06/04/2026
ይድረስ ለ Moges Zewdu Teshome እዉነቱን ከተነጋገርን ዘመኑ እንዳልከዉ የዳግማዊ ግራኝ አህመድ ቢሆን ኖሮ #አርሲም ሆነ #አክሱም ፣ ሆነ #መስጂድ ፣ #ክርስትያኑም ሆነ #ሙስሊሙ ምዕመን ደህንነታቸው በተጠበቀ ነበር፡፡ ይህንን የምንለው በስሜት ሳይሆን በመረጃ ነው፡፡ ባይሆን ዘመኑ የ #አጼዎቹ አይነት ሆኖ እንደሁ መርምር!
አብዛኞቹ የኢትዮጵያ ኤሊቶች ምንም ሞደሬት ቢመስሉም የከፋ እለት ከተለመደው የልምድ አስተሳሰብ መላቀቅና ሚዛን መጠበቅ እጅግ ያዳግታቸዋል፡፡ ለዚህም ልዩ ኮርስ መዉሰድ ሳይጠበቅባቸው አይቀርም!
እናንተስ ሃሳብ ምን ይመስላል?? ?
የእናንተን እይታ በኮመንት መስጫው ላይ አጋሩን!
=============
ለተጨማሪ መረጃ ቴሌግራማችንን ተቀላቀሉ
https://t.me/RNZeroFive
ፍትህ ለ ፣ ፍትህ ለ ፍትህ