Abyssinia

Abyssinia Positive thinking, or optimistic attitude, is the practice of focusing on the good in any situation.
(2)

09/06/2026

የአማራ ትግል የኦሮሞን ህዝብ ከጥፉት ቡድኑ መታደግ ነው!

''በህዝቦች መካከል ጥላቻንና ፍርሃትን የመዝራት አደገኛ አካሄድ፦ ——— በቲክቶከር ራቼ ተስፋዬ''በቅርቡ በቲክቶክ መድረክ 'ራቼ ተስፋዬ' በሚባል ተጠቃሚ የሚተላለፉት መልዕክቶች አደገ ናቸው...
09/06/2026

''በህዝቦች መካከል ጥላቻንና ፍርሃትን የመዝራት አደገኛ አካሄድ፦ ——— በቲክቶከር ራቼ ተስፋዬ''

በቅርቡ በቲክቶክ መድረክ 'ራቼ ተስፋዬ' በሚባል ተጠቃሚ የሚተላለፉት መልዕክቶች አደገ ናቸው። "ኦሮሞ ይህን ካልሰማ ይጠፋል"፣ "የአማራ ህዝብ ሊያጠፋህ ስለሆነ ፊት ለፊቱ ቆመህ ተጋፈጠው" የሚሉ የጥላቻና ፍርሃት ቅስቀሳዎች በሰፊው እያሰራጨ ይገኛል።

አንድን ብሔር ሙሉ በሙሉ የሌላው ብሔር ጠላት አድርጎ ማቅረብና "ከፊታቸው ቆማችሁ ተጋፈጡ፤ እድል ካገኙ ይጨርሱሃል" የሚል የስጋት ቅስቀሳዎች በህዝቦች መካከል ግጭት ለመፍጠር ቲክቶከሩ እየታተረ ነው።

የአንድን አካል ወይም የጥቂት ግለሰቦችን የፖለቲካ አቋም ወይም ንግግር በመውሰድ አጠቃላይ ህዝብን ወይም ብሔርን "ጠላት" አድርጎ ማሳየት የሞራልም ሆነ የሎጂክ ስህተት ነው።

የኦሮሞና የአማራ ህዝቦች ለዘመናት በጋብቻ፣ በጉርብትና፣ በባህልና በሃይማኖት ተሳስረው፣ በደስታና በችግር ጊዜ አብረው የኖሩ ወንድማማች ህዝቦች ናቸው።

በታሪክ አጋጣሚዎች በሚፈጠሩ የፖለቲካ ውጥረቶች ምክንያት የታችኛውን ህብረተሰብ አብሮነትና ፍቅር መካድና ማህበራዊ ሚዲያን በመጠቀም ህዝብን በህዝብ ላይ ለማሳደም የሚደረጉ ቅስቀሳዎች አደገኛና ማህበራዊ አብሮነትን የሚንዱ ናቸው።

እናም የቲክቶከሩ አደገኛ ንግግር በህዝቦች ላይ ፍርሃትና ስጋት የመዝራት አደገኛ አካሄድና አንድን ሙሉ ህዝብ ወይም ብሔር የሌላው ብሔር "ጠላት" አድርጎ ማቀረብና "ካልተጋፈጥከው ትጠፋለህ" የሚል ጥሪ ማሰራጨት፣ በህዝቦች መካከል ቋሚ ጥርጣሬና ግጭት የሚፈጥር ስለሆነ ሊጠየቅ ይገባል።

"የኦሮሞ ህዝብም ሆነ የአማራ ህዝብ የሚፈልጉት ሰላም፣ ልማት፣ ፍትህና አብሮነትን እንጂ አላስፈላጊ ግጭትንና እርስ በእርስ መፋጀትን አይደለም።"

ሐሳብዎን ያካፍሉን?

ሰላም ለኢትዮጲያ
ሰላም ለህዝባችን
ወሎ አዲስ የህዝብ አድማስ

በ3.92 ነጥብ እና በወርቅ ሜዳሊያ ተመርቆ ስራ ያጣው ወጣት የማዕረግ ተማሪ!ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በአንስቴዥያ (Anesthesia) ትምህርት ክፍል በ3.92 ከፍተኛ ውጤት ተመርቆ የወርቅ ሜዳሊ...
09/05/2026

በ3.92 ነጥብ እና በወርቅ ሜዳሊያ ተመርቆ ስራ ያጣው ወጣት የማዕረግ ተማሪ!

ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በአንስቴዥያ (Anesthesia) ትምህርት ክፍል በ3.92 ከፍተኛ ውጤት ተመርቆ የወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚና የላቀ ተማሪ ክብር ያገኘው ወጣት ይበልጣል፣ ከተመረቀ አንድ ዓመት ሙሉ ስራ ማጣቱ ተገለጸ።

ወጣቱ ከአምስት ዓመታት ከፍተኛ ልፋት በኋላ ይህን ውጤት ቢያስመዘግብም፣ እስካሁን የመወዳደሪያ እድል እንኳን አለማግኘቱን በቁጭት ገልጿል።

ይበልጣል ሙያውን፣ እውቀቱን እና ሀገሩን ለማገልገል ሙሉ ዝግጁነት ያለው በመሆኑ የጤና ተቋማትና ክሊኒኮች የስራ እድል እንዲፈጥሩለት ጥሪ ቀርቧል።

መልእክቱ ለሚመለከታቸው አካላት እንዲደርስ እና ብቁ ወጣቶች ተስፋ እንዳይቆርጡ ድጋፍ እንዲደረግ ተጠይቋል።

ምንጭ፡ ጉርሻ ገጽ

09/05/2026

አብይና ስርአቱ ለህልውናችን አደጋ ነው!

