07/04/2025
ጋቢና ቪኦኤ የአዲሱ ትውልድ ድምፅ
በአሜሪካ ድምፅ የአማርኛው ክፍል ተዘጋጅቶ በየቀኑ ለ30 ደቂቃ የሚቀርብ የወጣቶች መርኃግብር ነው፡፡ በየቀኑ በኢትዮጵያዊያን ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 2፡00 እስከ 2፡30 ይቀርባል፡፡
ቪኦኤ-አማርኛ ስለ ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ አፍሪካ፣ ዩናይትድ ስቴትስና ዓለም አቀፍ በዲጂታል፣ በራዲዮና በቴሌቪዥን ዜናና ዘገባዎችን ለአድማጭና ለተመልካች ያቀርባል።
330 Independence Avenue SW
Washington D.C., DC
20237
Be the first to know and let us send you an email when VOA Amharic posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.
Send a message to VOA Amharic:
የቪኦኤ የአፍሪካ ቀንድ አገልግሎት በአማርኛ፣ በአፋን ኦሮሞ እና በትግርኛ ወደ ኢትዮጵያና ወደ ኤርትራ የራዲዮ ሥርጭቶችን ያስተላልፋል፡፡ የአማርኛ ፕሮግራም የሚሠራጨው ከአንድ መቶ ሚሊየን በላይ የሚሆን ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚኖር ሕዝብና እንዲሁም በመላ ዓለም ለሚገኙ ምንጮቻቸው ሁለቱ ሃገሮች ለሆኑ ማኅበረሰቦች ነው፡፡ አፋን ኦሮሞ ፕሮግራም የታለመው ኦሮሚያ ውስጥ ለሚኖሩ ከአጠቃላዩ የሕዝብ ቁጥር 37 ከመቶ የሚሆነውን ለሚሸፍኑ ኢትዮጵያዊያን ሲሆን ትግርኛ ፕሮግራም ደግሞ በሰሜን ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ይደመጣል፡፡