፋ እንደተፈጸመ፣ ይሄንንም የማፊያዎችን ስራ ሳሊኒ መንግስት ያለ መስሎት ለመንግስትና ለበላይ አካላት አመላክተዋል።
የዋልታን ቲቪ አሳዛኝ ዶክመንተሪ ቪዲዮ ተመልከቱ 😭😭😭
08/25/2018
ይሄ ነገር...
07/26/2018
"ኢትዮጵያ ሐገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ
የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ።።።"
07/17/2018
Black Women Are Suffering In Silence From Arab Abuse
Black Women Are Suffering In Silence From Arab Abuse
There is a problem in the Arab world with the abuse of Black women. Arab racism against people of African descent goes back to the days of slavery and continues to the present, with African women facing dual oppression as women and as Black people.
Text the word "Kemet" to 22828 to sign up for The African History Network email newsletter or visit www.AfricanHistoryNetwork.com.
There is a problem in the Arab world with the abuse of Black women. Arab racism against people of African descent goes back to the days of slavery and continues to the present, with African women facing dual oppression as women and as Black people. Cruel acts of Arab racism against Black women...
07/17/2018
ሀኪሜን መልሱ!
--------------------
እ.ኤ.አ. በ2004 በተጠና ጥናት መሰረት አሜሪካን ሀገር ቺካጎ ስቴት ብቻ የነበሩት ኢትዮጵያዊ ሀኪሞች በጊዜው ኢትዮጵያ ውስጥ ከነበሩት ሀኪሞች በቁጥር ይበልጡ ነበር። ጥናቱ በ2007 ተደግሞ ውጤቱ ተመሳሳይ ነበር።
…
በ2014 እ.ኤ.አ በሁለት የኢትዮጵያ ህክምና ትምህርት ቤቶች ላይ በተደረገ ጥናት መሰረት ተማሪዎች ሲጨርሱ ከሀገር ለመውጣት ያላቸው ፍላጎት ከፍተኛ እንደሆነ ታይቷል። ለጥናቱ መልስ ከሰጡት መካከከል 59.4% የሚሆኑት በ5 አመት ውስጥ በውጭ አገር የመስራታቸው ሁኔታ ከፍተኛ እንደሆነ የገለፁ ሲሆን ፤ 73.4% ደግሞ በ10 አመት ውስጥ ወደ ውጭ ተጉዘው የመስራታቸው ሁኔታ ከፍተኛ መሆኑን አስፍረዋል።
…
የተማረና የበቃ የሰው ኃይል የምታጣው አገራችን ኢትዮጵያ ለባለሙዎቿ ምቹ ሁኔታን ፈጥራ መጠቀም ካልቻለች እድገቷ ሩቅ ይሆናል!
…
ዶ/ር ደመላሽ ገዛኸኝ
07/16/2018
France's World Cup win is a victory for immigrants everywhere | Opinion
France's championship-winning World Cup team features no less than 15 players with African roots, including the dynamic 19-year-old forward Kylian Mbappe, who is descended from an Algerian mother and Cameroonian father, Peniel Joseph writes for CNN Opinion.
10/01/2017
ፍቅር ካለ...
