Tigray News

Tigray News ሓደሽቲ ዜናታት፣ እዋናዊ ዜና፣ ኣገዳሲ ሓበሬታን፣ ሓደሽቲ ምዕባለታትን ትግራይን ከባቢኣን

06/07/2025
ሓራ ዘይወፀ መሬትካ ገዲፍካስ ናብ ዘይ መሬትካ 🥸ክጅመር ከሎ ሓራ ዘይኣውፃካዮ መሬት ሓራ መሬት ድዩ ዝበሃል ኮይኑ🤔
05/29/2025

ሓራ ዘይወፀ መሬትካ ገዲፍካስ ናብ ዘይ መሬትካ 🥸
ክጅመር ከሎ ሓራ ዘይኣውፃካዮ መሬት ሓራ መሬት ድዩ ዝበሃል ኮይኑ🤔

05/29/2025

ትግራዋይ ኮይንካ ኣብይ ኣሕመድ ደመወዝ፣ ክዳንን ቀለብን ሂቡካስ ትግራይ ክትወግእ ድዩ? ከመይ ተዋሒጡልካ 'ኸ? 🧐

ጉንበት 20 1983
05/28/2025

ጉንበት 20 1983

ፅቡቅ እዩስታሊን ኣብ ኣስመራ
05/28/2025

ፅቡቅ እዩ
ስታሊን ኣብ ኣስመራ

ብመስዋእቲ ተወሊፍና ቀይሕ መስመር ኤርትራ ተጣጢሱ ጉዳይ ሊበራል ጌታቾው
05/02/2025

ብመስዋእቲ ተወሊፍና
ቀይሕ መስመር ኤርትራ ተጣጢሱ
ጉዳይ ሊበራል ጌታቾው

ብመስዋእቲ ተወሊፍና ቀይሕ መስመር ኤርትራ ተጣጢሱ ጉዳይ ሊበራል ጌታቾው| Subscribe to Tigray News for Update News|unauthorized use, distribution, and re-upload of this content is stri...

ከትግራይ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ=============የአማራ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ፅህፈት ቤት እና የአማራ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዛሬ ሚያዝያ 08/2017 ዓ...
04/16/2025

ከትግራይ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ
=============
የአማራ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ፅህፈት ቤት እና የአማራ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ዛሬ ሚያዝያ 08/2017 ዓ.ም "የተከዜ ትውልድ የተከዜ ዘብነቱን በተግባር ማሳየት ይጠበቅበታል"በሚል ርዕስ ግልፅ ህገመንግስታዊ ጥሰት የተሞላበትና የፕሪቶርያውን ስምምነት የሚፃረር ፀበአጫሪ ዘገባ ይዘው ወጥተዋል።

ይህ ድርጊት ተራ ነገር ሳይሆን የትግራይ ህገመንግስታዊ ግዛት የአማራ ክልል አካል በማድረግ ያለፈው ሳይበቃ አሁንም በተደጋጋሚ ቀጥለውበታል።

ይህ ተግባር ሀላፊነት የጎደለበት ህገመንግስቱ የሚጥስና የፕሪቶርያው ስምምነትም በቀጥታ የሚፃረር ተቀባይነት የሌለው በመሆኑ ባስቸኳይ ሊታረም ይገባል።

የአማራ ክልል ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት እና የአማራ ብርድካስቲንግ ኮርፖሬሽን በተደጋጋሚ ከሚያቀርቧቸው እና የሁለቱም ክልል ህዝቦች ለዘመናት አብሮ የመኖርና ግንኙነትን የሚሸረሽሩ እንዲሁም ለሌላ ግጭት በቀጥታ የሚዳርግ ተንኳሽ ዘገባ ባስቸኳይ እንዲያርሙና ዘገባውን ባመቻቹ እና ባሰናዱት ኣካላት ላይ እርምጃ እንዲወስዱ እየጠየቅን የፌዴራል መንግስትም እንደዚህ አይነት ህገ መንግስታዊ ጥሰት በሚፈፅሙ ተቋማት ላይ ህጋዊ እርምጃ እንዲወስድባቸው ጥሪ እናቀርባለን።

