New Dawuro Media

New Dawuro Media አዳስ ነገር | ጠቃሚ መረጃወች | ማህበራዊ አገልግሎቶች

New Dawuro Media is ideal page to knew the history , culture and entire society of Dawro Zone.

የዳውሮ ዞን እጅግ ሰፊ የሆነ የቆዳ ስፋት ያለዉ ፤ የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ ቅርሶች ባለቤት ፤ አኩሪ ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቋንቋ ያለዉ ዞን መሆኑን ለዓለም ህዝብ ማሳወቅ ፤ በተጨማሪም በየማህበራዊ መሰረቶች እና በመንግስታዊ መዋቅሮች የሚዲያ ሥራዎችን ተከታትሎ መረጃዎችን ለህዝብ ማድረስ እና በዳዉሮ ዞን ሆነ በዓለም ዙሪያ የሚታዩ ክስተቶችን ለቻናላችን ቤተሰቦቸ ማድረስ ቀዳሚ ስራችን ነዉ፡፡

ዳዉሮ ዞን ከኢትዮጵያ ዉብ ገፅታ ማሳያዎች አንዱ ነዉ፡፡ ዞኑ በደቡብ ክልል የሚገኝ

ሲሆን የዞኑ ዋና ከተማ ታርጫ ትባላለች፡፡ ታርጫ ገስጋሽ ነገር ግን በሚሌኒየሙ ከተወለዱ ከተሞች አንዷ ናት፡፡ ከሐዋሳ በ282 ኪ.ሜ ከአዲስ አበባ ደግሞ በሻሸመኔ አድርገዉ በወላይታ ሶዶ የሚጓዙ ከሆነ 455 ኪ.ሜ ከአዲስ አበባ በሌላኛዉ መንገድ በጅማ አርገዉ የሚጓዙ ከሆነ ደግሞ በ479 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚያገኟት ከተማ ስትሆን ከተማዋ በየግዜዉ እያስመዘገበች ባለዉ እድገት ሳቢያም የብዙዎችን ትኩረት ስባለች፡፡

በደቡብ ከጋሞ ጎፋ በምዕራብ ከኮንታ ልዩ ወረዳ በሰሜን ምዕራብ ከኦሮምያ ክልል በሰሜን እስከ ሰሜን ምስራቅ ከከንባታ ጠንባሮ ዞን በምስራቅ ከወላይታ ዞን ይዋሰናል፡፡ ከሰሜን ምዕራብ እስከ ደቡብ ጫፍ ድረስ በጎጀብና በኦሞ ወንዞች ተፋሰስ የተከበበዉ ..

በታርጫ  አጠቃላይ ሆስፒታል  ከሚከሰቱ የሞት ሁኔቶች የእናቶች ሞት በልዩነት በሆስፒታሉ የእናቶች ሞት ቅኝት እና ምላሽ ቡድን( MDSR team) በጥልቀት እንደምገመገግም የሆስፒታሉ ሜድካል ...
08/15/2025

በታርጫ አጠቃላይ ሆስፒታል ከሚከሰቱ የሞት ሁኔቶች የእናቶች ሞት በልዩነት በሆስፒታሉ የእናቶች ሞት ቅኝት እና ምላሽ ቡድን( MDSR team) በጥልቀት እንደምገመገግም የሆስፒታሉ ሜድካል ዳይሬክተር ዶ/ር አስራት ጌርሾንገልጸዋል።

በሆስፒታሉ በ2017 በጀት ዓመት 2200 እናቶች የወሊድ አገልግሎት ተጠቃሚ የሆኑ ሲሆን በበጀት ዓመቱ እሰከ ስኔ 30/ 2017 ድረስ ምንም የእናቶች ሞት አልተመዘገበም ነበር ። 2017 በጀት ዓ/ም ከወለዱ እናቶች 532 በኦፕራሲዮን የወለዱ ስሆን፡ 16 እናቶች ማህጸን በምጥ ምክንያት መፈንዳት (uterine rupture) ምክንያት ዉስብስብ ቀዶ ህክምና ተደርጎላቸዋል ።