በ75ኛው የዓለም ቁንጅና ውድድር (Miss World 2026) ኢትዮጵያን ወክላ የተሳተፈችው ሩት ይርጋለም ወደ Top 40 ሳታልፍ የቀረች ሲሆን የውድድር ጉዞዋም በዚህ አብቅቷል።በሌላ በኩል ...
09/05/2026

በ75ኛው የዓለም ቁንጅና ውድድር (Miss World 2026) ኢትዮጵያን ወክላ የተሳተፈችው ሩት ይርጋለም ወደ Top 40 ሳታልፍ የቀረች ሲሆን የውድድር ጉዞዋም በዚህ አብቅቷል።

በሌላ በኩል የኤርትራዋ ተወዳዳሪ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፍ ችላለች።

ሩት ሀገሯን ወክላ ላሳየችው ድንቅ ብቃት፣ ባህልን የማስተዋወቅ ጥረት እና ላስመዘገበችው ስኬት ትልቅ ምስጋና ይገባታል።

09/05/2026

ጥሩ ምላሽ ነው!

ጃዋር ዐቢይን አስወግዶ እራሱን በማንገስ ኦሕዴድን ከእነ ፖለቲካ ፕሮግራሙ እና ከእነ ጨፍላቂነቱ ማስቀጠል የሚፈልግ ፖለቲከኛ ነው። ነገ ትብብሩ እውን ከሆነ የሁቱ ሚሊሻን የሚመስል ሃይል አደ...
09/04/2026

ጃዋር ዐቢይን አስወግዶ እራሱን በማንገስ ኦሕዴድን ከእነ ፖለቲካ ፕሮግራሙ እና ከእነ ጨፍላቂነቱ ማስቀጠል የሚፈልግ ፖለቲከኛ ነው። ነገ ትብብሩ እውን ከሆነ የሁቱ ሚሊሻን የሚመስል ሃይል አደራጅቶም ንጹሐን ላይ እንዳይዘምት ያሰጋል።

"ፖለቲከኛ አበበ አካሉ በ50 ሺህ ብር ዋስ እንዲፈቱ ተወሰነ"የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት በሽብር ወንጀል የተጠረጠሩትን ፖለቲከኞች አበበ አካሉንና ይሳቅ ...
09/04/2026

"ፖለቲከኛ አበበ አካሉ በ50 ሺህ ብር ዋስ እንዲፈቱ ተወሰነ"

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት በሽብር ወንጀል የተጠረጠሩትን ፖለቲከኞች አበበ አካሉንና ይሳቅ ወልዳይን እንዲሁም ጠበቃ አበራ ንጉሥን እያንዳንዳቸው በ50 ሺህ ብር ዋስ እንዲፈቱ ወሰነ።

የፍርድ ቤቱ ውሳኔ ዋና ዋና ነጥቦች፦
* ፖሊስ ለተጨማሪ ምርመራ የጠየቀውን የ14 ቀን ጊዜ ፍርድ ቤቱ ውድቅ አድርጎታል።

* ፍርድ ቤቱ ባለፈው ችሎት ለፖሊስ የሰጠው የ1 ሳምንት ጊዜ "የመጨረሻ" እንደነበር ጠበቃ ሰለሞን ገዛኸኝ ገልጸዋል።

* ፖሊስ በነበረው ጊዜ የ6 ምስክሮችን ቃል መቀበሉን፣ የፎረንሲክ፣ የ11 ባንኮች እና የመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ማስረጃዎችን መሰብሰቡን ተናግሯል።

ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባ ምንጭ ከተማ ዙሪያ ወረዳ ታጣቂ ኃይል ተገድለዋል ስላላቸው 23 ንፁኃን ዜጎች እና ስለደረሰው ጉዳት የማጣራት ሥራ ማከናወኑንም አስታውቋል።

* ተጠርጣሪዎቹ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ በሚገኙ የዘይሴ ብሔረሰብ ቀበሌዎች ውስጥ ባደራጁት ታጣቂ ኃይል የ23 ንፁኃን ሕይወት አልፏል በሚል የተጠረጠሩ ቢሆንም፣ ፖሊስ ተጨማሪ ምስክሮችን ለመስማትና የሆስፒታል ማስረጃዎችን ለማስመጣት የጠየቀው ጊዜ ሳይፈቀድ ቀርቷል።

Via:- BBC News Amahric

ሀሳብዎን ያካፍሉን?

09/04/2026

ቴዲ ርዕዮት እናመሰግናለን ዛሬ የጀዋርን ጭንብል ግልጥልጥ አድርገህልናል!

Address

Virginia Beach, VA

Telephone

+251934647389

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Abyssinia posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Abyssinia:

Shortcuts

Share