Halaba media network

Halaba media network public page
(1)

29/07/2025
በሀላባ ቁሊቶ የሱና ዩንቨርሲቲ ቅርንጫፍ መሠረተ-ድንጋይ የመጣል መርሐግብር አስመልክቶ የውይይት መድረክ አየተካሄደ ነው====ሀምሌ 6/2017 በሀላባ ቁሊቶ የሱና ዩንቨርሲቲ ቅርንጫፍ መሠረተ...
13/07/2025

በሀላባ ቁሊቶ የሱና ዩንቨርሲቲ ቅርንጫፍ መሠረተ-ድንጋይ የመጣል መርሐግብር አስመልክቶ የውይይት መድረክ አየተካሄደ ነው
====

ሀምሌ 6/2017 በሀላባ ቁሊቶ የሱና ዩንቨርሲቲ ቅርንጫፍ መሠረተ-ድንጋይ የመጣል መርሐግብር አስመልክቶ የውይይት መድረክ አየተካሄደ ይገኛል።

በመድረኩ ላይ የሱና ዩንቨርሲቲ ግንባታን በተመለከተ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው።

በመርሃ ግብሩ ላይ ታላላቅ ዓሊሞች እና ዱዓቶች፣ የሀላባ ዞን ዋና አስተዳደር ክቡር አቶ ሙህዲን ሁሴን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተደድር ማዕረግ የመሰረተ ልማት አስተባባሪና የክልሉ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ዶ/ር መሀመድ ኑሪዬ እና ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎችና በሀላባ ቁሊቶ ከተማ ሙስሊም ማህበረሰብ ሌሎች የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።

በሹኩር ሀ/ሀሰን

ለተጨማሪ መረጃዎች በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች ይከታተላሉን 👇

ቴሌግራም፦ https://t.me/+eIbzwXJYyQNlYjVk

ፌስቡክ፦ https://www.facebook.com/profile.php?id=100083958027668

በቲክቶክበ፦ tiktok.com/

በቲውተር፦ https://x.com/Halabazonecomun?t=jrF0ELvPbOBJOuLT6X3G1A&s=09

ዋትስአፕ፦ https://whatsapp.com/channel/0029Vb3YNPxJZg4GKKQ3Om3v

ዩቲዩብ፦ https://youtube.com/?si=SJOXf764DKjW1CUe

ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/halabazonecomunication?igsh=a3NwdTUwand6NWhn

ምርጫችሁ ስላደረጋችሁን እናመሰግናለን!!

ሰሞኑን አዲስ ቻሌንጅ ተጀምሯል። "ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ እንዲህ ብሎኛል! እኔንም እንዲህ ብሎኛል" የሚል ቻሌንጅ ሚዲያውን አጨናንቆታል!!! ባለፈው ሀላባ በመተጡ ወቅት እኛንም እን...
25/06/2025

ሰሞኑን አዲስ ቻሌንጅ ተጀምሯል።

"ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ እንዲህ ብሎኛል! እኔንም እንዲህ ብሎኛል" የሚል ቻሌንጅ ሚዲያውን አጨናንቆታል!!!
ባለፈው ሀላባ በመተጡ ወቅት እኛንም እንዲህ ብለውናል!!

"የሀላባ ህዝብ ተንኮል የማያስብና የማያውቅ መልከ መልካም ህዝብ ነው። መሬቱም ለጥ ያለ ብዙ ለማምረት የሚያስችል ለም አፈር አለው። ይህን ህዝብ ለመለወጥ በርትቶ መስራት ያስፈልጋል።"

 🙏የእርስበርስ ማህበራዊ ፤ኢኮኖሚያዊና ፖሎቲካዊና ግንኙነት ለማጠናከር ዘንድ የህብረተሰቡን ተሳትፎ በመጠናከር የመንገድ ጥገና ስራዎች   ቀበሌ ዛሬም ተጠናክረው ቀጥሏል።Big respect f...
25/06/2025

🙏
የእርስበርስ ማህበራዊ ፤ኢኮኖሚያዊና ፖሎቲካዊና ግንኙነት ለማጠናከር ዘንድ የህብረተሰቡን ተሳትፎ በመጠናከር የመንገድ ጥገና ስራዎች ቀበሌ ዛሬም ተጠናክረው ቀጥሏል።
Big respect for the leader.

በዌራ ዲጆ ወረዳ በሲንቢጣ ቀበሌ የ11ዱ ቀበሌ  የሀላባ-በሸኖ የንጹሁ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የሶላር ፓናል ገጠማ ስራ ምልከታ ተደረገ።በወረዳው በሲንቢጣ ቀበሌ የ11ዱ ቀበሌ የሀላባ-በሸኖ የን...
23/06/2025

በዌራ ዲጆ ወረዳ በሲንቢጣ ቀበሌ የ11ዱ ቀበሌ የሀላባ-በሸኖ የንጹሁ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የሶላር ፓናል ገጠማ ስራ ምልከታ ተደረገ።

በወረዳው በሲንቢጣ ቀበሌ የ11ዱ ቀበሌ የሀላባ-በሸኖ የንጹሁ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት በሶላር ፓምፕ አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግ እየተሰራ ይገኛል።

መስመሩ ከዚህ ቀደም በ38KV ጄኔሬተር አገልግሎት እየሰጠ የነበረ ስሆን፣በከፍተኛ የናፍጣ ፍጆታ ፣ ከናፍጣ መጥፋትና፣ በጀነሬቴር ብልሽት፣በዋና መስመር ብልሽት፣በዋጋ ንረትና በሌሎች መሰል ችግሮች ለህብረተረቡ በቂ የውሃ ተደራሽነት አግልግሎት ለመስጠት ማነቆ ሆኖ ቆይቷል።