በተጨማሪም 187 እናቶች በወሊድ ጊዜ ደም አስፈልጓቸው የተሰጣቸው ስሆን፡ 68 እናቶች የሞት አፋፍ ላይ(maternal near miss) እና 48 እናቶች ከወልድ በኋላ ማያቋርጥ መድማት (PPH) ኖሯቸዉ ከፍተኛ ህክምና ተደርጎላቸው መትረፋቸውን የክፍሉ አስተባባሪ ዶ/ር ወንድማገኘሁ ሲሳይ ገልጸዋል። ከወሊድ ጋር በተያያዘ 8 እናቶች ወደ ከፍተኛ ህክምና ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ሪፈር ተደርገዋል።

የተለያዩ የማህጸን ችግሮች ያሉባቸው 2336 እናቶች ተኝተዉ የታከሙ ስሆን ከእነዚህ ዉስጥ 386 እናቶች ከፍተኛ የማህጸን ቄዶ ህክምና እና ለ100 እናቶች የነጻ የማህጸን ዉልቃት ቄዶ ህክምና መደረጉን ዶ/ር ወንድማገኝ ጨምረው ገልጸዋል ።

በሆስፒታሉ በቅርብ ወራት ተጨማር የማህፀን እና ፅንስ ስፐሻሊስት ሀኪም የተቀጠረ ስሆን በእናቶች ክፍል በአሁኑ ሰዓት 1 subspecialist ፡1 specialist ፡1 የድንገተኛ ቄዶ ጥገና ፡ 28 አዋላጅ ነርስ ፡ 5 ስክረብ ነርስ ፡ 3 ጠቅላላ ሀክሞች፡5 አነስቴዥያ ባለሙያዎች አገልግሎት እየሰጡ መሆኑን የሆስፒታሉ ሰራ አስክያጅ አቶ ያዕቆብ ሌንጫ ገልጸዋል ።

በክልሉ የእናቶች ህክምና አገልግሎት በሰብስፔሻሊት የምሰጥበት ብቸኛ ሆስፒታል መሆኑ ይታወቃል ። በሆስፒታሉ በቅርብ ቀን የተከሰተውን የአንዲት እናት ሞት የሆስፒታሉ እናቶች ሞት ቅኝት እና ምላሽ ቡድን ከእለቱ ተረኛ ባለሙያዎች ጋር ጥልቅ ውይይት እና ግምገማ ማድረጋቸውን ዶ/ር ወንድማገኘሁ ጨምረው ገልጸዋል። በተመሳሳይ ሁኔታ የእናት ሞት እንዳይከሰት በሆስፒታሉ ባለሞያዎች አቅም መደረግ ያለበትን ሁሉ ለማድረግ መስማማታቸውን ገልጸዋል።

አንዳንድ ቡድኖች የምስክን እናቶች ሞት ለፖለቲካ መጠቀሚያ በማድረግ እና የተቋሙን እና የባለሞያዎችን ስም ለማጠልሸት የምሄዱት አካሄድ መሬት ላይ ያለዉን እውነት የማይገለጽ መሆኑን ዳይረክተሩ ዶ/ር አስራት ገልጸዋል።

ህብረተሰቡ እንደዚህ አይነት ነገር ስከሰት መጠየቁ በሆስፒታሉ እና ባለሙያዎች ያላዉን አመነታ እና ባለቤትነት የሚያሳይ ስለሆነ በቅንነት እንደምቀበሉት ገልፀዋል። በሆስፒታሉ ለወሊድ የሚመጡ እናቶች ሁሉም በሚባል ደረጃ በስፔሻሊሴት ሀኪሞች እንደምታዩ እና ባለፈዉ ዓመት የእናቶች ህክምና ቡድኑ በሳምንት 2 ቀን በዓመት 104 ቀን በየቀኑ የተሰሩ ስራዎች እና ክስተቶችእየገመገሙ መምጣታቸውን አሳውቀዋል ።

ሆስፒታሉ ከ12 ወረዳዎች እና አጎራባች ዞኖች የሚመጡ ዉስብስብ የጤና ችግር ያለባቸውን እናቶች ተቀብሎ የምያስተናግድ መሆኑን በመገንዘብ የተለያዩ አካላት ድጋፍ እንድያቀርቡ ጥሪ አቅርቧል።

