10/07/2023
ልብ ሰባሪ መረጃ❗
በሀዋሳ ከተማ በታቦር ተራራ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዋን ዘርፈው፤ ወደ ገደል ወረወሯት።
*****
ወጣት ሄለን ታሊሞስ ሁሉም የሚያቃት የሚመሰክርላት የዋህ ቅን ለታናናሾቿ ሳይቀር የምትታዘዝ እግዚአብሔርን የምትፈራ በቤተሰቦቿም በጓደኞቿም የተወደደች የተመሠገነች ልጅ ናት።
ሄለን በ2013 ከሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በኤሌክትሪካል ምህንድስና እና በጤና መኮንንነት የመጀመሪያ ዲግሪዋን ጨርሳለች።
ሁለተኛ ዲግሪዋን በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ እየተማረች ሳለ፥ አንድ ቀን ለመዝናናት ከተማሪ ጓደኞቿ ጋር ሀዋሳ ታቦር ተራራ በሄደችበት የቀን ጎዶሎ፥ በዘራፊዎች እጅ ትወድቃለች።
ያላትን ሁሉ ወስደው፤ ከታቦር ተራራ ወደ ታች ገፍትረው ጣሏት። ከፍተኛ ጉዳት ደረሰባት፥ ሀዋሳ ሪፈራል ሆስፒታል ገባች። ሁለት ጊዜ ጭንቅላቷን ኦፒራሶን እንደተደረገች አባቷ ተናግሯል።
አሁን ሄለን ኮማ ውስጥ ናት።
ከሰኔ 4 ቀን 2015 ጀምሮ ለቤተሰቦቿ የህክምና ወጪ ከአቅማቸው በላይ ሆነ።
እናንት ደጋግ ኢትዮጵያዊያን
ይህችን ቅን ወጣት ለማዳን እንረባረብ።
Talimos Tadesse Gebeyo (አባት)
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
የሂሳብ ቁጥር
1000270955828