የትግራይ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት
ሚያዝያ 08/2017 ዓ.ም
መቐለ

ጀነራል ምግበይ ታይ ገበረጀነራል ታደሰ ናብ ኣዲስ ኣበባክሲ ጆኖሳይድ ኣብ ልዕሊ ኢ/ያን ኤርትራን
03/22/2025

ጀነራል ምግበይ ታይ ገበረ
ጀነራል ታደሰ ናብ ኣዲስ ኣበባ
ክሲ ጆኖሳይድ ኣብ ልዕሊ ኢ/ያን ኤርትራን

ጀነራል ምግበይ ታይ ገበረጀነራል ታደሰ ናብ ኣዲስ ኣበባክሲ ጆኖሳይድ ኣብ ልዕሊ ኢ/ያን ኤርትራን | Subscribe to Tigray News for Update News|unauthorized use, distribution, and re-upload of thi...

የትግራይ   ሰላምና ፀጥታ ቢሮ==============ላም ባልዋለበት ኩበት ለቀማ!!የትግራይ ህዝብ ሰላምና ጥቅም የሚረጋገጠው በሰላማዊ ትግልና ውይይት እንጂ በጦርነት አይደለም የሚል ፅኑ እም...
03/22/2025

የትግራይ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ
==============
ላም ባልዋለበት ኩበት ለቀማ!!
የትግራይ ህዝብ ሰላምና ጥቅም የሚረጋገጠው በሰላማዊ ትግልና ውይይት እንጂ በጦርነት አይደለም የሚል ፅኑ እምነት የትላንት፣ ዛሬና ነገ ኣቋም ነው፡፡ የትግራይ ህዝብ ጠብመንጃ አንስቶ የተቃጣበትን ዘር ማጥፋት ሲጋፈጥ፤የሚያጋጥመውን ሁለገብ ኪሳራ መገመት አቅቶት ሳይሆን እንደ ህዝብ ለመቀጠል ተገዶ የገባበት ብቸኛ ኣማራጭ ስለነበረ ነው።
የትግራይ ህዝብና ሰራዊትም ይህንን ከባድና የተወሳሰበ ትግል ተሸክሞ፣ ለአፍታ እንኳ አጋዥ ሳይጠይቅና ሳይለግም የትግራይ ህዝብ ከገፀ ምድር ለማጥፋት የተወጠነው ኣላማ በማክሸፍ አኩሪ ታሪክ ሰርቷል። የትግራይ ሰራዊትም የዚህ ሂደት ውጤት ነው፡፡
ሰላምን መፈለግ ኣስፈላጊ ቢሆንም፤ የኣንበሳውን ድርሻና ሃላፊነት ያለበት የፌደራል መንግስት የፕሪቶርያው የሠላም ስምምነት ሳይሸራረፍና በኣጭር ግዜ ውስጥ ተግባራዊ እንዲሆን የበኩሉን ድርሻ መወጣት ይጠበቅበታል፡፡
የተፈናቀሉ ወገኖች የሰላምንና ደህንነት ዋስትና ተረጋግጦላቸው ወደቀያቸው እንዲመለሱ፣ የትግራይ ህገ መንግስታዊ ግዛታዊ አንድነት ቅድመ ጦርነት ወደነበረበት እንዲመለስ፣ በትግራይ የሚገኙ የታጠቁ ኃይሎች እንዲወጡ፣ ጦርነቱ ካስከተለው አስከፊ ጉዳት ክልሉ እንዲያገግም የትግራይ መልሶ ግንባታና በጦርነቱ ምክንያት የወደመው ንብረትና መሰረተ ልማት መልሶ የሚተካበትና የሚካካስበት ግልፅ ኣቅጣጫ ተቀምጦ ተግባራዊ እንዲሆን ማድረግ ኣለበት፡፡
ይህ በሚፈፀምበት ሁኔታ ሰራዊቱና የሰራዊቱ አመራር ለረዥም ጊዜ አይደለም፤ ለአንድ ደቂቃ እንኳን መሳርያ አንግተው ለመንከራተት የሚፈልጉበት ኣንዳችም ምክንያት የላቸውም። ምክንያቱም ጦርነት ምን እንደሆነ በወሬ ሳይሆን በተግባር ስለሚያውቁ። የትግራይ ሰራዊትና ኣመራሩ በትግራይ ህዝብ ላይ ለታወጀው የጅምላ ጭፍጨፋ ጦርነት ለመከላከል የወሰኑት በላያቸው ላይ ይወርድ የነበረው ግፍ እስኪቆም ድረስ ለመታገል እንጂ ጦርነት ምርጫቸው ስለነበረ ኣይደለም ።