09/26/2017
(ኢሳት ዜና–መስከረም 15/2010) የ2019 የአሜሪካ ዲቪ ሎተሪ በሚቀጥለው ሳምንት እንደሚጀምር ታወቀ። ብሪታኒያ፣ካናዳና ቻይናን ጨምሮ ከ20 የሚበልጡ ሀገራት ዜጎች በእድሉ እንዳይጠቀሙ ዕገዳ ተጥሏል። ፕሬዝዳንት ትራምፕ ወደ ስልጣን ከመጡ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ይፋ የሆነውና ከቀደመው የቀጠለው ፕሮግራም ከአፍሪካ ናይጄሪያን አስቀርቷል። እንደ ኢትዮጵያውያን አቆጣጠር መስከረም 23/2010 በዋሽንግተን ዲሲ ሰአት አቆጣጥር እኩለ ቀን ላይ የሚጀምረው ፕሮግራም እስከ ጥቅምት 28/2010 ድረስ እንደሚቀጥልም ታውቋል። በ2019 የዲቪ ሎተሪ የማይሳተፉ ወይንም ተቀባይነት የሌላቸው ሀገራትም ዝርዝር ይፋ ሆኗል። በዚህ ዕገዳ ውስጥ 50ሺህና ከዚያ በላይ ዜጎቻቸውን ባለፉት 5 አመታት ብቻ አሜሪካ ያስገቡ ሀገራት በዲቪ ሎተሪው እንዳይሳተፉ ክልከላ ተደርጎባቸዋል። የካናዳ፣የቻይናና የብሪታኒያ ዜጎችም በክልከላው ውስጥ ተካተዋል።ከአፍሪካ ሀገራትም በዚህ አመት የዲቪ ሎተሪ ናይጄሪያውያን እንደማይሳተፉ ከወጣው ዝርዝር መረዳት ተችሏል። ከቻይና፣ብሪታኒያ፣ካናዳ፣ናይጄሪያና ባንግላዴሽ በተጨማሪ ብራዚል፣ኮሎምቢያ፣ዶሚኒካን ሪፐብሊክ፣ኤልሳልቫዶር፣ጓቲማላ፣ሔይቲ፣ሕንድ፣ጃማይካ።ሜክሲኮ፣ፓኪስታን፣ፊሊፒንስ፣ፔሩ፣ፖላንድ፣ደቡብ ኮሪያና ቬትናም በ2019ኙ የዲቪ ሎተሪ እንደማይሳተፉ የአሜሪካ መንግስት እገዳ ጥሏል። ሀገራቱ ባለፉት 5 አመታት ብቻ ከ50 ሺ ሰው በላይ በሕጋዊ መንገድ ወደ አሜሪካ በማስገባታቸው ከእድሉ መሰረዛቸው ተመልክቷል።
09/13/2017
Click here to support Saba Haile's Funeral organized by Liya Tesfamariam
ልበ ቅን የነበረችው የኮሜዲያን አለባቸው ተካ ባለቤት ወ/ሮ ሳባ ሀይሌ በዋሽንግተን ዲሲ ከዚህ አለም በሞት ተለየች። በጆርጅ ታውን ዪንቨርስቲ ሆስፒታል የህክምና እርዳታ ሲደረግላት የቆየችውና ምንም አይነት ረዳት ከጎኗ ያልነበራት ወ/ሮ ሳባ ሃይሌ ህይወቷ ያለፈው ቅዳሜ ጠዋት ሲሆን አስክሬኗን አገር ቤት ለመላክ ኢትዮጵያዊነቶንን ተመልክተው ለሶስት ቀናት በሆስፒታል የጠየቋት ወገኖች ጎፈንድ አካውንት ከፍተዋል። የሳባንና የአለቤን ውለታ ማንም አይረሳውም ሁሉም የአቅሙን ይርዳ። በዚህ ጉዳይ ላይ ሁላችንም የኔነት ስሜት ተሰምቶን የእህታችንን አስክሬን ወደ ሃገር ቤት ለመላክ እንተባበር ለሌሎች በማድረስ መልዕክቱን ሼር እናድርግ።
በዚህ አጋጣሚ በበጎነት በመነሳት ይህንን እያስተባበረች ያለችው ሊያ ተስፋማርያምን ከልብ አመሰግናታለሁ፡፡ እግዚአብሔር ይባርክሽ፡፡http://gf.me/u/ctbywk
Ethiopian community in Washington DC saddened to announce the passing of Saba Haile, Mrs. Saba passed away on Saturday ,Sep8th, 2017 at Georgetown Hospital Washington DC where she was receiving treatment. Mrs. Saba has no family member here In the USA. We ask everyone to support with our fundrais...
09/01/2017
ምን እያደረገ ይመስላችኋል??
እየሸና ባልሆነ....¡¡¡¡
08/21/2017
Tragic car accident in central Alberta
አሳዛኝ ዜና !
በካናዳ በደረሰ የመኪና አደጋ የሦስት ኢትዮጵያውያን ሕጻናት ሕይወት አለፈ / Parents survive Alberta SUV crash; 3 children killed
* ሦስቱ ህጻናት የ16፣ የ11 እና የአሥራ አንድ ወር እድሜ ነበራቸው
* አደጋው የደረሰው በሐና ከተማ ከካልጋሪ 220 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ነበር::
* ካልጋሪ ከተማ አቅጣጫ ሲጓዙ ከነበሩ ቤተሰቦች በመኪና አደጋ የተረፉት ወላጆች (እናት 32፣ አባት 44 እድሜ) ያላቸው ሲሆን ወደ ሆስፒታል ተወስደዋል Hospital in Calgary.