በተለይ በዝናብ ወቅት አብዛኛው የወረዳ መንገዶች የመዘጋጋት ሁኔታ እናቶች ዘግይተው ደክመዉ እንድደርሱ ምክንያት እንደሆነ ጠቅሰው የሆስፒታሉ ባለሙያዎች ደም በመለገስ ጭምር ህይወት የማዳን ስራ እየሰሩ መሆኑ ይታወቃል።
(ታርጫ አጠቃላይ ሆስፒታል)

ኢሶዴፓ ራሔል ባፌን (ዶ/ር) የፓርቲው ሊቀመንበር አድርጎ መረጠ👉 አራት አባላቱን ከኃላፊነት አነሳ++++++++++++++  | ኢሶዴፓ ራሔል ባፌን (ዶ/ር) የፓርቲው ሊቀመንበር አድርጎ መምረ...
08/15/2025

ኢሶዴፓ ራሔል ባፌን (ዶ/ር) የፓርቲው ሊቀመንበር አድርጎ መረጠ

👉 አራት አባላቱን ከኃላፊነት አነሳ
++++++++++++++

| ኢሶዴፓ ራሔል ባፌን (ዶ/ር) የፓርቲው ሊቀመንበር አድርጎ መምረጡን እና የማዕከላዊ ኮሚቴውን ለመከፋፈል ተቀሳቅሰዋል ያላቸውን አራት አባላቱን ከኃላፊነት ማንሳቱን አስታወቀ።

የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራሲ ፓርቲ (ኢሶዴፓ) በ7ኛው አገራዊ ምርጫ የጎደለውን የስራ አስፈፃሚ አሟልቶ እንዲቀሳቀስ ለማስቻል አስፈጻሚ አባላት በሚስጢራዊ የድምፅ አሰጣጥ ምርጫ ተደርጓል ሲል ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት በላከው መግለጫ አስታውቋል።

በተደረገውም ምርጫ የፓርቲው ሊቀመንበር ዶክተር ራሔል ባፌ ሆነው ተመርጠዋል ብሏል።

የማዕከላዊ ኮሚቴውን ለመከፋፈል ተቀሳቅሰዋል ያላቸውን አራት አባላቱን ከኃላፊነት ማንሳቱንም በላከው መግለጫ አያይዞ አስታውቋል።

ከኃላፊነት የተነሱት አባላት የፓርቲውን ማዕከላዊ ኮሚቴ በሴራ በመከፋፈል የግል ፍላጎትን ለማሳካትና ከፍተኛ የስልጣን ቦታ ለመያዝ መንቀሳቀሳቸውን በመግለፅ አራት አባላቱ ላይ ርምጃ መውሰዱን አትቷል።

የፓርቲው ሊቀመንበር የነበሩት ፕሮፊሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈተ ህይወት ተከትሎ የስራ አስፈጻሚ አባላት ቁጥር በመጓደሉ ምክንያት የተወሰኑ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ከግል ፍላጎትና ከፍ ያለ የሥልጣን ቦታ ከመሻት የተነሳ በማዕከላዊ ኮሚቴው የመከፋፈል ሴራ አንግበው፣ አሳሳች አጀንዳ ነድፈው ተንቀሳቅሰዋል ሲል ጠቅሷል።

የተሳሳተ መረጃ በመዝራትና በማሰራጨት በአፍራሽ ተልዕኮ አባላቱን አዋክበዋል፤ ከፓርቲው ራዕይና ተልዕኮ በተቃራኒም ቆመው ተገኝተዋል ብሏል መግለጫው፡፡

የተሰናበቱት አባላት የፖርቲውን የመተዳደሪያ ደንብ መጣሳቸውን የጠቀሰው መግለጫው፤ በማኅበራዊ ሚዲያ ጭምር አሳሳች መረጃና ሐሰተኛ ዜና በማሰራጨት የፓርቲውንና የአመራሩን መልካም ስምና ዝና የሚያጠልሽ እንቅስቃሴ አድርገዋል ሲል አትቷል።