በተለያዩ ግዜያት እንደ ታላቅ ገድል በሰበር ዜና በትግራይ ህዝብ፣ በተቋሞቹና መሪዎቹ በዘመን ኣመጣሽ የመገናኛ ኣውታሮች ጥላቻና ፕሮፖጋንዳ ሲሰበክ ከሩዋንዳው እልቂት ቀጥሎ ሊሆን ይችላል። የዚሁ ተቀጥላ በሆነው ድርጊት የተለያዩ ወገኖች ሰራዊታችንና አመራሩን በተደጋጋሚ መሬት ላይ በሌለ የፈጠራ ክስ ሲወነጅሉ እየተመለከትን ነው። ከነዚህ መሰል ክሶች አንዱ በቅርቡ በኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት በሚተዳደር ማህበራዊ ድህረ ገፅ የተዘረጋው በ ጀነራል ምግበይ ሀይለ ላይ ያነጣጠረ ውንጀላና ስም ማጥፋት ኣንዱ ነው። በተሰራጨው ፅሁፍ ከተካተቱት መልእክቶች መካከል "ምዕራብ ትግራይን አስመልሳለሁ በሚል እሳቤ፤ ሁለት ጊዜ የፌዴራል መንግስት ሠራዊትን ለማጥቃት ሞክሮ በአሥር ሺህ የሚቆጠሩ ወጣቶችን ያሥበላ ዉጊያ እምቢ ሲለው የራሱን ታጣቂዎች ረሽኖና ገድሎ ውጊያው ሳይሳካለት አከርካሪው ተመትቶ ሸሽቷል።" የሚል ይገኝበታል። ይህ መግለጫም የሂደቶቹ ተቀጥላና እሳቱ ባለበት ለማርገብ ከመጣር ይልቅ ማርገብገብ፣ ላጋጠመህ የራስ ችግር ለተግባራዊ መፍትሄ ከመጣር ይልቅ የማይመለከተው ኣካል በመፍጠርና ጣት በመቀሰር ሰላምና እድገትን እንዳይፀና የሚያደርግ ኃላፊነት የጎደለው ተግባር ሆኖ አግኝተነዋል፡፡
በርግጥ ዜናውን ከውጭ ለሚያይ ወገን ሊያደናግር ይችል ይሆናል፣ እውነቱንና የሰራዊታችንን ፍላጎትና ዓላማ ለሚያውቅ ግን "ላም ባልዋለበት ኩበት ለቀማ!!" ከመሆን የዘለለ ፋይዳ ኣይኖረውም። ይህ ግልብና ብስለት የጎደለው ይዘት እንዳለ ሆኖ የትግራይ ህዝብ ግዛታዊ አንድነት ለማስከበር የሚደረግ ተጋድሎ እንዲህ አቃሎና አንኳሶ ማቅረብ ግን የፕሪቶርያውን ስምምነት ወደ መሬት ወርዶ ተግባራዊ እንዲሆን ትልቅ ድርሻ ካለው ተቋም የማይጠበቅና ሀላፊነት የጎደለው ስለሆነ በፍጥነት መስተካከል አለበት።
ጀነራል ምግበይና ጓዶቹ በፕሪቶርያው ስምምነት መሰረት በጥብቅ ዲሲፕሊን ተገዝተው ስራቸውን የሚፈፅሙ እንጂ ከዚህ ተቃራኒ በሆነ ምንም አይነት እንቅቃሴ የሌሉና ያልነበሩ መሆኑን ሊታወቅ ይገባል። ሰላምን ለማፅናት ከሚያስፈልጉት መሰረታዊ ነገሮች አንዱ እውነት ላይ የተመሰረተ ሀቀኛ መረጃ እንጂ በክፋትና በተንኮል የተጆቦነ የስም ማጥፋት ዘመቻ ሊሆን ኣይችልም፡፡ የሀገርን ሰራዊት ወክሎ መረጃ በሚያሰራጭ የመረጃ ቋት እንዲህ አይነቱ እርባና ቢስ ዜና መዘርጋት የትግራይ ሰራዊት ለሰላም እየከፈለ ያለውን ዋጋና ልፋት የውሃ ሽታ የሚያደርግና በሰው ቁስል እንጨት ስደድበት ኣይነት መግለጫ መውጣቱ ከልብ ኣሳዛኝ ነው።
በመሆኑም የወጣው መግለጫ የምላስ ወለምታ ሊሆን ስለሚችል መልሶ ቢጠናና ይቅርታ ቢጠየቅበት፤ ሰላምን የሚያፀኑ የፕሪቶርያ ሠላም ስምምነት ሳይሸራረፉና በኣጭር ግዜ ውስጥ ተግባራዊ ሊያደርጉ የሚችሉ ሃቀኛ ተግባሮች እንዲከናወኑ እያሳሰብን፣ በኛ በኩል የፕሪቶርያ ሠላም ስምምነት ተግባራዊ ለማድረግ የሚጠበቅብንን ለመወጣት ቁርጠኝነታችንን መግለፅ እንወዳለን፡፡
የትግራይ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ
13/07/2017 ዓ/ም

