The Habesha

The Habesha The Habesha: Latest Ethiopian News, And Insightful Analysis

The Habesha provides in-depth analysis and insights on Ethiopian news, culture, and politics, focusing on topics like the Amhara genocide, Fano movement, and human rights. We aim to inform the Ethiopian diaspora and those interested in Ethiopian history, economy, and civil conflicts. Our content delves into the complexities of Ethiopian society and offers a platform for diverse perspectives and opinions.

12/15/2025
12/14/2025

ክንፈ ዳኘው የተሰኘው ኢትዮጵያ አክብራ የሜጀር ጀነራልነት ማዕረግ የሰጠችው በተቃራኒው እርሱ ኢትዮጵያን በታሪክ ትልቅ ከሚባሉ ዘረፋዎች የተመዘገበ ዘረፋ የዘረፈ ግለሰብ አሁን ላይ በተደጋጋሚ በይፋ ኢትዮጵያዊነቱን ክዶ ከጠላት ጉረቤት መንግስት ጋር መቀላቀል እንደሚፈልግ በይፋ እየተናገረ እየቀሰቀሰ ይገኛል፤

በመሆኑም ለሌሎች መማሪያ እንዲሆንም

1.በፍላጎቱ መሰረት እናት ኢትዮጵያ አክብራ የሰጠችውን የሜጀር ጀነራልነት ማዕረግ በአስቸኳይ መቀማት ፤

2.የኢትዮጵያዊ ዜግነቱን ፣ ማለትም ፓስፖርት ፣ መታወቂያ ሁሉንም ህጋዊ ሰነዶች ሃብት ንብረት ማገድ

3.የጉዞና በኢትዮጵያ የየትኛውም አይነት አገልግሎቶችን እንዳያገኝ ማገድ ከሚለከተው አካል ይጠበቃል !

ኢትዮጵያን ጠልቶ ጥንትም አሁንም የሻዕቢያ ተላላኪ ሆኖ በእናት ሃገር ኢትዮጵያ መንፈለሰስ ሊያበቃ ይገባል !

#ጉዞወደአሰብ
ኢትዮጵያዊነት Ethiopiawinet

International Recognition Grows as the Amhara Cause and Fano’s Leadership Gain Global Attention
12/04/2025

International Recognition Grows as the Amhara Cause and Fano’s Leadership Gain Global Attention

Stay informed with The Habesha — trusted Ethiopian news, politics, and diaspora updates from independent journalists connecting Ethiopians worldwide.

Address

Washington D.C., DC
20001

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when The Habesha posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to The Habesha:

Share