20/10/2025
*ልዩ መረጃ ‼️*
📌 የጎንደሩ ፋኖ ተብዬ ጋንታ 5 ወጠምሾቹን መልምሎ የ13 ዓመት ታዳጊ ሕፃን ልጅን ከወላጆቿ እቅፍ በኃይል ነጥቀው ወስደዋል። ይህንንም ተከትሎ፣ በሕፃኗ ላይ ዘግናኝ የቡድን መድፈር ወንጀል ከፈጸሙባት በኋላ፣ ሕይወቷን ቀጥፈው ሬሳዋን ሕዝብ በሚያየው ቦታ ላይ ሊጥሉ ማቀዳቸው ተጋልጧል።
❌በሕፃኗ ላይ ዘግናኝ የቡድን መድፈር ወንጀል ከፈጸሙባት በኋላ፣ ሕይወቷን ቀጥፈው ሬሳዋን ሕዝብ በሚያየው ቦታ ላይ ሊጥሉ አሲረዋል የዚህም ሴራ ዋና ዓላማ፣ ጥፋቱን በተሰረቀ የመከላከያ ሠራዊት ልብስ በመጠቀም በመከላከያው ላይ በማላከክ፣ በሕዝብና በመንግሥት መካከል የሴራ ፖለቲካ ለመቀስቀስ መሆኑ ምን ያህል ይሄ ቡድን የክልሉን ህዝብ ለፖለቲካ ጥም ማርኪያው እንደ ካርድ እየሳበ እየጠቀመበት እንደሆነ ነው‼️