* የአደጋው መንስኤ ለማጣራት ፖሊስ በቤት መኪናና በከባድ ካሚዮን መካከል የተከሰተውን አደጋ ምርመራ እያደረገ ነው::
* ተጎታች መኪና ሲያሽከረር የነበረ የ54 ዓመቱ የከባድ መኪና ሹፌር ሕክምና ተደርጎለት ወደ ቤቱ አምርቷል።
* በካናዳ ጉብኝት ላይ የነበሩ አሜሪካ ውስጥ የሚኖሩ ቤተሰቦች ነበሩ
***
Dear brothers and sisters,
ለቀብር ማስፈፀሚያ $30,000 (ሠላሳ ሺህ) ዶላር ያስፈልጋል። እባክዎን ከእነዚህ ኢትዮጵያውያን ጋር በመነጋገር የበኩልዎን ይወጡ ።
By now most of you have heard about the tragic car accident in central Alberta, which claimed the lives of three beautiful Habesha children. The parents have survived the accident, and are now recovering at Foothills Hospital in Calgary. The parents along with the bodies of the deceased are scheduled to depart to Seattle on Wednesday. The estimated cost of transportation is $30,000.
Please contact
Teshager Zewdie at (403) 667-3205,
Selam Shewangizaw at (403) 483-6995, or
Anwar Sultan at (403) 708 0882
***
!RIP beautiful Angels, May God give strength to the parents and their families
http://www.yegnatikuret.com/watch.php?vid=043018407
Tragic car accident in central Alberta, which claimed the lives of three beautiful Habesha children....
08/06/2017
Ted Alemayhu entered the U.S Congressional race as an independent candidate | ትውልደ ኢትዮጵያዊው እና አሜሪካዊው ቴድ አለማየሁ በ2018ቱ የአሜሪካ ኮንግረስ ውድድር ውስጥ እንደሚሳተፍ በትናንትናው እለት በሎስ አንጀለስ ከተማ አስታወቀ
Ted Alemayhu entered the U.S Congressional race as an independent candidate
Ethiopia- born philanthropist and politician, Ted Alemayhu, has announced his bid for the U.S Congress on Friday from Los Angeles in California. The move has made the 44 year old, who is best known for founding the charity U.S Doctors for Africa in 2006, the first Africa- born person to run for the U.S. Congress ever.
He will be running as an independent for the 2018 Congressional Race from the 37th District of California.
“People are becoming increasingly frustrated on the two political parties (Democrats and Republicans) with the current political climate in Washington,” he said after announcing the shot for the Congress at the Veterans Memorials Building in Los Angeles. “They don’t even get together to talk on many issues. There is now a need for a new and fresh choice that cares about what the people need. That’s why I’m running now.”
Ted Alemayhu, known for his bold leadership on U.S and international platforms, first came to America in 1987 as a fourteen year old boy under the guardianship of an American family.
He has previously testified before the United States Congress to help mobilize global partnership in defeating the deadly Ebola and Zika viruses. He was also credited for leading personalities who stepped up to help U.S citizens during the deadly Hurricanes Katrina, Rita, and Francis.
His official profile shows that he has worked with the City and County of Los Angeles, The State of California, The State Department, The Rand Corporation, The Clinton Foundation, The United Nations, The World Health Organization, The White House, as well as various members of Congress.
Several dozens of people have attended Ted’s formal announcement to run for the U.S Congress on Friday whose Primary is set for June 5th, 2018.
Ted has earned various awards and recognitions for his extraordinary work for his community and communities from across the United States and around the world. Among the many Awards and recognitions; he has received a special recognition from the Los Angeles City Consul and former Mayor of Los Angeles Viaragoza, Columbia University Teachers College, NASDAQ Market, as well as from the United Nations and Clinton Global Initiative.
“The Republican and Democratic parties have promised but not delivered so people are just so fed up here. That why I chose to run as independent instead of alongside these two parties,” Ted said.