ቤት ፅሕፈት ከንቲባ ከተማ መቐለ ተኸፊቱ።-------------ንልዕሊ ሰለስተ ወርሒ ተዓፅዩ ዝነበረ  ቤት ፅሕፈት ከንቲባ ከተማ መቐለ ተኸፊቱ።" ከንቲባ ከተማ መቐለ ኮይነ ብቤት ምኽሪ ዝተሾ...
03/13/2025

ቤት ፅሕፈት ከንቲባ ከተማ መቐለ ተኸፊቱ።
-------------
ንልዕሊ ሰለስተ ወርሒ ተዓፅዩ ዝነበረ ቤት ፅሕፈት ከንቲባ ከተማ መቐለ ተኸፊቱ።
" ከንቲባ ከተማ መቐለ ኮይነ ብቤት ምኽሪ ዝተሾምኩ ሕጋዊ ከንቲባ እየ" ዝብሉ ረዲኢ በርሀ (ዶር) ድሕሪ ሰለስተ ወርሒ ስራሕ ከምዝጀመሩ ተዛሪቦም ።
ዶክተር ረዳኢ ነዙይ ዝገለፁ ኣብ ቤት ፅሕፈት ከንቲባ ከተማ መቐለ ተረኺቦም ንጋዜጠኛታት ኣብ ዝሃብዎ መግለፂ እዩ።
ንዝሓለፉ ሰለስተ ኣዋርሕ ቤት ፅሕፈት ከንቲባ ምምሕዳር ከተማ መቐለ ተዓፅዩ ምንባሩ ዝፍለጥ እዩ።ነዚ ቀንዲ ምኽንያት ድማ ኣብ መንጎ ፕረዚደንት ጌታቸው ረዳን ቤት ምኽሪ ከተማ መቐለን ዝተፈጠረ ምስሕሓብ እዩ።
ኣወዳድባ ፣ ስልጣንን ተግባርን ፈፀምቲ ኣካላት ወረዳ ፣ ከተማን ክፍለከተማን ንምውሳን ኣብ ዝወፀ ኣዋጅ ቁፅሪ 341/2012 ዓ/ም ፤ ክፍሊ ሓሙሽተ ዓንቀፅ 41 ከንቲባ ከተማ መቐለ ተፀዋዕነቱ ንፕረዚደንትን ቤትምኽርን ከምዝኾነ ተደንጊጉ ይርከብ።
ነዚ መሰረት ብምግባር ረዲኢ በርሀ (ዶር) ኣንፃር ግዝያዊ ምምሕዳር ዝተሰለፉ ብምዃኖም ብሽም ከንቲባ ዝኾነ ይኹን ምንቅስቓስ ከይገብሩን ዘሕልፍዎ ውሳነ እውን እንተኾነ ተቐባልነት ከምዘይብሉን ብምጥቃስ ፕረዚደንት ግዝያዊ ምምሕዳር ጌታቸው ረዳ ኣጊዶሙዎም ምንባሮም ይዝከር። ኣይተ ብርሃነ ገ/የሱስ ድማ ከንቲባ ከተማ መቐለ ገይሮም ከምዝሾሙ ይፍለጥ።
ነዚ ስዒቡ ብዝተፈጠረ ምስሕሓብ ቤት ፅሕፈት ከንቲባ ከተማ መቐለ ተዓሺጉ ፀኒሑ እዩ።
