Abyssinia

Abyssinia Positive thinking, or optimistic attitude, is the practice of focusing on the good in any situation.
(3)

ሌላ ደም አያስፈልግም !!"ሕዝባችን ዕረፍት ይፈልጋል:: ሞት ሰለቸን በቃን:: ደም መፍሰስ ሰለቸን  ይበቃናል:: ምድሪቷ ዕረፍት ያስፈልጋታል:: ሕዝቡ ዕረፍት ያስፈልገዋል:: ስለ እኛ ደም ...
11/09/2025

ሌላ ደም አያስፈልግም !!

"ሕዝባችን ዕረፍት ይፈልጋል:: ሞት ሰለቸን በቃን:: ደም መፍሰስ ሰለቸን ይበቃናል:: ምድሪቷ ዕረፍት ያስፈልጋታል:: ሕዝቡ ዕረፍት ያስፈልገዋል:: ስለ እኛ ደም ፈሰሰ እኮ:: በእርሱ ቁስል ተፈወስን እኮ:: ሌላ ደም አያስፈልግም:: መከራችን እንዲያበቃ ጸልዩ"

ብፁዕ አቡነ ናትናኤል ሊቀ ጳጳስ

አይ ቁመት የስራህን ይስጥህ 😎 ግን ማነው?😂
11/08/2025

አይ ቁመት የስራህን ይስጥህ 😎 ግን ማነው?😂

ከዚህ ምስል ምን ተረዳችሁ?
11/08/2025

ከዚህ ምስል ምን ተረዳችሁ?

“ይሄን የመሰለ ፊት ይዤ፣ እቺን ምታክል ቂ*….ጥ” ሰሞኑን ቲክታክ  ላይ ቫይራል የወጣች ወጣት ነበረች።ትናንት በEBS 20-30 ፕሮግራም ቀርባ ያለፈችበትን የህይወት ውጣ ውረድ ስትናገር በ...
11/08/2025

“ይሄን የመሰለ ፊት ይዤ፣ እቺን ምታክል ቂ*….ጥ” ሰሞኑን ቲክታክ ላይ ቫይራል የወጣች ወጣት ነበረች።

ትናንት በEBS 20-30 ፕሮግራም ቀርባ ያለፈችበትን የህይወት ውጣ ውረድ ስትናገር በእውነት ምን ያህል ጠንካራ ሴት እንደሆነች ተረዳሁ።

ስሟ ቤቲ፣ ውልደቷ እና እድገቷ ድሬ ደዋ( የሰሞኑ መነጋገርያ ከተማ) ነው። እናቷ በሶስት አመትዋ ጥላት ጠፋች። ከdepression, anxiety and lonely ከመሆን የተነሳ ሳታውቅው እና ሳታስበው በለጋ እድሜዋ ወደ ሱስ በቀላሉ ገባች።

እንደ ቀልድ የገባችበት ሱስ አምስት አመት ሙሉ ቆየችበት። ጤናዋን፣ ጉልበትዋን፣ ትምህርቷን እና የመሳሰሉ ነገሮችን በሱሱ ምክንያት አጣች።

እናቷን ለመፈላለግም ሞከረች፣ በመጨረሻም በወንድሟ በኩል ለእናትዋ ተደውሎ ሲነግሯት፣ “ለደህና ነገር አትደውሉም….” ብላ ስልኳን ዘጋች። እናቷ የምትኖረው አሜሪካ ሀገር ነው።(ምን አይነት ሁኔታውስጥ ሆና ልጅን የሚያህል ነገር ደህና ነገር አይደለም ብላ እንዳሰበች አንድዬ ይወቀው)

After enduring all those hardships, she ultimately triumphed over her addiction. ዛሬ ከሱሱ ከተላቀቀች አንድ አመት ሞልቶኛል ትላለች ። (እንኳን ፈጣሪ ረዳት ) ብዙ እቅዶች አሏት። ጥንካሬዋ ይገርማል። አምስት አመት ሱስ ውስጥ የነበረችውን እንደ ባከኑ አመታት ነው ምትቆጥረው፣ ነገር ግን አታማርርም እኔን ለማስተማር የመጣ ነገር ነው ትላለች።

ያሰብሽው ይሳካልሽ

ሽቅርቅር ያለች ቅዳሜ ትሁንልን 🌺🙌🏾

Via Lamrot Ejigu

11/07/2025
እኔ እኮ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አወያይ መስሎኝ ነበር መጀመሪያ ተፅኖ ፈጣሪ ቲክታከር ነው አሉ💔
11/07/2025

እኔ እኮ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አወያይ መስሎኝ ነበር መጀመሪያ

ተፅኖ ፈጣሪ ቲክታከር ነው አሉ💔

ደስታ የሚገኘው በገንዘብ ብዛት ሳይሆን በውስጣዊ ሰላም ነው!
11/07/2025

ደስታ የሚገኘው በገንዘብ ብዛት ሳይሆን በውስጣዊ ሰላም ነው!