07/20/2017
ኢትዮጵያ ጥሩ ጥሩ ጸሃፍት እያፈራች ነው።ከትርኪ ምርኪ ጭብጥ አልፈው ስለ አገርና ስለ ህዝባቸው የሚጨነቁ ጸሃፍት ማፍራት መቻልም መታደል ነው።ይልቁንም ከጊዜያዊ ምኞትና ምቾት አልፈው ስለ ዘላለማዊቱዋ ነብስ በማሰብ ወገናቸውን ለማትረፍና አዌር ለማድረግ የሚታትሩ ኢትዮጵያዊ ጸሃፍት ሲገኙ ሃሳባቸውን መጋራትና ማጋራት እነሱንም ማበረታታት ስራቸውንም ማስተዋወቅ ያስፈልጋል።
አንድ ሰው ቀና ሃሳቡንና የያዘውን እውነት ለሌሎች ሲያካፍል የሃሳቡን ተጋሪዎች በሙሉ ሊያስከፋ የማይችል የመሆኑን ያህል ሁሉንም ሊያስደስትም አይችል ይሆናል።ሆኖም አንዳንዴ እውነት መሆኑን እያወቅን እንኩዋን ከኛ ነባራዊ ሁኔታ ጋር የማይጣጣም እውነት ሲሆንብን ሆነ ብለን እውነታውን ለማስተባበል እንሞክር ይሆናል።ያ ግን እውንታውን አይለውጠውም።
የዚህ መጻህፍ ጭብጥ ከኛ ነባራዊ ሁኔታና ወቅታዊ ፍላጎት አንጻር ሲታይ ብዙዎችን ቅር ሊያሰኝ ቢችልም እውነታው ግን የተባለው መሆኑ ለማንም ግልጽ መሆን አለበት።የተባለው ደግሞ፤"ባሪያ ማለት ዲያስፓራ፤ዲያስፓራ ማለት ዘመናዊ ባሪያ" ማለት መሆኑ ነው።ስለዚህም ለኛ ለኢትዮጵያውያውያን በትክክል የሚጠቅም መጻህፍ ሆኖ አግኝቸዋለሁና እንድታነቡት ስጋብዛችሁ ደስ እያለኝ ነው።ሌሎችም እንዲያነቡ ሼር በማድረግ ተባበሩ።
የመጻህፉ ርእስ"ባሪያና ዲያስፖራ"ይላል ።
ጸሃፊው ነጻነት ናፋቂ"ዮድ"
2009 ዓ.ም
ዋጋ 61 ብር።
የገጽ ብዛት 211
07/13/2017
ETHIOPIAN FILM WEEK 2017 Washington,dc july 28 until july 30 filmmakers and audiences, industry insights, educational panels, exciting discussions at intimate gatherings and opportunities to learn and grow as you explore the art of cinema.
07/13/2017
Timeline Photos
07/09/2017
መሳ ለመሳ...
07/09/2017
ከበዕውቀቱ ሥዩም
ሀገሬ
አገርን ለፈሪ አይሰጡም አደራ
ዳር አድርጎት ያድራል የማሀሉን ስፍራ
አገርን ለፈሪ አደራ ብሰጠው
የዘላለም ቤቴን ባንድ አዳር ለወጠው
አባ ነጋ ሞቶ
አባ ጽልመት መጥቶ
አገሬ እንደ ዛጎል እያብረቀረቀች
ከባህር ተገፍታ የብስ ላይ ወደቀች፡፡
07/09/2017
Click here to support Honoring Fanuel's life organized by Che Paulos
Honoring Fanuel's life | ለወገን ደራሽ ወገን ነው
==============================
ሰሞኑን አሜሪካን ሀገር በሚገኘው ሚኒሶታ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ለመመረቅ የመጨረሻ ፈተናውን በወሰደ በማግስቱ በሚዋኝበት ወንዝ ውስጥ በአስደንጋጭ ሁኔታ ሰምጦ ህይወቱ ያለፈው ኢትዮጵያዊ ወንድማችን ፋኑኤል አስራት በጓደኞቹ አማካኝነት አስከሬኑን ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ የገቢ ማሰባሰቢያ እየተደረገለት ነው። የበኩላችሁን እንድትለግሱ በእክብሮት ትጠየቃላችሁ።
ለፋኑኤል ወዳጅና ዘመዶች መጽናናትን እንመኛለን።
Donate Here | ለመለገስ፦
https://www.gofundme.com/honoring-fanuels-life
A fund to honor the life and passions of Fanuel Asrat! Fanuel Shewarega Asrat, a close friend of mine suddenly passed away on June 29, 2017. He drowned in a river while swimming in Fargo ND. Fanuel just finished his last class to complete his degree from Minnesota State University Moorhead the d...