ይህንም ተከትሎ ነሐሴ 3 ቀን 2017 ዓ.ም በተጠራው ልዩ አስቸኳይ የማዕከላዊ ምክር ቤት ስብሰባ ኮሜቴውን በሴራ ለመበተን የተቀሳቀሱ የሥራ አስፈጻሚ አባላትን ከማንኛውም የፖርቲው የሥራ ኃላፊነት በማንሳት በአባልነት እንዲቀጥሉ በአብላጫ ድምፅ መወሰኑን አሳውቋል፡፡
++++++++++++

Gazette Plus ጋዜጣ ፕላስ

  Challenge   ዘመቻ በይፋ ተጀመረ!-----------------——------------------ወ/ሪት ዙፋን አየለ የታርጫ ደም ባንክ ዋና ሥራ አስኪያዥ  የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘ...
08/15/2025

Challenge
ዘመቻ በይፋ ተጀመረ!
-----------------——------------------
ወ/ሪት ዙፋን አየለ የታርጫ ደም ባንክ ዋና ሥራ አስኪያዥ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ በቀዳሚነት በመቀላቀል አንድ እሽግ (1200 ) ብር ድጋፍ አድርገዋል። ለቅን ሀሳቦ ከልብ እናመሰግናለን። በእርሶ ምክንያት አቅም የሌላቸው ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው ተመልሰዋል ፤ ለአራት አመታት አብረውን ስለዘለቁ እጅግ አድርገን እናመሰግናለን 🙏🙏😍🙏🙏

------------------------------

!!
Challenge
ዘመቻ በይፋ ተጀመረ!
-----------------——-------------------------
" በትምህርት ቁሳቁስ ምክንያት አንድም ተማሪ እቤቱ መቅረት የለበትም " ! በሚል መርህ ለአዲስ አመት 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች አቅም ለሌላቸው ህጻናት ልጆች የትምህርት ቀሳቁስ በመስጠት ወደ ትምህርት ቤት እንዲሄዱ ያድርጉ በማለት በNew Dawuro Foundation ዘመቻ እና ገቢ የማሰባሰብ መረሀ ግብር ለሶስተኛ ጊዜ አሰጀምራል።

ይህን ዘመቻ ከተለያዩ አከባቢዎች ግለሰቦች እና ድርጅቶች ተቀላቅላችሁ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንድታበረክቱ ጥሪ እናቀርባለን።

እንደ ሀገር ትምህርት የሚጀምርበት ቀን መስከረም በመሆኑ ፤ ከተለያዩ በጎ ሰዎች እና ግለሰቦች ያምናሰባስበው ደብተር እና ስክሪብቶ ለተፈለገለት ዓላማ ለማዋል አንድ ወር ብቻ ስለቀረን ፤ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ ሁላችሁም እንድትቀላቀሉ ጥሪ እናቀርባለን።

አንድ እሽግ ለአንድ ልጅ

12 ደብተር

2 እስኪርቢቶ

2 እርሳስ

2 መቅረጫ

2 ላጲስ

የአንድ እሽግ ዋጋ 1000 ብር ሲሆን ፤ እርሶ እንደ አቅሞ የቻሉትን በመለገስ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ እንድትቀላቀሉ በትህትና እንጠይቃለን!!

የOne Pack For one Child (የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ) ዘመቻ በመቀላቀል ይህንን መልካም ዓላማችንን ይደግፉ፡፡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተከፈተው አካውንት 1000563357798 አቅሞ የፈቀደው ያግዙ። በተጨማሪ የባንክ ስሊፕ በቴሌግራም በ0917411711 ይላኩሉን ፤ ይደውሉልን። በቅርብ ይላችሁ ከላይ የተጠቀሱ የትምህርት ቁሳቁሶችን ለመስጠት ሲፈልጉ ፤ በ0917411711 ይደውሉሉን!

Dawuro Foundation
#በጋራ እንችላለን!

