VOA Amharic

VOA Amharic ቪኦኤ-አማርኛ ስለ ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ አፍሪካ፣ ዩናይትድ ስቴትስና ዓለም አቀፍ በዲጂታል፣ በራዲዮና በቴሌቪዥን ዜናና ዘገባዎችን ለአድማጭና ለተመልካች ያቀርባል።

08/28/2025

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች።

08/19/2025

ዘወትር ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚገኙ አድማጮች በአማርኛ የሚተላለፉ ዜናዎች፣ ቃለመጠይቆችና ሌሎችም ትኩስ ዘገባዎች፤ እንዲሁም በባሕል፣ በጤና፣ በሴቶች፣ በቤተሰብና በወጣቶች፣ በፖለቲካ፣ በግብርና፣ በንግድ፣ በተፈጥሮ አካባቢ፣ በሣይንስ፣ በቴክኖሎጂ፣ በስፖርት፣ በሌሎችም አካባቢያዊና የመላ አፍሪካ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ መደበኛ ዝግጅቶች የተካተቱባቸው የአንድ ሰዓት ዕለታዊ ሥርጭቶች።

Address

330 Independence Avenue SW
Washington D.C., DC
20237

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when VOA Amharic posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

ቪኦኤ አማርኛ

የቪኦኤ የአፍሪካ ቀንድ አገልግሎት በአማርኛ፣ በአፋን ኦሮሞ እና በትግርኛ ወደ ኢትዮጵያና ወደ ኤርትራ የራዲዮ ሥርጭቶችን ያስተላልፋል፡፡ የአማርኛ ፕሮግራም የሚሠራጨው ከአንድ መቶ ሚሊየን በላይ የሚሆን ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ለሚኖር ሕዝብና እንዲሁም በመላ ዓለም ለሚገኙ ምንጮቻቸው ሁለቱ ሃገሮች ለሆኑ ማኅበረሰቦች ነው፡፡ አፋን ኦሮሞ ፕሮግራም የታለመው ኦሮሚያ ውስጥ ለሚኖሩ ከአጠቃላዩ የሕዝብ ቁጥር 37 ከመቶ የሚሆነውን ለሚሸፍኑ ኢትዮጵያዊያን ሲሆን ትግርኛ ፕሮግራም ደግሞ በሰሜን ኢትዮጵያና ኤርትራ ውስጥ ይደመጣል፡፡