07/09/2017
የታክስ ግምቱና የአነስተኛ ነጋዴዎች እሮሮ
"ሰሞኑን በተፈጠረው በዚሁ የታክስ ግርግር ሳቢያ በርካታ ክስተቶች ተስተናግደዋል፡፡ በርካቶች ሲላቀሱ ታይተዋል፡፡ በየቀበሌው በድንጋጤ አቅላቸውን ስተው የሚዘረሩ ሰዎችም አልታጡም፡፡ ሪፖርተር በተጨባጭ ለማረጋገጥ ባይቻለውም በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 ውስጥ ነዋሪ የሆኑ ግለሰብ በቀን ግምት የሦስት ሺሕ ብር ታክስ ተጥሎባቸው ከድንጋጤ ብዛት መፀዳጃ ቤት ውስጥ ሞተው እንደተገኙ የአካባቢ ሰዎች ሲናገሩ የተመደጠ፣ የሰሞኑ የመነጋገሪያ ርዕሰ ጉዳይ ሆኖ ሰንብቷል፡"
በብርሃኑ ፈቃደና በዳዊት እንደሻውየኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን በደረጃ ‹‹ሐ›› ግብር ከፋዮች ላይ ባስቀመጠው አዲስ የታክስ ምጣኔ ሳቢያ በአዲስ አበባ ከተማ አራቱም ማዕዘናት ከፍተኛ እሮሮ እየተደመጠ ይገኛል፡፡ በርካቶች በቀን ገቢ ግምት ስሌት እንዲሁም በዓመታዊ ሽያጫቸው መሠረት የተጣለው ታክስ በየተጋነነ ነው በማለት፣ ቅሬታውን ለማቅረብ የክፍለ ከተማና የወረዳ ጽሕፈት ቤቶችን ሲያጨናንቁ ታይተዋል፡፡ሰሞኑን በተፈጠረው በዚሁ የታክስ ግርግር ሳቢያ በርካታ ክስተ...
07/07/2017
አስገራሚ ነው!!! የጀበና ቡና እያፈላች የምትሸጠውን ሴት የቀን ገቢሽ 1 ሺ 800 ብር ነው ብለው የአመት ግብር ጻፉባት ።የወር ገቢ 54 ሺ የአመት ገቢዋ ደግሞ 648 ሺ አካባቢ ተገመቶ ክፈይ ተባለች ።
የጉድ ሀገር ገንፎ እያደር ይፋጃል ።
ፈጅቶ ሳይጨርስህ ነቅለህ ጣለው።mereja.com
07/04/2017
ሙግት - የማለዳ ድባብ
ጊዜ ለሰው ህይወት
ዘበት አይታክተው
እኔም ምላሽ ባጣም
መጠየቄን አልተው።
ኩታ ገጠም ናቸው
አልፋና ኦሜጋ
እንዴት ቀን ይመሻል
በቅጡ ሳይነጋ?
ማን ዘረፈው ጠጉሬን?
ማን አሰረው እግሬን?
ጉልበቴን ምን በላው? አቅሜን ማን ወረሰው?
ተወልዶ ሳይጨርስ
እንዴት ያረጃል ሰው?
07/02/2017
100 ምርጥ ወጥ የአማርኛ መጽሀፍት
06/30/2017
Click here to support Yared's Funeral Expense organized by Mihiret Daniel
Click here to support Yared's Funeral Expense organized by Mihiret Daniel
It is difficult to write about the death of my own brother, Yared, already using the past tense. We are devestated. Reality hasn’t sunk in to any of us yet, and no amount of mourning seems to abate our pain, especially for mom!!! On June 28th, 2017, our family’s life was suddenly shattered and...
Address
13th Eastern Avenue
Silver Spring, MD
20910
Telephone
Website
Alerts
Be the first to know and let us send you an email when Habesh in DMV posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.
Contact The Business
Send a message to Habesh in DMV:
Shortcuts
Category
Other Media/News Companies in Silver Spring
-
Sir Thomas Drive
-
Washington Dc
-
20903
-
Old Columbia Pike
-
20906
-
Hammonton Road
-
20904
-
Old Columbia Pike
-
20906