    💛🖤❤️አንተ ማነህ ከየት መጣህ ለሚለው ጥያቄ መልስ ለመስጠት ለሚያንገራግሩ ወጣቶች ይሔው እኛ ከንጉስ ሀላላ ሀገር፣ ከጀግኖቹ መንደር፣ ታላቁን የድንጋይ ካብ ከገነቡ ለጠላት እጅ ከማይ...
08/15/2025



💛🖤❤️
አንተ ማነህ ከየት መጣህ ለሚለው ጥያቄ መልስ ለመስጠት ለሚያንገራግሩ ወጣቶች ይሔው እኛ ከንጉስ ሀላላ ሀገር፣ ከጀግኖቹ መንደር፣ ታላቁን የድንጋይ ካብ ከገነቡ ለጠላት እጅ ከማይሰጡ ከጥንት አርበኞች መንደር የተገኘን፣ አረንጓዴ ወርቆች በነጭ፣ ቀይ ፣ ጥቁር ሸማ ቀለም የደመቅን ኩሩ የዳውሮ ልጆች ነን በሉልኝ።

በተገኛችሁበት ቦታ ሁሉ የዳውሮን ባህል የምታስተዋውቁ የእናት ዳውሮ ልጆች የሆናችሁ ሁሌም እንኮራባችኋለን።

መልካም ወጣት በርቱልን
በአካልም በአዕምሮ በስነልቦና የተለወጠ ወጣት ያብዛልን

  Challenge   ዘመቻ በይፋ ተጀመረ!-----------------——-------------------------" በትምህርት ቁሳቁስ ምክንያት አንድም ተማሪ እቤቱ መቅረት የለበትም " ! በ...
08/15/2025

Challenge
ዘመቻ በይፋ ተጀመረ!
-----------------——-------------------------
" በትምህርት ቁሳቁስ ምክንያት አንድም ተማሪ እቤቱ መቅረት የለበትም " ! በሚል መርህ ለአዲስ አመት 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች አቅም ለሌላቸው ህጻናት ልጆች የትምህርት ቀሳቁስ በመስጠት ወደ ትምህርት ቤት እንዲሄዱ ያድርጉ በማለት በNew Dawuro Foundation ዘመቻ እና ገቢ የማሰባሰብ መረሀ ግብር ለሶስተኛ ጊዜ አሰጀምራል።

ይህን ዘመቻ ከተለያዩ አከባቢዎች ግለሰቦች እና ድርጅቶች ተቀላቅላችሁ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንድታበረክቱ ጥሪ እናቀርባለን።

እንደ ሀገር ትምህርት የሚጀምርበት ቀን መስከረም በመሆኑ ፤ ከተለያዩ በጎ ሰዎች እና ግለሰቦች ያምናሰባስበው ደብተር እና ስክሪብቶ ለተፈለገለት ዓላማ ለማዋል አንድ ወር ብቻ ስለቀረን ፤ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ ሁላችሁም እንድትቀላቀሉ ጥሪ እናቀርባለን።

አንድ እሽግ ለአንድ ልጅ

12 ደብተር

2 እስኪርቢቶ

2 እርሳስ

2 መቅረጫ

2 ላጲስ

የአንድ እሽግ ዋጋ 1000 ብር ሲሆን ፤ እርሶ እንደ አቅሞ የቻሉትን በመለገስ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ እንድትቀላቀሉ በትህትና እንጠይቃለን!!

የOne Pack For one Child (የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ) ዘመቻ በመቀላቀል ይህንን መልካም ዓላማችንን ይደግፉ፡፡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተከፈተው አካውንት 1000563357798 አቅሞ የፈቀደው ያግዙ። በተጨማሪ የባንክ ስሊፕ በቴሌግራም በ0917411711 ይላኩሉን ፤ ይደውሉልን። በቅርብ ይላችሁ ከላይ የተጠቀሱ የትምህርት ቁሳቁሶችን ለመስጠት ሲፈልጉ ፤ በ0917411711 ይደውሉልን!

Dawuro Foundation
#በጋራ እንችላለን!