''የማንም እርዳታ ሳያስፈልግን መክተን አጥቅተን ጠላትን የማጥፋት ብቃት ላይ እንገኛለን'' ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ እውነትን ይዘን ህግን ተከትለን በጋራ ሃሳብ አብረን መኖር...
11/07/2025

''የማንም እርዳታ ሳያስፈልግን መክተን አጥቅተን ጠላትን የማጥፋት ብቃት ላይ እንገኛለን'' ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ

ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ እውነትን ይዘን ህግን ተከትለን በጋራ ሃሳብ አብረን መኖር እንፈልጋልን። አይ እኛ ህግን አንፈልግም፣አንከተልም ፣ሰላምን እና በጋራ አብር መስራት አንፈልግም በማለት ሌሎች ሀይሎችን በመተማመን በጉልበት፣በሃይል እና መሳሪያ በማወዛወዝ ማምጣት የምትፈልጉት ነገር ካለ እኛ ወልቃት ላይ ነን ብሏል።

እኛ የወልቃይት ዘቦች እንደሌሎች በትንሽ ሳንቲም እና በህወሃት ፕሮፖጋንዳ ተታለን የአማራን ህዝብ የምንሸጥ አይደለንም የሚለው ኮሎኔል ደመቀ የተከዜ ዘብ ለሁሉም ነገር ዝግጁ ነው ብሏል ።
የተከዜ ዘብ የሕዝብ ዘብ ነው።

ከህወሃት የአፋር ክልል ትንኮሳ ጋር ተያይዞ ወደ ወልቃይትም እንደሚመጣ እናውቃለን ለዚህ ደሞ የአማራ ታጋይ ነን እያሉ ለህወሃት የተገዙ አሉ እኛ ግን የህዝብን መብት ለማስጠበቅ ከበቂ በላይ ተዘጋጅተናል ብሏል።

11/07/2025

“ሞት ሰለቸን በቃን” ብፁህ አቡነ ናትናኤል

የብፁዕ አቡነ ናትናኤል አስቸኳይ ጥሪ!
ይሄ ፖለቲካ ሳይሆን ሰብዓዊነት ነው! ደም መፍሰስ ሰለቸን!”

ዛሬ ብፁዕ አቡነ ናትናኤል በሰጡት ጠንካራ መልዕክት፣ በሀገሪቱ እየታየ ያለውን ሰቆቃ እንዲቆም እና የሕዝቡን የሰላም ጥማት እንዲሟላ በጽኑ አሳስበዋል!

ብፁዕነታቸው ያስተላለፉት ዋና መልዕክት፡

* መቼ ነው የሚቆመው?
የሰው ልጆች ደም በከንቱ መፍሰስ መቆም አለበት።”

እረፍት እንፈልጋለን። ሀገራችን እረፍት ይፈልጋል።
ሰላም ይፈልጋል። ዕርቅ ይፈልጋል።”

እረፍትን መፈለግ፣ ሰላም መሻት፣ እርቅ መፈለግ፣ አብሮ መኖር ማለት ፖለቲካ ሳይሆን ሰብዓዊነት ነው።
ሰው መሆን ነው።”

ደከምን! ብዙ ጊዜ ሰማን። ሞት ሰለቸን! በቃ! ደም መፍሰስ ሰለቸን! ይበቃናል!”

ይብቃ! ሊበቃ ይገባል ወገኖቼ። መተሳሰብ ይሻለናል!”

ብፁዕ አቡነ ናትናኤል የፖለቲካ ልዩነትን ትተን፣ ወደ መተሳሰብ እና ሰብዓዊነት እንድንመለስ ያለውን የህሊና ጩኸት አሰምተዋል።

የእሳቸው መልዕክት የብዙ ኢትዮጵያውያን ጩኸት ነው!
ሰላም ለሀገራችን!

Address

Virginia Beach, VA

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Abyssinia posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Abyssinia:

Share