Bilal Communication

Bilal Communication as the voice of Ethiopian Muslims, Radio Bilal intends to propagate, inform and disseminate the truth about Islam and Muslims in general and Ethiopian Musl

https://www.bbc.com/amharic/articles/clj90k01keyo
03/01/2024

https://www.bbc.com/amharic/articles/clj90k01keyo

በኢትዮጵያ አብዮት ተካሂዶ ንጉሣዊው ሥርዓት ካበቃ እነሆ 50 ዓመት ሆነው። ለሥር ነቀሉ አብዮት መከሰት ምክንያት ከሆኑት መካከል የፊውዳሉ ሥርዓት የቆመበት የመሬት ሥሪት እና የብሔር ጥ....

Thank you my dear brother Mohammed Ferej. I wanted to express my heartfelt gratitude for the beautiful poem you crafted ...
09/26/2023

Thank you my dear brother Mohammed Ferej.

I wanted to express my heartfelt gratitude for the beautiful poem you crafted on the new Neshida titled “ Nur Amba” performed by Muaz and his associates .

Your ability to capture the essence of your recent journey to Medina and your love and admiration for the Prophet Mohammed ( SAW) in poetic form is truly amazing. Your poem has touched our hearts and allowed us to share in your spiritual experience.

Thank you for sharing your talent and your heartfelt emotions through this poem.

እጅህን:ቁርጥማት :አይንካህ !

ኑር አምባ | ዋሪዳ 6 | NUR AMBA | WARIDA 6 | NEW ETHIOPIAN MENZUMA\NESHIDA | አዲስ መንዙማ\ነሺዳ_____________https://youtu.be/LO62nTfndTMhttps://youtu.be/LO62nTfndTM*****...

09/03/2022

ኃፍረተ-ቢሷ ጎንደር‼
===============
✍ በዚህ አመት እንደ ጎንደርና ወለጋ በደም የጨቀዬ ምድር፣ ስሙ የጎደፈ፣ የአሸ'ባሪዎች መፈንጪያ የሆነ፣ ተዋርዶ ያዋረደ… የለም ቢባል ማጋነን አይሆንም። በወርሃ ረመዿን 27ኛ ቀን ላይ የጎዳና ላይ ኢፍጣር በትውልድ ከተማችን ላይ እናካሂዳለን ብለው በዝግጅት ላይ የነበሩት የጎንደር ሙስሊሞች፤ ለአመታት በነ ዲያቆን ዮርዳኖስ አበበና አባ ኒዩኪሌር ሙስሊም ጠልነትን በተሰበኩ መርዘኛ የጎንደር አሸ'ባሪ ክርስቲያኖች የሽብር ጥቃት ተፈጽሞባቸዋል።

በተፈጸመው ዘግናኝ የሽ'ብር ጥቃት ከ50 በላይ ጾመኛ ሙስሊሞች ተገድለዋል፣ ከ115+ ሙስሊሞች ለከፍተኛ አካል ጉዳት ተዳርገዋል፣ 10+ መስጅዶች ወድመዋል፣ 119+ የሙስሊሞች ንብረት በታቀደና በተቀናጀ መልኩ ተዘርፏል፤ ወድሟል።

እስካሁን ድረስ ትክክለኛዎቹ ገዳዮችና ቀስቃሾቻቸው እንደነ ዮርዳኖስ ያሉ ጽን'ፈኞች በከተማዋ በነፃነት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ። ለይምሰል አንድ ሰሞን የተወሰኑት ታስረው ተፈተዋል። ይሄው ዛሬ ላይ ችግሩ የተከሰተው በቀብር ቦታ ድንበር በማስመሰልና ከኃይማኖት ግጭት ይልቅ የግለሰቦች ጸብ በማስመሰል ጉዳዩን ለማሳነስና ትኩረት እንዳይሰጠው ለማድረግ ጥረዋል።

እውነታው ግን በጎንደር ሙስሊሞች ላይ ሚያዚያ 28, 2014 E.C. ጀምሮ ለተከታታይ 3 ቀናት እስከ ደባርቅ ድረስ የተፈጸመው የሽ'ብር ጥቃት፤ ለአመታት በጽን'ፈኛ የኦርቶዶክስ ክርስትና ሰባኪዎች የተሰበከ፣ የታቀደበትና በቅንጅት የተሠራ፣ በወቅቱ የጸጥታ አካላት ድጋፍ ጭምር የነበረው፣ በጦር መሳሪያ የታገዘ አደገኛና ዘግናኝ የመስቀል ጦረኞች የሽ'ብር ጥቃት ነበር።

ባለስልጣኖቹ ይሄንን ቢሸፋፍኑትም መሬት ያለው ጥሬ ሐቅ ግን ከዚህ የዘለለ አይደለም። አሁንም እንላለን! መሸፋፈኑ ይቅርና አጥፊዎች ለፍርድ ቀርበው ተበዳዮች መካስ አለባቸው።
መሸፋፈኑ ለጊዜው ከተጠያቂነት ሊያስመልጣችሁ ቢችልም፤ የግፈደ ምድር ለሆነችው ጎንደር ታሪካዊ ጥላሸትን፣ ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚዛመት ጥላቻና በቀልን እያወረሳችኋት መሆኑን አትዘንጉ። መጥፎ አሻራ ጥላችሁ ከማለፋችሁ ይልቅ ማፍበስበሱ ይቅርና ትክክለኛውን ፍትሕ አስፍኑ።


Cc:
===
Gondar City Prosperity Party /GPP/
Ethiopian Human Rights Council
Gondar city communication
Amhara Prosperity Party /APP/
Amhara Communications
Amhara Police Commission
||
t.me/MuradTadesse

Address

Washington D.C., DC

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Bilal Communication posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share