  Challenge   ዘመቻ በይፋ ተጀመረ!-----------------——------------------ሲስተር ፍሬነሽ መንገሻ  የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ በቀዳሚነት በመቀላቀል አንድ እ...
08/15/2025

Challenge
ዘመቻ በይፋ ተጀመረ!
-----------------——------------------
ሲስተር ፍሬነሽ መንገሻ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ በቀዳሚነት በመቀላቀል አንድ እሽግ (1000 ) ብር ድጋፍ አድርገዋል። ለቅን ሀሳቦ ከልብ እናመሰግናለን። በእርሶ ምክንያት አቅም የሌላቸው ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው ተመልሰዋል ፤ ለአራት አመታት አብረውን ስለዘለቁ እጅግ አድርገን እናመሰግናለን 🙏🙏😍🙏🙏

------------------------------

!!
Challenge
ዘመቻ በይፋ ተጀመረ!
-----------------——-------------------------
" በትምህርት ቁሳቁስ ምክንያት አንድም ተማሪ እቤቱ መቅረት የለበትም " ! በሚል መርህ ለአዲስ አመት 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች አቅም ለሌላቸው ህጻናት ልጆች የትምህርት ቀሳቁስ በመስጠት ወደ ትምህርት ቤት እንዲሄዱ ያድርጉ በማለት በNew Dawuro Foundation ዘመቻ እና ገቢ የማሰባሰብ መረሀ ግብር ለሶስተኛ ጊዜ አሰጀምራል።

ይህን ዘመቻ ከተለያዩ አከባቢዎች ግለሰቦች እና ድርጅቶች ተቀላቅላችሁ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንድታበረክቱ ጥሪ እናቀርባለን።

እንደ ሀገር ትምህርት የሚጀምርበት ቀን መስከረም በመሆኑ ፤ ከተለያዩ በጎ ሰዎች እና ግለሰቦች ያምናሰባስበው ደብተር እና ስክሪብቶ ለተፈለገለት ዓላማ ለማዋል አንድ ወር ብቻ ስለቀረን ፤ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ ሁላችሁም እንድትቀላቀሉ ጥሪ እናቀርባለን።

አንድ እሽግ ለአንድ ልጅ

12 ደብተር

2 እስኪርቢቶ

2 እርሳስ

2 መቅረጫ

2 ላጲስ

የአንድ እሽግ ዋጋ 1000 ብር ሲሆን ፤ እርሶ እንደ አቅሞ የቻሉትን በመለገስ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ እንድትቀላቀሉ በትህትና እንጠይቃለን!!

የOne Pack For one Child (የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ) ዘመቻ በመቀላቀል ይህንን መልካም ዓላማችንን ይደግፉ፡፡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተከፈተው አካውንት 1000563357798 አቅሞ የፈቀደው ያግዙ። በተጨማሪ የባንክ ስሊፕ በቴሌግራም በ0917411711 ይላኩሉን ፤ ይደውሉልን። በቅርብ ይላችሁ ከላይ የተጠቀሱ የትምህርት ቁሳቁሶችን ለመስጠት ሲፈልጉ ፤ በ0917411711 ይደውሉሉን!

Dawuro Foundation
#በጋራ እንችላለን!

  Campaign – Official LaunchThe New Dawuro Foundation is pleased to announce the official launch of the One Pack for One...
08/14/2025

Campaign – Official Launch

The New Dawuro Foundation is pleased to announce the official launch of the One Pack for One Child campaign for the 2018 E.C. academic year. Now in its forth year, this initiative seeks to ensure that no child is forced to abandon their education due to the lack of basic school materials.

Through this campaign, we aim to provide essential school supplies to children from economically disadvantaged backgrounds in various regions across Ethiopia.

With the start of the new school year in September approaching, and only one month remaining, we are calling upon individuals, community members, and organizations to partner with us in achieving this goal.

Each “One Pack” contains:
• 12 exercise books
• 2 pens
• 2 pencils
• 2 erasers
• 2 sharpeners
Cost per pack: 1,000 ETB.
Contributors may sponsor any number of packs according to their capacity.

Methods of Contribution:
• Bank Transfer: Commercial Bank of Ethiopia – Account No. 1000563357798
• Upon making a deposit, please send the bank slip via Telegram or contact 0917411711 for confirmation.
• Alternatively, donors may provide the school supplies directly by arranging delivery through the same contact number.