በዚህም በዘርፉ ላይ ስስተዋል የነበረውን ችግር ለመፍታት የፌዴራል ውሃ ሚኒስትር ከዩኒሴፍና ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ውሃ ቢሮ ጋር በመተባበር ለ11 ቀበሌ ለህዝብ የንፁህ መጠጥ ውሃ አግልግሎት የሚሰጥ ከ40 ሚልዬን ብር በላይ ወጪ በማድረግ የሶላር ፓናልና ሌሎች ተያያዥ ቁሳቁሶችን በማስገባት ገጠማ ስራ እየተከናወነ ነው።

የሶላር ገጠማው ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቀ ስሆን በጥቂት ቀናት ውስጥ ለአገልግሎት ክፍት ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።

በዛሬው ዕለትም በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የመሠረተ ልማት ክላስተር አስተባባሪና የትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር መሐመድ ኑሪዬ፣የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ዉሃ ማዕድን ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ አቶ ዳዊት ሀይሉ፣አቶ መዘረዲን ሁሴን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመሰረተ ልማት አማካሪ፣የዌራ ዲጆ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አብዲ አደም፣የሀላባ ዞን ዉሃ ማዕድን ኢነርጂ መምሪያ ኃላፊ አቶ አ/አዚዝ ከይረዲን፣የዌራ ዲጆ ወረዳ ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ከድር ከማል በጋራ በመሆን ተዟዙረው ምልከታ ለማድረግ ችለዋል።

22/06/2025
በሀላባ ዞን ቁሊቶ ከተማ ከንቲባ በአቶ ገመደ መሀመድ የተመራው የዞኑ የንግዱ ማህበረሰብ እና የአካባቢው ማህበረሰብ የሀላባ ኢንተርናሽናል ስታዲየም ግንባታ የእስካሁን ያለበትን ደረጃ በመጎብኘ...
22/06/2025

በሀላባ ዞን ቁሊቶ ከተማ ከንቲባ በአቶ ገመደ መሀመድ የተመራው የዞኑ የንግዱ ማህበረሰብ እና የአካባቢው ማህበረሰብ የሀላባ ኢንተርናሽናል ስታዲየም ግንባታ የእስካሁን ያለበትን ደረጃ በመጎብኘት ላይ ነው

በሀላባ ዞን ቁሊቶ ከተማ ከንቲባ በአቶ ገመደ መሀመድ የተመራው የዞኑ የንግዱ ማህበረሰብ እና የአካባቢው ማህበረሰብ የሀላባ ኢንተርናሽናል ስታዲየም ግንባታ የእስካሁን ያለበትን ደረጃ በመጎብኘት ተጎብኝቷል ።

በሀላባ ኢንተርናሽናል ስታዲየም ግንባታ ዙሪያ ከባለሀብቶቹ ጋር ሰፈ ዉይይት ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል

በጉብኝቱ ላይም የሀላባ ዞን ዋና አስተዳደር አቶ ሙህድን ሁሴን እና ም/አስተዳደርዉ እና ግብርና መምሪያ ሀላፊ አቶ ሀጂ ኑርዬ የዞኑ ብልጽግና ፓርቲ አደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ አቶ አደም ጀማል ፣ከተማ የሥራ ኃላፊዎች እና ባለሀብቶች እየተሳተፉ ይገኛልይገኛል።

የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ዶን ኢማኑኤል ማክሮን ኢራን ኒውክላር ቦምቦችን እንድታመርት በፍፁም አንፈቅድም አሉ። ይህን የሰሙት የኢራኑ መሪ ለኢማኑኤል ማክሮን በምላሻቸው እንዲህ ብለዋል፦ ባለቤትህ...
21/06/2025

የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ዶን ኢማኑኤል ማክሮን ኢራን ኒውክላር ቦምቦችን እንድታመርት በፍፁም አንፈቅድም አሉ።
ይህን የሰሙት የኢራኑ መሪ ለኢማኑኤል ማክሮን በምላሻቸው እንዲህ ብለዋል፦ ባለቤትህ የመታችህ ጥፊ አንጎልህን ሳይቀላቅለው አልቀረምና እስኪ ቀድመህ ታየው።😄😃

21/06/2025
21/04/2024
የሀላባ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ ሴራ በዓልን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ እየተሰራ የሚገኘው የፕሮዳክሽን (ቀረፃና ኤዲቲንግ) ስራ በዛሬው ዕለት ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለቀጣይ መርሃግብር ዝግጁ ሆነ==...
10/02/2024

የሀላባ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ ሴራ በዓልን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ እየተሰራ የሚገኘው የፕሮዳክሽን (ቀረፃና ኤዲቲንግ) ስራ በዛሬው ዕለት ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለቀጣይ መርሃግብር ዝግጁ ሆነ
=====

የካቲት 2/2016 የሀላባ ብሄረሰብ የዘመን መለወጫ ሴራ በዓልን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ እየተሰራ የሚገኘው የፕሮዳክሽን (ቀረፃና ኤዲቲንግ) ስራ በዛሬው ዕለት ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ለቀጣይ መርሃግብር ዝግጁ ሆነዋል።

Address

Cape Town
TVCHANNEL

Telephone

+27680000576

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Halaba media network posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category