ሎምዓንቲ ቤትፅሕፈት ከንቲባ መቐለ ተረኪቦም ዘለዉ ረዲኢ በርሀ (ዶር) ፤ተፀዋዕነትኩም ንፕረዚደንትን ንቤትምኽርን ከምዝኾነ ብኣዋጅ ተደንጊጉ ይርከብ። ብመን ኢኹም ናብቲ ቤትምኽሪ ቀሪብኩም ሽመት ከንቲባ መቐለ ተቐቢልኩም ? ዝብል ካብ ጋዜጠኛ ንዝቐረበሎም ሕቶ ምላሽ ሂቦም እዮም።
"ብመጣየሺ ከተማ መቐለን ካልኦት ከተማታትን አዋጅ 341 ዝኾነ ይኹን ከንቲባ ዘቕርቦ ሰዓራይ ውድብ ናይቲ ቤት ምኽሪ እዩ" በዙይ መሰረት እየ ከንቲባ ኮይነ ኢሎም።
"ሉኣላዊነት ስልጣን ናይ ህዝቢ ምዃኑ እንዳተፈለጠ እዙይ ጥሒስካ ብዝተወሰነ ውሳነ ናይ ከንቲባ ቤት ፅሕፈት ተዓሺጉ ህዝቢ ኣገልግሎት ከይረክብ ተገይሩ ፀኒሑ እዩ"ክብሉ ተዛሪቦም።
"ሕዚ ግን ብቤት ምኽሪ ዝተመረፀ ከንቲባ ስርሑ ብዕሊ ጀሚሩ ኣሎ" ኢሎም።
ስለዝኾነ ዝሓለፈ ጊዜ ብዘካሓሕስ መንገዲ ቀትርን ለይትን ከምዝሰርሑ ዶክተር ረዳኢ ገሊፆም።

ሻዕብያ ዝፈርሕዎ ጀ. ፃድቃንደብዳቤታት ጌታቾው ረዳማተስኣ ኣብ ጎኒ ሰራዊትና
03/12/2025

ሻዕብያ ዝፈርሕዎ ጀ. ፃድቃን
ደብዳቤታት ጌታቾው ረዳ
ማተስኣ ኣብ ጎኒ ሰራዊትና

ሻዕብያ ዝፈርሕዎ ጀ. ፃድቃንደብዳቤታት ጌታቾው ረዳማተስኣ ኣብ ጎኒ ሰራዊትና| Subscribe to Tigray News for Update News|unauthorized use, distribution, and re-upload of this content is s...

ሰበር ዜና : ----------ቢሮ ሰላምን ፀጥታን ትግራይ ፕረዚደንት ጌታቸው ረዳ ኣብ ሰለስተ ላዕለዎት ኣዘዝቲ ሰራዊት ንዘሕለፍዎ ግዝያዊ እገዳ ተቛዊሙ።ጠበቓ ገበነኛታት ምዃን የብቅዕ!!ህዝ...
03/11/2025

ሰበር ዜና :
----------
ቢሮ ሰላምን ፀጥታን ትግራይ ፕረዚደንት ጌታቸው ረዳ ኣብ ሰለስተ ላዕለዎት ኣዘዝቲ ሰራዊት ንዘሕለፍዎ ግዝያዊ እገዳ ተቛዊሙ።

ጠበቓ ገበነኛታት ምዃን የብቅዕ!!