By participating in the One Pack for One Child campaign, you are making a tangible investment in the future of our children and in the advancement of education across Ethiopia.

Together, we can ensure that every child has the opportunity to learn and succeed.

08/14/2025

Challenge
ዘመቻ በይፋ ተጀመረ!
-----------------——-------------------------
" በትምህርት ቁሳቁስ ምክንያት አንድም ተማሪ እቤቱ መቅረት የለበትም " ! በሚል መርህ ለአዲስ አመት 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች አቅም ለሌላቸው ህጻናት ልጆች የትምህርት ቀሳቁስ በመስጠት ወደ ትምህርት ቤት እንዲሄዱ ያድርጉ በማለት በNew Dawuro Foundation ዘመቻ እና ገቢ የማሰባሰብ መረሀ ግብር ለሶስተኛ ጊዜ አሰጀምራል።
ይህን ዘመቻ ከተለያዩ አከባቢዎች ግለሰቦች እና ድርጅቶች ተቀላቅላችሁ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንድታበረክቱ ጥሪ እናቀርባለን።
እንደ ሀገር ትምህርት የሚጀምርበት ቀን መስከረም በመሆኑ ፤ ከተለያዩ በጎ ሰዎች እና ግለሰቦች ያምናሰባስበው ደብተር እና ስክሪብቶ ለተፈለገለት ዓላማ ለማዋል አንድ ወር ብቻ ስለቀረን ፤ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ ሁላችሁም እንድትቀላቀሉ ጥሪ እናቀርባለን።
አንድ እሽግ ለአንድ ልጅ
12 ደብተር
2 እስኪርቢቶ
2 እርሳስ
2 መቅረጫ
2 ላጲስ
የአንድ እሽግ ዋጋ 1000 ብር ሲሆን ፤ እርሶ እንደ አቅሞ የቻሉትን በመለገስ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ እንድትቀላቀሉ በትህትና እንጠይቃለን!!
የOne Pack For one Child (የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ) ዘመቻ በመቀላቀል ይህንን መልካም ዓላማችንን ይደግፉ፡፡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተከፈተው አካውንት 1000563357798 አቅሞ የፈቀደው ያግዙ። በተጨማሪ የባንክ ስሊፕ በቴሌግራም በ0917411711 ይላኩሉን ፤ ይደውሉልን። በቅርብ ይላችሁ ከላይ የተጠቀሱ የትምህርት ቁሳቁሶችን ለመስጠት ሲፈልጉ ፤ በ0917411711 ይደውሉሉን!
Dawuro Foundation
#በጋራ እንችላለን!

  Challenge   ዘመቻ በይፋ ተጀመረ!-----------------——-------------------------" በትምህርት ቁሳቁስ ምክንያት አንድም ተማሪ እቤቱ መቅረት የለበትም " ! በ...
08/14/2025

Challenge
ዘመቻ በይፋ ተጀመረ!
-----------------——-------------------------
" በትምህርት ቁሳቁስ ምክንያት አንድም ተማሪ እቤቱ መቅረት የለበትም " ! በሚል መርህ ለአዲስ አመት 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች አቅም ለሌላቸው ህጻናት ልጆች የትምህርት ቀሳቁስ በመስጠት ወደ ትምህርት ቤት እንዲሄዱ ያድርጉ በማለት በNew Dawuro Foundation ዘመቻ እና ገቢ የማሰባሰብ መረሀ ግብር ለሶስተኛ ጊዜ አሰጀምራል።
ይህን ዘመቻ ከተለያዩ አከባቢዎች ግለሰቦች እና ድርጅቶች ተቀላቅላችሁ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንድታበረክቱ ጥሪ እናቀርባለን።
እንደ ሀገር ትምህርት የሚጀምርበት ቀን መስከረም በመሆኑ ፤ ከተለያዩ በጎ ሰዎች እና ግለሰቦች ያምናሰባስበው ደብተር እና ስክሪብቶ ለተፈለገለት ዓላማ ለማዋል አንድ ወር ብቻ ስለቀረን ፤ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ ሁላችሁም እንድትቀላቀሉ ጥሪ እናቀርባለን።
አንድ እሽግ ለአንድ ልጅ
12 ደብተር
2 እስኪርቢቶ
2 እርሳስ
2 መቅረጫ
2 ላጲስ
የአንድ እሽግ ዋጋ 1000 ብር ሲሆን ፤ እርሶ እንደ አቅሞ የቻሉትን በመለገስ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ እንድትቀላቀሉ በትህትና እንጠይቃለን!!
የOne Pack For one Child (የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ) ዘመቻ በመቀላቀል ይህንን መልካም ዓላማችንን ይደግፉ፡፡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተከፈተው አካውንት 1000563357798 አቅሞ የፈቀደው ያግዙ። በተጨማሪ የባንክ ስሊፕ በቴሌግራም በ0917411711 ይላኩሉን ፤ ይደውሉልን። በቅርብ ይላችሁ ከላይ የተጠቀሱ የትምህርት ቁሳቁሶችን ለመስጠት ሲፈልጉ ፤ በ0917411711 ይደውሉሉን!
Dawuro Foundation
#በጋራ እንችላለን!

Challenge
ዘመቻ በይፋ ተጀመረ!
-----------------——-------------------------
" በትምህርት ቁሳቁስ ምክንያት አንድም ተማሪ እቤቱ መቅረት የለበትም " ! በሚል መርህ ለአዲስ አመት 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች አቅም ለሌላቸው ህጻናት ልጆች የትምህርት ቀሳቁስ በመስጠት ወደ ትምህርት ቤት እንዲሄዱ ያድርጉ በማለት በNew Dawuro Foundation ዘመቻ እና ገቢ የማሰባሰብ መረሀ ግብር ለሶስተኛ ጊዜ አሰጀምራል።

ይህን ዘመቻ ከተለያዩ አከባቢዎች ግለሰቦች እና ድርጅቶች ተቀላቅላችሁ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንድታበረክቱ ጥሪ እናቀርባለን።

እንደ ሀገር ትምህርት የሚጀምርበት ቀን መስከረም በመሆኑ ፤ ከተለያዩ በጎ ሰዎች እና ግለሰቦች ያምናሰባስበው ደብተር እና ስክሪብቶ ለተፈለገለት ዓላማ ለማዋል አንድ ወር ብቻ ስለቀረን ፤ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ ሁላችሁም እንድትቀላቀሉ ጥሪ እናቀርባለን።

አንድ እሽግ ለአንድ ልጅ

12 ደብተር

2 እስኪርቢቶ

2 እርሳስ

2 መቅረጫ

2 ላጲስ

የአንድ እሽግ ዋጋ 1000 ብር ሲሆን ፤ እርሶ እንደ አቅሞ የቻሉትን በመለገስ የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ ዘመቻ እንድትቀላቀሉ በትህትና እንጠይቃለን!!

የOne Pack For one Child (የአንድ እሽግ ለአንድ ልጅ) ዘመቻ በመቀላቀል ይህንን መልካም ዓላማችንን ይደግፉ፡፡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተከፈተው አካውንት 1000563357798 አቅሞ የፈቀደው ያግዙ። በተጨማሪ የባንክ ስሊፕ በቴሌግራም በ0917411711 ይላኩሉን ፤ ይደውሉልን። በቅርብ ይላችሁ ከላይ የተጠቀሱ የትምህርት ቁሳቁሶችን ለመስጠት ሲፈልጉ ፤ በ0917411711 ይደውሉሉን!

Dawuro Foundation
#በጋራ እንችላለን!

 #አረጋግጡ ❗️❗️---------------ትክክለኛ የNew Dawuro Media ከ71 ሺህ በላይ Followers ያለው ነው።እናመሠግናለን 🙏🙏🙏
08/14/2025

#አረጋግጡ ❗️❗️
---------------
ትክክለኛ የNew Dawuro Media ከ71 ሺህ በላይ Followers ያለው ነው።

እናመሠግናለን 🙏🙏🙏

Address

Sellersburg, IN

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when New Dawuro Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to New Dawuro Media:

Share