ህዝቢ ትግራይ ካብ ጥንቲ ጀሚሩ ስርዓተ መንግስቲ ፈጢሩ ፤ ብስርዓትን ሕግን ዝምራሕ ፤ ኣብ ሕግን ስርዓትን ዝአምን ፤ ውሕሉል ህዝቢ ምዃኑ ማንም ዝፈልጦ ሓቂ እዩ ።

እንተኾነ ግና ኣብዞም ዝሓለፉ 4ተ ዓመታት ብምኽንያት እቲ ኣብ ልዕሊ ህዝቢ ትግራይ ዝተኣወጀ ናይ ፅንተት ኲናት ስርዓተ ኽብሩ ፣ ስርዓት ብዘይብሎም ወረርቲ ፈሪሱ ፤ ሃይማኖቱን ባህሉን ተጋሂሱ ፤ ነውርን ንቡርን እንዳተሓዋወሱ ምኻድ ካብ ዝጅምሩ ፀኒሖም ኣለዉ።

ህዝቢ ትግራይን ሰራዊቱን ስምምዕነት ፕሪቶርያ ተጠቒሞም ሰላም ክሰፍን ፤ናይ ሕጊ ልዕልና ክነግስ ዓበይቲ ፃዕርታት ይገብሩ እኳ እንተፀንሑ እቶም ፀገማት ግን ኣብ ክንዲ ዝመሓየሹ ካልእ ፖለቲካዊ መልክዕ ሒዞም ፤ ብስልጣን እንዳተደገፉ ፤ ኣሰላልፋ ፈጢሮም ንህዝብና ናብ ዘይወፆ ዓዘቕቲ ከእትውዎ እዮም ዝረኣዩ ዘለዉ ።

ህዝቢ ትግራይ እውን ነዞም ፀገማት እዚኦም ክኹንን ካብ ጫፍ ናብ ጫፍ ተላዒሉ ናይ ሕጊ ልዕልና ይከበር ! ፤ ገበነኛታት ናብ ፍርዲ ይቕረቡ! ዝብሉ ጭርሖታት ተሓንጊጡ ኣደባባያት ምውፃእ ካብ ዝጅምር ነዊሕ ጊዜ ኾይኑዎ ‘ሎ ።

ሰራዊት ትግራይ እውን ነዞም ፀገማት እዚኦም ንምእላይን ንምእራምን ተደጋጋሚ መግለፂታት እንዳሃበ ድሕሪ ምፅናሕ ኣብ ልዕሊ ገበነኛታት ናይ ተግባር ስጉምቲ ምውሳድ ኣብ ዝጀመረሉ እዋን ኣብ ልዕሊ 3ተ ናይ ግምባር ኣዘዝቲ ናይ እግድ ደብዳቤ ብኣይተ ጌታቸው ረዳ ተፃሒፉ ሪኢና ‘ለና ።

ይዅን እምበር እዚ ስጉምቲ እዙይ ናይቲ ትካልና ኣሰራርሓ ዘይተኸተለ ፤ ዘይሰቐሎ ዘውርድ ፤ በይናዊ ስጉምቲ ስለ ዝኾነ ተቐባልነት የብሉን ጥራሕ ዘይኮነስ ስልጣንካ ተጠቒምካ ገበንን ገበነኛታትን ንምክልኻልን ንምቁፅፃርን ዝግበር ዘሎ ፃዕሪ ንድሕሪት ዝመልስ ስለ ዝኾነ ብቕልጡፍ ደው ክብል እንዳሓተትና ፣ ሕጂ ተጀሚሩ ዘሎ ሕግን ሕገ መንግስትን ናይ ምኽባር ስራሕቲ ተጠናኺሩ ከምዝቕፅል ንህዝብና ነፍልጥ ።

ቢሮ ሰላምን ፀጥታን

Address

Connecticut Avenue NW
Washington D.C., DC
20036

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Tigray News posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Amaizing Pictures of Tigray

Like and Share ንግበር ካብታ ትግራይና እዩ